1000 ቦነስ ማይል እና ሶስት ሻንጣ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱባይ ከተማ እስከ መጋቢት 22፣2016 ዓ.ም ለሚጓዙ መንገደኞቹ 1000 ቦነስ ማይል ከአንድ ተጨማሪ ሻንጣ ፈቃድ ጋር አዘጋጅቶ እንደሚጠብቅ ሲገልፅ በደስታ ነው። ይፍጠኑ ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣2016 ዓ.ም ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱባይ ከተማ እስከ መጋቢት 22፣2016 ዓ.ም ለሚጓዙ መንገደኞቹ 1000 ቦነስ ማይል ከአንድ ተጨማሪ ሻንጣ ፈቃድ ጋር አዘጋጅቶ እንደሚጠብቅ ሲገልፅ በደስታ ነው። ይፍጠኑ ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣2016 ዓ.ም ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በፈገግታ በታጀበ መስተንግዶ ልንቀበልዎ ምን ግዜም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሩሲያ የስነጥበብ ማዕከል እና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው ኪነ ሕንፃዎች መገኛ ወደሆነችው ሞስኮ ከተማ ከ ጥር 23 እስከ መጋቢት 22 ፣2016 ዓ.ም ሲበሩ እስከ 20% የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ አድርጎልዎታል። አጋጣሚውን ተጠቅመው እስከ የካቲት 7፣2016 ዓ.ም ድረስ ትኬትዎን በመግዛት በታሪካዊዋ ከተማ አስደሳች ግዜ ያሳልፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአንጋፋው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ አብነት የሆነችው እና በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ግዜ ተገጣጥማ በሀገሪቱ ሰማይ ላይ ናኝታ የነበረችው “ፀሐይ” አውሮፕላን ከበርካታ ዓመታት በኋላ ለሀገሯ እንደምትበቃ በመስማታችን ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶናል።
ይህች አውሮፕላን ሀገራችን ዛሬ ለደረሰችበት የአቪዬሽን ዕድገት ፈር ቀዳጅ ከመሆኗም በላይ ለአቪዬሽኑ መስክ ዕደገት በየዘመናቱ ያለንን ቀናኢነት ማሳያ ምልክትም ናት። ይህች ብርቅዬ ታሪካዊ አውሮፕላን ለሀገሯ እንድትበቃ መንግስትን ጨምሮ ማንኛውንም ዓይነት አበርክቶ ለነበራቸው አካላት ሁሉ ከፍተኛ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህች አውሮፕላን ሀገራችን ዛሬ ለደረሰችበት የአቪዬሽን ዕድገት ፈር ቀዳጅ ከመሆኗም በላይ ለአቪዬሽኑ መስክ ዕደገት በየዘመናቱ ያለንን ቀናኢነት ማሳያ ምልክትም ናት። ይህች ብርቅዬ ታሪካዊ አውሮፕላን ለሀገሯ እንድትበቃ መንግስትን ጨምሮ ማንኛውንም ዓይነት አበርክቶ ለነበራቸው አካላት ሁሉ ከፍተኛ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና “ካኖ የጉዞ ወኪል” በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። ካኖ የጉዞ ወኪል እ.ኤ.አ በ1930 ዎቹ የተመሰረተና በመካከለኛው ምስራቅ ትልቁ የጉዞ ወኪል ሲሆን ስምምነቱ አየር መንገዳችን በቀጠናው የሚሰጠውን የበረራ አገልግሎት ይበልጥ እንዲስፋፋ ይረዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ አህጉራዊ ትስስርን በማጠናከር እንዲሁም በሀገራት መሪዎች ዘንድ ተመራጭ በመሆን ፋና ወጊ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህን ፓን-አፍሪካዊ ታሪክ በማስቀጠል በዛሬው ዕለት የብሩንዲ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ክቡር ፕሮስፐር ባዞምባንዛ በዓለም አቀፍ በረራዎቹ እንዲሁም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቪ.አይ.ፒ ተርሚናል በክብር በማስተናገዱ ኩራት ይሰማዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
የደቡብ ሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ክቡር አምባሳደር ጄምስ ሞርጋን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸው እንዲሁም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቪ.አይ.ፒ ተርሚናል በክብር ተቀብለን ስላስተናገድናቸው ኩራት ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከ135 በላይ ከሆኑት መዳረሻዎቻችን ወደየትኛው ለመብረር አቅደዋል?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአፍሪካ ኩራት የሆነው አየር መንገዳችን በዛሬው ዕለት የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ክቡር ፋዎስቲን አርቼንጅ ቱዋዴራ (Faustin-Archange Touadéra) በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቪ.አይ.ፒ ተርሚናል በክብር ተቀብለን ስላስተናገድናቸው ታላቅ ኩራት ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጋቢት 23 ፣2016 ዓ.ም ጀምሮ የካናዳ ዋና ከተማ እና የሀገሪቱ የንግድ ፣ የቴክኖሎጂ እና የባህል ማዕከል ወደሆነችው ቶሮንቶ ከተማ የሚያደርገውን አምስት ሳምንታዊ በረራ ከፍ በማድረግ በሰባቱም የሳምንቱ ቀናት በረራ ማድረግ እንደሚጀምር ሲገልፅ ከታላቅ ደስታ ጋር ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ