Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.78K photos
142 videos
2 files
413 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
በምናብ ወደኋላ ተጉዘን የቀደሙትን ስናስታውስ።

#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የስቅለት በዓል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በመንገደኛ ማስተናገጃ ተርሚናላችን በበለጠ ምቾት እና በላቀ አገልግሎት እናስተናግድዎታለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቱን ይገልጻል።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአክብሮት ሰላምታችን ከበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል በያላችሁበት ይድረስ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአፍሪካ ቀዳሚ በሆነው አየር መንገዳችን ይብረሩ፤ መልካም የስራ ሳምንት ተመኘን።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
📸Xion Pro Photo
ጤና ይስጥልኝ! በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Kojo Bentum -Williams
ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1444ኛው ዒድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። ዒድ ሙባረክ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በእረፍት ቀናትዎ ወደተለያዩ ውብ መዳረሻዎች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
📸XionProPhoto
በፈገግታ ታጅበዉ ከእኛ ጋር ይጓዙ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከአውሮፕላን የበረራ ብቃትና አስተማማኝነት በስተጀርባ ያሉ ድንቅ የጥገና ባለሙያዎቻችን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ Tadesse Bacha ናቸው ፤ እናመሰግናለን። l

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአመታዊው ወርልድ ትራቭል አዋርድ በአራት ዘርፎች ማለትም፦ በምርጥ ‘Africa’s leading Airlines 2023’ ‘Africa’s Leading Airlines Brand 2023’ ‘Africa’s Leading Airline -Business Class 2023’ እና ‘Africa’s Leading Airline-Economy class 2023’ እጩ ሆኖ ቀርቧል።
ከታች በተቀመጡት ሊንኮች ድምፅዎን ይስጡን!
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-brand-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-business-class-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-economy-class-2023
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ሰላምታ ከበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል ከወደፊት ካፒቴናችን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን ተረከበ። አውሮፕላኑ 30 በመቶ “sustainable aviation fuel (SAF)” የተሰኘ የአውሮፕላን ነዳጅ የተጠቀመ ሲሆን ይህም በ2050 የካርበን ልቀትን ወደ ዜሮ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ አቪየሽን ኢንደስትሪውን በሚመሩና በሚቆጣጠሩ አካለት  የተያዘውን ውጥን ከግብ ለማድረስ የሚረዳ ነው። አየር መንገዳችን የተረከበው ይህ አውሮፕናል 10 ቶን የሚመዝን ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ቁሳቁስም ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጥቷል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ