የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን Monametsi Sokwe ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 720 ቢ አውሮፕላን ለሶስተኛ ጊዜ ሲረክብ፣ በዋሽንግተን ሬንተን. #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ! ትኬትዎን በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን ፣ በድረ ገፃችን አሊያም በትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን ይግዙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ለዲግሪ ፕሮግራም ያመለከታችሁ እና በኦፕን ሃውስ ፕሮግራም ለተሳተፋችሁ አመልካቾች
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
ምቾትዎን ጠብቀን ልናስተናግድዎ ሁሌም ዝግጁ ነን። መልካም ቀን ይሁንልዎ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምቾት ከእኛ ጋር ይብረሩ!
Mobile APP: https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
Website: https://www.ethiopianairlines.com/et
#FlyEthiopian
Mobile APP: https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
Website: https://www.ethiopianairlines.com/et
#FlyEthiopian
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አገልግሎት በአውሮፓዊቷ ቤልጂየም የሌዥ ከተማ ቀዳሚ ከሆኑ የጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን አስመስክሯል።
አየር መንገዱ እ.ኤ.አ. በ2023 ዓ.ም. ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ አፍሪካ፣ ኤዥያ፣ አውሮፓ መካከለኛው ምስራቅ እና ወደ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴው ውስጥ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአየርመንገድጭነትእናሎጂስቲክስአገልግሎት
አየር መንገዱ እ.ኤ.አ. በ2023 ዓ.ም. ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ አፍሪካ፣ ኤዥያ፣ አውሮፓ መካከለኛው ምስራቅ እና ወደ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴው ውስጥ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአየርመንገድጭነትእናሎጂስቲክስአገልግሎት
ይህ በውጭ ሀገራት አየር መንገዳችን በ1950ዎቹ ከነበሩት ቢሮዎች አንዱ ነው። እባክዎ የት ሀገር የሚገኘው ቢሯችን እንደነበረ ይገምቱ።
ትክክለኛውን መልስ በአስተያየት መስጫ ሳጥኑ ውስጥ እናኖራለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
ትክክለኛውን መልስ በአስተያየት መስጫ ሳጥኑ ውስጥ እናኖራለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሴራሊዮን ዋና ከተማ ፍሪታውን አዲስ በረራ ዛሬ ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም በደማቅ ስነ-ስርዓት አስጀምሯል።
በሳምንት ሦሥት ቀናት የሚደረገው በረራ በዘመናዊው የቦዪንግ B787 አውሮፕላን የሚከናወን ይሆናል። ይህንን መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ትኬትዎን ከሞባይል መተግበሪያችን፣ ከድረገጻችን አልያም በአቅራቢያዎ ካሉ የሽያጭ ቢሮዎቻችን እና የጉዞ ወኪልዎ በመግዛት በምቾት ማራኪዋን ከተማ ለመጎብኘት ይዘጋጁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በሳምንት ሦሥት ቀናት የሚደረገው በረራ በዘመናዊው የቦዪንግ B787 አውሮፕላን የሚከናወን ይሆናል። ይህንን መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ትኬትዎን ከሞባይል መተግበሪያችን፣ ከድረገጻችን አልያም በአቅራቢያዎ ካሉ የሽያጭ ቢሮዎቻችን እና የጉዞ ወኪልዎ በመግዛት በምቾት ማራኪዋን ከተማ ለመጎብኘት ይዘጋጁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ክብር ጉዞኣችንን በሞቀ መስተንግዶ እና እንክብካቤ ለሚያጅቡ የበረራ መስተንግዶ ባለሙያዎቻችን። መልካም ዓለም-አቀፍ የበረራ መስተንግዶ ባለሞያዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ