የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ቅርንጫፍ ቢሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና የኢትዮጵያን የቱሪዝም መስህቦች ያስተዋወቀ ልዩ መርሐግብር በኪንሻሳ አካሄደ። በመርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘመኑ የደረሰባቸውን አዳዲስ የአቪዬሽን ቴክኖሎጂዎችን ለአፍሪካ በማስተዋወቅና አህጉሪቱን ከመላው ዓለም ጋር በማገናኘት ረገድ እያበረከተ ያለው አስተዋፅዎ የተገለፀ ሲሆን ሀገራችን ኢትዮጵያ ያሏትን ዕምቅ የቱሪዝም ሀብቶችና ዘርፉን ለማሳደግ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በሰፊው ተዋውቀውበታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዘመናዊነትንና ዕምቅ ባህላዊ ይዘቶችን አለም አቀፍ ዕውቅና ከተቸራቸው ሙዚየሞች ጋር አጣምራ ወደያዘችው ፍራንክፈርት ከተማ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አስደሳች የበረራ ጉዞ ያድርጉ!
#ፍራንክፈርት #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ፍራንክፈርት #የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስደሳች በረራ እና ማራኪ እይታ ከኢትዮጵያ አየርመንገድ ጋር! በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግብጽ፣ካይሮ በተካሄደው 56ተኛው የAFRAA (የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር) አጠቃላይ ስብሰባ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየርመንገድ (Airline of the Year - Global Operations) በመባል ለስምንተኛ ግዜ ሽልማት መቀዳጀቱን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አራት ነጥብ አግኝተው፣ የዩኒቨርስቲ ቆይታቸውንም በወርቅ ሜዳልያ አጠናቅቀው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ካለፉት አርባ አመታት በላይ በተለያዩ የሐላፊነት ቦታዎች ላይ አገልግለው በአሁኑ ወቅት አየር መንገዳችንን በግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚነት እየመሩ የሚገኙት አቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) https://youtu.be/mwtyuNVAsSQ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) https://youtu.be/mwtyuNVAsSQ
YouTube
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚአቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አራት ነጥብ አግኝተው፣ የዩኒቨርስቲ ቆይታቸውንም በወርቅ ሜዳልያ አጠናቅቀው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ካለፉት አርባ አመታት በላይ በተለያዩ የሐላፊነት ቦታዎች ላይ አገልግለው በአሁኑ ወቅት አየር መንገዳችንን በግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚነት እየመሩ የሚገኙት አቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
@fanamediacorporation
@fanamediacorporation
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ላይ የምግብና መጠጥ ዝግጅት ክፍል (Inflight Catering) በቀን ከ100,000 ሺህ በላይ ምግቦችን ያዘጋጃል። በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ላይ ምግብና መጠጥ ዝግጅት ክፍል ላይ ያተኮረውን ሳምንታዊውን የኢትዮጵያ ፕሮግራም እንዲከታተሉ ጋብዘንዎታል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእንግሊዝ ለንደን ቅርንጫፍ ቢሮ አየር መንገዳችን ወደ ለንደን ጋትዊክ አየር ማረፊያ በረራ የጀመረበትን አንደኛ አመት በድምቀት አከበረ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእንግሊዝ ለንደን ሂትሮው፣ ለንደን ጋትዊክ እንዲሁም ማንችስተር የመንገደኞች በረራ ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 25 የአለማችን ግዙፍ አየር መንገዶች ሕብረት የሆነው “ስታር አላያንስ” “የ2024 World Travel Awards ዓ.ም ምርጥ የአየር መንገዶች ህብረት” በመባል ለ5ኛ ተከታታይ ዓመት በፖርቹጋል ማዲዬራ በተካሄደ ልዩ መርሓግብር ተሸለመ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስታርአላያንስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስታርአላያንስ