የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ የሚያደርገውን አራት ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ በሳምንት ስድስት ቀን በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
አስደሳች ዜና!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሶስት ቀናት ከአዲስ አበባ ወደ አቴንስ ከእኩለ ቀን በኋላ እንዲሁም ከአቴንስ አዲስ አበባ በማለዳ የሚነሳ ተጨማሪ በረራ የሚጀምር መሆኑን እያሳወቀ ክቡራን ደንበኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ትኬታቸውን ገዝተው የዚህ አዲስ የበረራ አማራጭ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይጋብዛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሶስት ቀናት ከአዲስ አበባ ወደ አቴንስ ከእኩለ ቀን በኋላ እንዲሁም ከአቴንስ አዲስ አበባ በማለዳ የሚነሳ ተጨማሪ በረራ የሚጀምር መሆኑን እያሳወቀ ክቡራን ደንበኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ትኬታቸውን ገዝተው የዚህ አዲስ የበረራ አማራጭ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይጋብዛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ