ወዳጅነት በተሞላው ልባዊ መስተንግዶአችን ልንቀበልዎ ዝግጁ ነን። ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፍረው ድንቅ ኢትዮጵያዊ ፈገግታን በተላበሰ መስተንግዶ ወዳሻዎት ቦታ ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ ለመከላከል እና ለመግታት በተደረገው ዓለም አቀፍ ርብርብ ላበረከተው የላቀ አስተዋፅዖ በቶሮንቶ ካናዳ በተካሄደ የመጀመሪያው ድህረ ኮቪድ ኮንፈረንስ የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት።
ሽልማቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት በአፍሪካ እና በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የሚገኙ አገራት ወረርሽኙን ለመከላከል ጥቅም ላይ ያዋሉዋቸውን የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች በቀልጣፋ አገልግሎቱ በማጓጓዝ የበርካቶችን ህይወት ለመታደግ በተደረገው ጥረት ለነበረው የጎላ ሚና የተሰጠ ነው።
ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው በDevelopment International Initiatives (LDII) ፣በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት(ኢጋድ) እና የተለያዩ ወረርሽኞችን በጋራ መከላከል ላይ አተኩረው በሚሰሩ የስራ አጋሮች ትብብር ነው።
ለበለጠ መረጃ: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-receives-global-recognition-and-appreciation-award-for-outstanding-role-in-covid-19-response
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ሽልማቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት በአፍሪካ እና በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የሚገኙ አገራት ወረርሽኙን ለመከላከል ጥቅም ላይ ያዋሉዋቸውን የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች በቀልጣፋ አገልግሎቱ በማጓጓዝ የበርካቶችን ህይወት ለመታደግ በተደረገው ጥረት ለነበረው የጎላ ሚና የተሰጠ ነው።
ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው በDevelopment International Initiatives (LDII) ፣በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት(ኢጋድ) እና የተለያዩ ወረርሽኞችን በጋራ መከላከል ላይ አተኩረው በሚሰሩ የስራ አጋሮች ትብብር ነው።
ለበለጠ መረጃ: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-receives-global-recognition-and-appreciation-award-for-outstanding-role-in-covid-19-response
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን አቤል መንግስቱ ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ማሳሰቢያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለክቡራን መንገደኞቹ የሚሰጣቸው ዓለም አቀፍ የበረራ ቲኬት ሽያጭ አገልግሎቶች በሙሉ በውጪ ምንዛሪ (hard currency) ብቻ እንደሚሆን ተደርጎ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ አውታሮች ሲዘዋወር ተመልክቶታል።
ይሁን እንጂ የጉዳዩ ትክክለኛ መረጃ በቅርቡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መመርያ ማውጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም ከሀገር ውጪ ተነስተው ወደ ሀገራችን ለሚደረጉ ጉዞዎች በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ሲሰጥ የነበረውን የበረራ ቲኬት ሽያጭ አሰራር ከሐምሌ 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል የተከለከለ መሆኑን እና በውጪ ምንዛሪ አገልግሎቱን የሚያገኙ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ይኸውም ሀገር ውስጥ በሚንቀሳቀሱ በሁሉም አየር መንገዶች ተግባራዊ እንዲደረግ የወረደ መመርያ መሆኑን እያሳሰብን ኢትዮጵያዊያን እና ህጋዊ ሰነድ ያላቸው (የመኖርያ ፈቃድ፣ ቢጫ ካርድ፣ የሥራ ፈቃድ፣ የዲፕሎማቲክ ፈቃድ ወዘተ) የውጪ ሀገር ዜጎች በሙሉ ከሀገር ውስጥ ወደ ውጪ ሀገራት ለሚደረጉ በረራዎች የቲኬት ሽያጭ አገልግሎታችንን ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን። ነገር ግን ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለበለጠ መረጃ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/services/help-and-contact/Global-Customer-Interaction-Centre-numbers
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለክቡራን መንገደኞቹ የሚሰጣቸው ዓለም አቀፍ የበረራ ቲኬት ሽያጭ አገልግሎቶች በሙሉ በውጪ ምንዛሪ (hard currency) ብቻ እንደሚሆን ተደርጎ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ አውታሮች ሲዘዋወር ተመልክቶታል።
ይሁን እንጂ የጉዳዩ ትክክለኛ መረጃ በቅርቡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መመርያ ማውጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም ከሀገር ውጪ ተነስተው ወደ ሀገራችን ለሚደረጉ ጉዞዎች በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ሲሰጥ የነበረውን የበረራ ቲኬት ሽያጭ አሰራር ከሐምሌ 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል የተከለከለ መሆኑን እና በውጪ ምንዛሪ አገልግሎቱን የሚያገኙ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ይኸውም ሀገር ውስጥ በሚንቀሳቀሱ በሁሉም አየር መንገዶች ተግባራዊ እንዲደረግ የወረደ መመርያ መሆኑን እያሳሰብን ኢትዮጵያዊያን እና ህጋዊ ሰነድ ያላቸው (የመኖርያ ፈቃድ፣ ቢጫ ካርድ፣ የሥራ ፈቃድ፣ የዲፕሎማቲክ ፈቃድ ወዘተ) የውጪ ሀገር ዜጎች በሙሉ ከሀገር ውስጥ ወደ ውጪ ሀገራት ለሚደረጉ በረራዎች የቲኬት ሽያጭ አገልግሎታችንን ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን። ነገር ግን ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለበለጠ መረጃ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/services/help-and-contact/Global-Customer-Interaction-Centre-numbers
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል