አዲስ የግንኙነት ምዕራፍ! የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኢታሃድ ኤርዌይስ የአየር ትራንስፖርት ትስስርን ለማጠናከር የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ይህ ስትራቴጂያዊ ስምምነት ለደንበኞች የተቀላጠፈ የበረራ አማራጭ ለማቅረብ በሁለቱ አየር መንገዶች መካከል “የኮድ ሼር” አገልግሎት እና በአዲስ አበባ እና አቡዳቢ መካከል የበረራ አገልግሎት መጀመርን ያካተተ ነው። በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሀምሌ 8 ቀን 2017 ጀምሮ ከአዲስ አበባ አቡዳቢ እንዲሁም ኢታሃድ አየር መንገድ ከመስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከአቡዳቢ አዲስ አበባ ቀጥታ የበራራ አገልግሎት የሚጀምሩ ይሆናል።
በስምምነት መርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ሌ/ጀነራል ይልማ መርዳሳ እና የኢቲሀድ ኤርዌይስ ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ሞሀመድ አሊን ጨምሮ የሁለቱም አየር መንገዶች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች `የተገኙ ሲሆን ስምምነቱን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም በኢትሀድ ኤርዌይስ በኩል የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አንቶላዶ ኔቬስ ፈርመዋል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-and-etihad-launch-strategic-joint-venture-and-new-flights-between-addis-ababa-and-abu-dhabi
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህ ስትራቴጂያዊ ስምምነት ለደንበኞች የተቀላጠፈ የበረራ አማራጭ ለማቅረብ በሁለቱ አየር መንገዶች መካከል “የኮድ ሼር” አገልግሎት እና በአዲስ አበባ እና አቡዳቢ መካከል የበረራ አገልግሎት መጀመርን ያካተተ ነው። በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሀምሌ 8 ቀን 2017 ጀምሮ ከአዲስ አበባ አቡዳቢ እንዲሁም ኢታሃድ አየር መንገድ ከመስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከአቡዳቢ አዲስ አበባ ቀጥታ የበራራ አገልግሎት የሚጀምሩ ይሆናል።
በስምምነት መርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ሌ/ጀነራል ይልማ መርዳሳ እና የኢቲሀድ ኤርዌይስ ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ሞሀመድ አሊን ጨምሮ የሁለቱም አየር መንገዶች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች `የተገኙ ሲሆን ስምምነቱን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም በኢትሀድ ኤርዌይስ በኩል የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አንቶላዶ ኔቬስ ፈርመዋል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-and-etihad-launch-strategic-joint-venture-and-new-flights-between-addis-ababa-and-abu-dhabi
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ግርማ ሞገስ የተላበሱ ተራሮችን፣ አስደማሚ መልክዓ ምድር እና የጫሞ ኃይቅ ላይ ልዩ ትዕይንትን ጨምሮ ውብ ተፈጥሮን በማየት የማይረሳ የጉዞ ትውስታ ያኑሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አርባምንጭ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አርባምንጭ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኢቲሃድ ኤርዌይስ ያደረጉት በጋራ የመስራት ስምምነት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በክብር ልንቀበልዎ ተዘጋጅተናል፤ ይምጡ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምቾትዎን ጠብቀን እርስዎን በብቃት ማገልገላችን የሁልግዜም ኩራታችን ነው!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምቾት እና በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ዓለምን ይጎብኙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Salih_Mohammed2 ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና አርቸር አቪዬሽን በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውሮፕላኖችን በአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ለማዋል የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ ዘመኑ የደረሰበትን የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ከማስቻሉም በላይ ለአየር ንብረት መጠበቅ የራሱ አስተዋፅዖም ያበረክታል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-africa-s-largest-carrdier-and-archer-sign-an-agreement-to-deploy-midnight-under-the-launch-edition-program
የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-africa-s-largest-carrdier-and-archer-sign-an-agreement-to-deploy-midnight-under-the-launch-edition-program
የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች መንደር (ET Village) ህፃናት እና ታዳጊዎች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተገኝተው ያደረጉትን ጉብኝት በዛሬው የኢትዮጵያ መርሐግብር ይዘንላችሁ ቀርበናል። ተከታተሉን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ምኞቱን ይገልፃል።
ዒድ ሙባረክ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዒድ ሙባረክ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምርጫዎን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያድርጉ። ትኬትዎን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ገዝተው ባመችዎ የበረራ አማራጭ እና በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከምንሰጣቸው የደንበኞች አገልግሎቶች ውስጥ የትኛው ይበልጥ ያስደስትዎታል?
Anonymous Poll
20%
አለም ዓቀፍ የጥሪ ማዕከል አገልግሎታችን
20%
የትኬት ሽያጭ ማዕከላት አገልግሎታችን
18%
የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል አገልግሎታችን
17%
የበረራ ላይ መዝናኛ አማራጮቻችን
51%
የበረራ ላይ መስተንግዷችን
33%
የድረ ገጽ እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ አገልግሎታችን
አለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ከምርጥ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ Yalemsew Birhanu ናቸው፤ እናመሰግናለን! #የኢትዮጵያአየርመንገድ