የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ አመራር አባላት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ።
በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቪርስቲ፣ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል፣ የኢትዮጵያ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እና የምስለ በረራ ክፍልን የስራ እንቅስቃሴዎች ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና ከአየር መንገዳችን የአመራር አባላት ጋር በአየር መንገዱ አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ስር ከሚተዳደሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አንዱ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቪርስቲ፣ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል፣ የኢትዮጵያ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እና የምስለ በረራ ክፍልን የስራ እንቅስቃሴዎች ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና ከአየር መንገዳችን የአመራር አባላት ጋር በአየር መንገዱ አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ስር ከሚተዳደሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አንዱ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ታማኝነት እና ፅኑ የስራ ቦታ ስነምግባር በተግባር! በዛሬው የኢትዮጵያ መርሐግብር በተለያየ ግዜ እና አጋጣሚ በስራ ላይ እያሉ ያገኙትን ዳጎስ ያለ ገንዘብ በፍፁም ታማኝነት ለመንገደኞች እንዲመለስ ያደረጉ ምስጉን የስራ ባልደረቦቻችንን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ይከታተሉን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @fanabroadcastingcorporate
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @fanabroadcastingcorporate
የአፍሪካ አቪዬሽን ልህቀት ተምሳሌት! ቀጣይ በረራዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያድርጉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ