Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.7K subscribers
3.83K photos
144 videos
2 files
414 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት “ስታር አሊያንስ” የአየር መንገዶች ሕብረት በ 2022 የአየር ትራንስፖርት ሽልማት ላይ ለ 4ኛ ጊዜ የ “ምርጥ የአየር መንገዶች ሕብረት” ሽልማትን ተቀዳጅቷል። ስታር አሊያንስ 26 አየር መንገዶችን በአባልነት የያዘ ሲሆን አየር መንገዳችን ይህንን የአየር መንገዶች ሕብረት ከተቀላቀለ አስር አመታትን አስቆጥሯል ። ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ። https://www.airtransportawards.aero/
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሁለት ሳምንታት 86 በረራዎችን በማድረግ ከ110 ሚሊየን በላይ የአበባ ምርት ወደተለያዩ ሀገራት አጓጉዟል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ ተወዳዳሪ ይሁኑ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመረጃ እባክዎን ድረገጻችንን ይጎብኙ፤ http://www.ethiopianairlines.com/eaa
👍1
ቀጣይ በረራዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በማቀድ ሳምንቱን ይጀምሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምስል; tocalero
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቅጽዎን (Boarding Pass) ባሻዎት ጊዜ እና ቦታ በምቾት ማግኘት የሚችሉበትን ሁነኛ አማራጭ ሲያቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው:: በእጅ ስልክዎ ወይም በድረ ገፃችን ቼክ ኢን ሲያደርጉ ጊዜዎን ቆጥበው ቀልጣፋ አገልግሎት ያገኛሉ። አገልግሎቱን እጅግ በቀላሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድን መተግበሪያ ከGoogle Play ወይም Apple Store ላይ በማውረድ ተጠቃሚ ይሁኑ:: ለበለጠ መረጃ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮ ያነጋግሩ ወይም በስልክ ቁጥራችን +251116179900 ይደውሉ::
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://youtu.be/gBQYLYywzGg
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ capt.tewodros ናቸው ፤ እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
2👍2
የአፍሪካ ሬድዮ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ በሆኑት ፓትሪክ ኩዋርኮ የተመራ የአፍሪካ ሬድዮ ግሩፕ የሚዲያ ቡድን እና የቃና ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዴቪድ ወርቁ እንዲሁም የ”ኢንክሉሲቭ ብሮድካስት”ማኔጅመንት አባላት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመገኘት ጉብኝት ያካሄዱ ሲሆን ከኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ መሳይ ሽፈራው ጋር አየር መንገዱ ከሚዲያዎቹ ጋር አብሮ ሊሰራ በሚችልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
👍31
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አለምን ይጎብኙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“የሁላችንም ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰርቪስ ኢንደስትሪው እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርጓል።”

ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር
👍2
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @KileleshwaFarms ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአዲሱ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናላችን ከበለጠ ምቾት እና ዘመናዊ አገልግሎት ጋር እንጠብቅዎታለን!
ይምጡና ከእኛ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአለም አቀፉ አየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) የ CEIV ሰርተፍኬት የተሰጠው የመጀመሪያው የአፍሪካ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ከ 35 በላይ ለሚሆኑ የአለም ሀገራት ማጓጓዙን ሲገልፅ ኩራት ይሰማዋል። አስተማማኝ እና ጥራት ያለው የካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት!

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ እና ውጤታማ ይሁኑ።
corporate.ethiopianairlines.com/eaa/training-schools
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ብሩህ እና ስኬታማ ሳምንትን ተመኘን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1