በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ ባለው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግናዋ አትሌት ጎይቶቶም ገብረስላሴ አማካይነት ሶስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤103👍38👏18🥰8
“ቁልፍ መርሀችን በተለያዩ የቢዝነስ ሞዴሎች ፈጣን ፣ትርፋማ እና ዘላቂ እድገት ማስመዝገብ ነው።"
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከ VoyagesAfriq Travel Media ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተወሰደ።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://issuu.com/voyagesafriq/docs/va_mag_july22_2_
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከ VoyagesAfriq Travel Media ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተወሰደ።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://issuu.com/voyagesafriq/docs/va_mag_july22_2_
👍37❤7🥰3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና De Havilland አውሮፕላን አምራች ካምፓኒ አራት Q-400 የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ወደ ካርጎ ለመቀየር የሚያስችሉ መለዋወጫዎችን ለማቅረብ የሚያስችል ቅድመ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://bit.ly/3RPQwX4
https://bit.ly/3RPQwX4
👍46❤12🥰1
በአቪዬሽን ኢንደስትሪው አንጋፋ የሆነው አየር መንገዳችን ለሀገራችን ብሎም ለአህጉራችን ክብርን እያጎናፀፈ በስኬት ከፍታ መብረሩን ይቀጥላል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
👍43❤36
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ማረፊያ እግሮች የመለዋወጥ (Landing Gear Exchange) ስምምነትን ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ካምፓኒ ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱ አየር መንገዳችን በቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ላይ የሚደረጉ የLanding Gear ጥገናዎችን የበለጠ ቀልጣፋ በማድረግ አውሮፕላኑን በአጭር ጊዜ ለበረራ ብቁ የሚያደርግ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ስምምነቱን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት “ይህ ስምምነት አየር መንገዳችን የቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ወደ አገልግሎት ባስገባበት አስረኛ አመት ላይ የተደረገ ሲሆን ከቦይንግ ካምፓኒ ጋር ያለንን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት ማሳያ ነው” ብለዋል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3IYNOut
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3IYNOut
👍40❤21👏6
በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ ባለው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግናዋ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አማካይነት አራተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን!🇪🇹🥇
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤90👍47🥰10
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስዊዘርላንድዋ የቢዝነስ ማዕከል በመባል ወደ ምትታወቀው ዙሪክ ከተማ ከጥቅምት 20 ፣ 2015 ዓ.ም ጀምሮ በረራ የሚጀምር መሆኑን በደስታ ያበስራል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤44👍21👏4
በአሜሪካ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሮ በኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአለም ሁለተኛ ከአፍሪካ ደግሞ በቀዳሚነት ላጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ደማቅ አቀባበል አደረገ ። በአቀባበል ስርዐቱ ላይ አምባሳደር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፣አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልክተኛ ፣ እና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንትና ሰራተኞች ተገኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤61👍26🥰10
በአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሁለተኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤36👍24🥰7👏7