በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ ፤ ከ140 በላይ መዳረሻዎቻችን የማይረሱ ትዝታዎችን ያሳልፉ! ለስራ አሊያም ለመዝናናት የሚመርጧቸው መዳረሻዎቻችንን ያጋሩን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ትሶኮአኔ ሳሙኤል እንዲሁም የካሜሩን ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ጆሴፍ ንጎቴ የኢትዮጵያ አየር መንገድን መርጠው ከእኛ ጋር ስለተጓዙ ክብር ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁሉም ጉዞ ልዩ የሚያደርገው የራሱ ማስታወሻ አለው። ቀጣዩ ጉዞዎን ከእኛ ጋር በማድረግ አዲስ ትውስታን ይፍጠሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የተከበሩ አንጌላ ራይነር እና የልዑክ ቡድናቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለመጎብኘት በመምጣታቸው ላቅ ያለ ክብር ተሰምቶናል!
ክብርት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የልዑክ ቡድናቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ በነበራቸው ቆይታ የአየር መንገዱ የሥራ ክፍሎች የሆኑትን የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ፣ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል እና የተግባራዊ በረራ ማሰልጠኛ ምስለ በረራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በመቀጠልም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከአቶ መስፍን ጣሰው እና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራር አባላት ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘመናዊ አውሮፕላኖቹ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ለንደን ሂትሮው፣ ለንደን ጋትዊክ እና ማንችስተር ከተሞች አሥራ ስድስት ሳምንታዊ በረራ በማድረግ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ ትስስርን ለማጠናከር እየሰራ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ክብርት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የልዑክ ቡድናቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ በነበራቸው ቆይታ የአየር መንገዱ የሥራ ክፍሎች የሆኑትን የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ፣ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል እና የተግባራዊ በረራ ማሰልጠኛ ምስለ በረራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በመቀጠልም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከአቶ መስፍን ጣሰው እና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራር አባላት ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘመናዊ አውሮፕላኖቹ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ለንደን ሂትሮው፣ ለንደን ጋትዊክ እና ማንችስተር ከተሞች አሥራ ስድስት ሳምንታዊ በረራ በማድረግ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ ትስስርን ለማጠናከር እየሰራ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ