በዴንቨር ከተማ ከንቲባ የተከበሩ ማይክል ቢ ሀንኮክ የተመራ የልዑክ ቡድን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉብኝት አደረገ። የልዑካን ቡድኑ የዴንቨር ኮሎራዶ ከተማ እና የዴንቨር ዓለም ዐቀፍ ኤርፖርት ከፍተኛ የስራ ሓላፊዎች የተካተቱበት ሲሆን በቆይታቸውም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሊቀ መንበር አቶ ግርማ ዋቄ፣ ከዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም ከአየር መንገዱ ማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሒደዋል። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ዴንቨር በአሜሪካ ተመራጭ የአየር መንገዱ ተመራጭ መዳረሻ እንደሆነች ገልፀው ከተማዋን የአየር መንገዱ ተጨማሪ ዓለም አቀፍ መዳረሻ ለማድረግ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት እና የገበያ ጥናት እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
👍83❤18👏7🥰3
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን Tesfaye_Birke ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤75👍39🥰16🎉12
በውጭ አገር ከሚገኙት የአየር መንገዱ ቢሮዎች አንዱ በየመን ኤደን በ1950 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ይህን ይመስል ነበር። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
❤89👍46🥰18👏3
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ፣ በአቪየሽን መስክ ብቁ የሚያደርግዎ ማዕከል!
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
👍67❤26🥰11👏10🎉4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው እለት ጥር 27/2015 በሀዋሳ ያስገነባውን የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከል አስመርቆ ከፈተ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍119❤37👏14🎉13🥰5
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን በረራ የሚጀምር መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍83❤18👏16😍4🥰3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፐላን ቦይንግ 707-327ሲ ET-AIV DXB/OMDB በዱባይ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ። የካቲት 1988 ዓ.ም.
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤97👍51🥰17👏14🎉8
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን Tamanda ናቸው እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤79👍29👏9🎉3