በፈረንሳይ ፓሪስ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሮ በፓሪስ ኦሎምፒክ ሀገራችንን ወክሎ የተሳተፈው የኦሎምፒክ ቡድን ትናንት ምሽት ከፓሪስ ቻርልስ ደጎል አለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲነሳ ደማቅ አሸኛኘት አድርጓል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ኮፐንሀገን፣ ዋርሳው እና አቴንስ የ” አንድ ትኬት ይግዙ አንድ በነፃ ይሸለሙ” ልዩ የጉዞ ጥቅል አዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል። ይፍጠኑ የዚህ ልዩ ጥቅል ተጠቃሚ ይሁኑ! ትኬትዎን እስከ ነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ይግዙ፤ በረራዎን ከመስከረም 5 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ያድርጉ። ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ዱባይ፣ ኢስታንቡል እና ጆሀንስበርግ ለሚጓዙ መንገደኞቹ የ500 ማይልስ ሽልማት እንካችሁ ይላል። አሁኑኑ ምዝገባዎን በመያዝ ጉዞዎን ከሽልማት ጋር ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬ አስራ ሁለት ዓመት ልክ በዛሬው ቀን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ የመጀመሪያውን የቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ከቦይንግ ተረከበ። ይህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአቪዬሽኑ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና ልህቀት ለአህጉራችን አፍሪካ በማስተዋወቅ ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት እና ቀዳሚነት ያረጋገጠበት ወሳኝ ምዕራፍ ነው። አሁንም ለመንገደኞች ደህንነት እና ምቾት መረጋገጥ ዘመኑ ያፈራቸውን አዳዲስ አውሮፕላኖች ስራ ላይ በማዋል በአፍሪካ ብሎም በዓለም ደረጃ ያለንን የመሪነት ሚና አጠናክረን እንቀጥላለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ድሪምላይነር
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ድሪምላይነር
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን ደህና መጡ። እኛን ምርጫዎ በማድረግ ዓለምን ይጎብኙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሼባ ማይልስ ሲልቨር ደንበቾቹ የተለያዩ የመዝናኛ እና ማረፊያ አገልግሎት የሚሰጥ የሲልቨር ላውንጅ አስመርቆ ለአገልግሎት አበቃ። ይህ ላውንጅ የተከፈተው በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ውስጥ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሼባ ማይልስ ሲልቨር ደንበኞች መንፈስን የሚያድሱና እና ዘና የሚያደርጉ አገልግሎቶች የሚያገኙበት ስፍራ ነው። ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/jqrjem
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሼባማይልስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሼባማይልስ
መግለጫ
እ.ኤ.አ. ኦገስት 16 ቀን 2024 ዓ.ም. ጠዋት ከህንድ ሙምባይ ወደ አዲስ አበባ ለመብረር በዝግጅት ላይ ወደነበረ አውሮፕላን የሚጫኑ ሻንጣዎችን ይዞ ወደ አውሮፕላኑ በመጎተት ላይ በነበረ ጋሪ ላይ ከተጫኑ ሻንጣዎች በአንዱ እሳት ታይቷል። ክስተቱ ጋሪው ከራምፕ አካባቢ ወደ አውሮፕላኑ በመሄድ ላይ ሳለ እንደተከሰተ ተስተውሏል። ይህንንም ክስተት የተመለከቱ በሙምባይ ያሉ የደህንነት ፣ የጸጥታ እና የእሳት አደጋ ባለሞያዎች እሳት የያዘውን ሻንጣ በመለየት እሳቱን በቁጥጥር ስር አውለዋል። አውሮፕላኑ አስፈላጊው ተጨማሪ የደህንነት ፍተሻ ከተደረገለት በኋላ እና አስጊ ነገር አለመኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ በረራውን አካሂዷል።
የሙምባይ ኤርፖርት ባለስልጣናትና የሚመለከታቸው አካላት የክስተቱን ምንጭ በመመርመር ላይ በመሆናቸው ተጨማሪ መረጃ እንደደረሰን የምናሳውቅ ይሆናል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አልያንስ አባል
እ.ኤ.አ. ኦገስት 16 ቀን 2024 ዓ.ም. ጠዋት ከህንድ ሙምባይ ወደ አዲስ አበባ ለመብረር በዝግጅት ላይ ወደነበረ አውሮፕላን የሚጫኑ ሻንጣዎችን ይዞ ወደ አውሮፕላኑ በመጎተት ላይ በነበረ ጋሪ ላይ ከተጫኑ ሻንጣዎች በአንዱ እሳት ታይቷል። ክስተቱ ጋሪው ከራምፕ አካባቢ ወደ አውሮፕላኑ በመሄድ ላይ ሳለ እንደተከሰተ ተስተውሏል። ይህንንም ክስተት የተመለከቱ በሙምባይ ያሉ የደህንነት ፣ የጸጥታ እና የእሳት አደጋ ባለሞያዎች እሳት የያዘውን ሻንጣ በመለየት እሳቱን በቁጥጥር ስር አውለዋል። አውሮፕላኑ አስፈላጊው ተጨማሪ የደህንነት ፍተሻ ከተደረገለት በኋላ እና አስጊ ነገር አለመኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ በረራውን አካሂዷል።
የሙምባይ ኤርፖርት ባለስልጣናትና የሚመለከታቸው አካላት የክስተቱን ምንጭ በመመርመር ላይ በመሆናቸው ተጨማሪ መረጃ እንደደረሰን የምናሳውቅ ይሆናል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አልያንስ አባል
ደማቅ ፈገግታ በተላበሰው ልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዷችን አይረሴ የበረራ ትዝታን ይሰንቁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያዊ ትህትና ጋር የካበተ ልምድ ባላቸው የበረራ መስተንግዶ ባልደረቦቻችን እንኳን ደህና መጡ እንላለን! ኑ ከእኛ ጋር ይብረሩ በረራዎን ምቹ እና አይረሴ እናደርጋለን። መልካም ሳምንት!
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በህንድ አራተኛ መዳረሻ ወደሆነችው ቸናይ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ በሳምንት አራት ቀን በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ውድ ደንበኞቻችን
ዛሬ ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከለሊቱ 09፡00 ሰአት ጀምሮ በነበረው ከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት አብዛኞቹ ወደ አዲስ አበባ ሲያቀኑ የነበሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሊያርፉ ባለመቻላቸው በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ ኤርፖርቶች ተመልሰው እንዲያርፉ ተገደዋል።
ይህ የአየር ሁኔታ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም-አቀፍ የጠዋት በረራዎቻችን ላይ ተፅዕኖ አሳድሯል። እንደተለመደው የመንገደኞቻችን ደህንነት ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ በተሳፋሪዎቻችን የጉዞ ዕቅዶች ላይ ሊፈጠሩ የሚችሉ መስተጓጉሎችን ለመቅረፍ አስፈላጊውን ሁሉ እያደረግን እንገኛለን።
በዚህ አጋጣሚ መንገደኞቻችን ላጋጠማቸው መጉላላት ከልብ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
ዛሬ ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከለሊቱ 09፡00 ሰአት ጀምሮ በነበረው ከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት አብዛኞቹ ወደ አዲስ አበባ ሲያቀኑ የነበሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሊያርፉ ባለመቻላቸው በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ ኤርፖርቶች ተመልሰው እንዲያርፉ ተገደዋል።
ይህ የአየር ሁኔታ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም-አቀፍ የጠዋት በረራዎቻችን ላይ ተፅዕኖ አሳድሯል። እንደተለመደው የመንገደኞቻችን ደህንነት ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ በተሳፋሪዎቻችን የጉዞ ዕቅዶች ላይ ሊፈጠሩ የሚችሉ መስተጓጉሎችን ለመቅረፍ አስፈላጊውን ሁሉ እያደረግን እንገኛለን።
በዚህ አጋጣሚ መንገደኞቻችን ላጋጠማቸው መጉላላት ከልብ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል