Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.55K photos
134 videos
2 files
398 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን የመንገደኛ በረራ አገልግሎት የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው።

ይህ አዲስ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በቀጠናው ያለውን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የንግድና ቱሪዝም ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው።

ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/faairf

#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስበረራ #ፖርትሱዳን