የኢትዮጵያ አየር መንገድ በላቲቪያ ሪጋ የዓለም የጎዳና ሩጫ ላይ በመሳተፍ ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ትናንት ምሽት ከፍራንክፈርት ሲነሳ ደማቅ አሸኛኘት አድርጎለታል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ ዕይታ ያጋሩን፤ Yalemsew Birehanu ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬንያ ሞምባሳ የ50% የደርሶ መልስ ትኬት ልዩ ቅናሽ አድርጎ ይጠብቅዎታል። ትኬትዎን እስከ ጥቅምት 4 ፣2016 ዓ.ም ይግዙ ፤ በረራዎን እስከ ሕዳር 20፣ 2016 ዓ.ም ያድርጉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዚሁ አጋጣሚ በረራ ያላችሁ ውድ ደንበኞቻችን ዛሬ ከሰዓት እና ነገ ጠዋት የመንገድ መጨናነቅ ሊኖር ስለሚችል የበረራ መስተጓጎል እንዳያጋጥማችሁ ከተለመደው ሰዓት ቀድማችሁ ወደ ኤርፖርት እንድታመሩ በትህትና እናሳስባለን፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዚሁ አጋጣሚ በረራ ያላችሁ ውድ ደንበኞቻችን ዛሬ ከሰዓት እና ነገ ጠዋት የመንገድ መጨናነቅ ሊኖር ስለሚችል የበረራ መስተጓጎል እንዳያጋጥማችሁ ከተለመደው ሰዓት ቀድማችሁ ወደ ኤርፖርት እንድታመሩ በትህትና እናሳስባለን፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 18, 2016 ዓ .ም ጀምሮ ወደ ጋና አክራ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ያሳድጋል። በዚህም መሰረት በቀን ሁለት ጊዜ በመብረር ሳምንታዊ ምልልሱን ወደ 14 የሚያሳድግ ይሆናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የእንግሊዝ ንጉሳውያን ቤተሰብ አባል ክብርት ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ ፣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደርና በአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልእክተኛ ዳረን ዌልች እና የልዑካን ቡድናቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝታቸው ወቅት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የአየር መንገዱ አመራር አባላት ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎችንም ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝታቸው ማጠቃለያም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ በረራ ማድረግ የጀመረበት 50ኛ ዓመት በኢትዮጵያ አቪየሽን ዩኒቨርስቲ ተከብሯል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ