በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ ዕይታ ያጋሩን፤ @HannaNigusse ናቸው እናመሰግናለን።
እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስደሳች የበረራ ቆይታ እስከ መዳረሻዎ በኢትዮጵያ አየር መንገድ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ስፔን ማድሪድ ከተማ በረራ በድጋሚ እንደሚጀምር ሲገልፅ በደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርኬቲንግ ክፍል ምክትል ፕሬዚደንት ወ/ሮ ራሔል አሰፋ በካናዳ ቶሮንቶ የሚገኘው የስራ አመራር እና ፈጠራ ተቋም፣ አፍሮ ግሎባል የቴሌቪዥን ጣቢያ እና ሲልቨር ትረስት ሚዲያ በጋራ በሚያዘጋጁት ዓመታዊው የዓለም ምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ውድድር ላይ “የ2023 ዓ.ም ምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ” በመባል ዕውቅና ማግኘታቸውን ስንገልጽ በደስታ ነው!
ወ/ሮ ራሔል ለዚህ ሽልማት የበቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማርኬቲንግ ዘርፍ በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ እና ብቃት በመምራት አየር መንገዱ ሁለንተናዊ እድገት እንዲያስመዘግብ እያበረከቱት ላለው የላቀ አስተዋፅኦ እና በሞያቸው በዓለም ላይ ለሚገኙ ሴቶች ተጠቃሽ አርአያ ሆነው በመገኘታቸው ነው።
ይህ የምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሽልማት ተምሳሌታዊ የሆነ እና የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እንዲሁም ጉልህ የሆነ ለውጥ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ተቋማት እና የቢዝነስ ድርጅቶች የሚሰጥ ዓመታዊ ሽልማት ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወ/ሮ ራሔል ለዚህ ሽልማት የበቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማርኬቲንግ ዘርፍ በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ እና ብቃት በመምራት አየር መንገዱ ሁለንተናዊ እድገት እንዲያስመዘግብ እያበረከቱት ላለው የላቀ አስተዋፅኦ እና በሞያቸው በዓለም ላይ ለሚገኙ ሴቶች ተጠቃሽ አርአያ ሆነው በመገኘታቸው ነው።
ይህ የምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሽልማት ተምሳሌታዊ የሆነ እና የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እንዲሁም ጉልህ የሆነ ለውጥ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ተቋማት እና የቢዝነስ ድርጅቶች የሚሰጥ ዓመታዊ ሽልማት ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በበረራዎቻችን ላይ ሁሉ በኢትዮጵያዊ መስተንግዶአችን ልናገለግልዎ ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዱባይ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የ 'አረቢያን ካርጎ አዋርድስ' ላይ የአፍሪካ ምርጡ የጭነት አየር መንገድ (Best Cargo Airline- Africa) በመባል ድልን ተቀዳጅቷል! የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊትም በዚሁ የአረቢያን አዋርድስ መድረክ በመንገደኞች አየር መንገድ ዘርፍ የአፍሪካ ምርጥ በመሆን ለተከታታይ ሁለት ዓመታት አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል። ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/ua4rv
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ
• በመረጃ ትንተና ሳይንስ ዘርፍ
-በአውሮፕላን ደህንነት ቅድመ ትንበያ አመራር (ስፔሻላይዜሽን)
-በአቪዬሽን ተግባራዊ ጥናት እና ስልታዊ ዕቅድ አወጣጥ (ስፔሻላይዜሽን) እንዲሁም
• በአቪዬሽን አመራር በሁለተኛ ዲግሪ መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ እያካሔደ ነው። በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፎች ለመማር ፍላጎቱ ካለዎት በአቪዬሽን ዩኒቨርስቲው ድረ ገፅ https://eau.edu.et መመዝገብ ይችላሉ። ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን +251 115174600/8598 ይደውሉ።
#የኢትዮጵያአቪየሽንዩኒቨርስቲ
• በመረጃ ትንተና ሳይንስ ዘርፍ
-በአውሮፕላን ደህንነት ቅድመ ትንበያ አመራር (ስፔሻላይዜሽን)
-በአቪዬሽን ተግባራዊ ጥናት እና ስልታዊ ዕቅድ አወጣጥ (ስፔሻላይዜሽን) እንዲሁም
• በአቪዬሽን አመራር በሁለተኛ ዲግሪ መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ እያካሔደ ነው። በተጠቀሱት የትምህርት ዘርፎች ለመማር ፍላጎቱ ካለዎት በአቪዬሽን ዩኒቨርስቲው ድረ ገፅ https://eau.edu.et መመዝገብ ይችላሉ። ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን +251 115174600/8598 ይደውሉ።
#የኢትዮጵያአቪየሽንዩኒቨርስቲ