የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን ተረከበ። አውሮፕላኑ 30 በመቶ “sustainable aviation fuel (SAF)” የተሰኘ የአውሮፕላን ነዳጅ የተጠቀመ ሲሆን ይህም በ2050 የካርበን ልቀትን ወደ ዜሮ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ አቪየሽን ኢንደስትሪውን በሚመሩና በሚቆጣጠሩ አካለት የተያዘውን ውጥን ከግብ ለማድረስ የሚረዳ ነው። አየር መንገዳችን የተረከበው ይህ አውሮፕናል 10 ቶን የሚመዝን ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ቁሳቁስም ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጥቷል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወዳሰቡት መዳረሻ ልናደርስዎ ሁሌም ዝግጁ ነን! ብሩህ እና ውብ ሳምንት ይሁንልዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል ምዕራፍ ሁለት መከፈቱ አዲስ አበባ ለዓለም አቀፍ ተጓዦች በቂ አገልግሎት መስጠት የምትችል ቁልፍ አህጉራዊ የጉዞ መናኸሪያ መሆኗን ይመሰክራል ብለዋል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስካይላይትሆቴል
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስካይላይትሆቴል