ብሔራዊ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ወጣቶች አለም አቀፍ ሙያ በሆነው አቪዬሽን ዘርፍ እንዲቀላቀሉ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ከ20ሺህ በላይ ለሆኑ አመልካቾች የጽሁፍ ፈተና እየሰጠ ይገኛል።
የመግቢያ ፈተናው እየተሰጠ የሚገኘው በአዳማ ፣ አምቦ ፣ አርባ ምንጭ ፣ አሶሳ ፣ ባህር ዳር ፣ ደሴ ፣ ድሬዳዋ ፣ ጋምቤላ ፣ ጎንደር ፣ ሀዋሳ ፣ ጂግጂጋ ፣ ጅማ ፣ መቀለ ፣ ነቀምት ፣ ሮቤ ፣ ሰመራ ፣ ወልቂጤና አዲስ አበባ በሚገኙ ዩኒቨስርቲዎችና የፈተና ጣቢያዎች ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት በርካታ አመታት አመቺ ትራንስፖርት በሌለባቸው ቦታዎች ጭምር በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራዎ ቹ በመጓዝ በሁሉም የኢትዮጵያ ማዕዘናት ያሉ ወጣቶች ብሔራዊ ሀብት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቀላቅለው ራሳቸውን አየር መንገዱንና ሀገርን እንዲጠቅሙ ለማስቻል ያላሰለሰ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የመግቢያ ፈተናው እየተሰጠ የሚገኘው በአዳማ ፣ አምቦ ፣ አርባ ምንጭ ፣ አሶሳ ፣ ባህር ዳር ፣ ደሴ ፣ ድሬዳዋ ፣ ጋምቤላ ፣ ጎንደር ፣ ሀዋሳ ፣ ጂግጂጋ ፣ ጅማ ፣ መቀለ ፣ ነቀምት ፣ ሮቤ ፣ ሰመራ ፣ ወልቂጤና አዲስ አበባ በሚገኙ ዩኒቨስርቲዎችና የፈተና ጣቢያዎች ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት በርካታ አመታት አመቺ ትራንስፖርት በሌለባቸው ቦታዎች ጭምር በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራዎ ቹ በመጓዝ በሁሉም የኢትዮጵያ ማዕዘናት ያሉ ወጣቶች ብሔራዊ ሀብት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቀላቅለው ራሳቸውን አየር መንገዱንና ሀገርን እንዲጠቅሙ ለማስቻል ያላሰለሰ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹንና አገልግሎቱን በማስፋት የባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናልን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል አስተዳደር የስራ ሀላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ሀደ ሲንቄዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት አስመርቋል።
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ጨምሮ የቱሪስት መዳረሻ በሆነው የባሌ ዞን ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይህ የዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናል የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳለጥ ከሚኖረው ሀገራዊ ፋይዳ በተጨማሪ ለደንደበኞች ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።
የኢትጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት 14 ሳምንታዊ በረራዎችን ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ጨምሮ የቱሪስት መዳረሻ በሆነው የባሌ ዞን ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይህ የዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናል የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳለጥ ከሚኖረው ሀገራዊ ፋይዳ በተጨማሪ ለደንደበኞች ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።
የኢትጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት 14 ሳምንታዊ በረራዎችን ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ