ከእኛ ጋር ያለዎትን ቆይታ ልዩ እና ምቹ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለዓይን ማራኪ ከሆነው ቢሯችን የእንደምን አደራችሁ ሰላምታችን ይድረሳችሁ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ክቡር አምባሳደር ረታ አለሙ በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር እንዲሁም በኢትዮጵያ በማዕድንና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ዘርፍ የተሰማሩ ኢንቨስተሮች በጋራ በመሆን በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሽን አካዳሚ፣ ምስለ በረራ እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማዕከል ጉብኝት አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክቡር አምባሳደር እንዲሁም ኢንቨስተሮች ባደረጉት ጉብኝት ኩራት ይሰማዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢትዮጵያ በዘመኗ ያፈራችው ትልቅ ሀብት ነው።"
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በEBC "ቀይ መስመር" ፕሮግራም ላይ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ የተናገሩት።
Ethiopian Broadcasting Corporation
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በEBC "ቀይ መስመር" ፕሮግራም ላይ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ የተናገሩት።
Ethiopian Broadcasting Corporation
የመሳፈሪያ ቅፅዎን በቀላሉ በድረ ገፃችን እና በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን በማከናወን የሽልማት እድል ተቋዳሽ ይሁኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ድንቅ የበረራ ብቃት ከፍ ካለ ሙያዊ ስነ-ምግባር ጋር የተላበሱ አብራሪዎቻችን እርስዎን ካሰቡበት ለማድረስ ሁሌም ዝግጁ ናቸው። መልካም የስራ ሳምንት ተመኘን! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምስል Montreal.planes
ምስል Montreal.planes
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ 45 % ድርሻ በዛምቢያ መንግስት ከሚተዳደረው “Industrial Development Corporation” ጋር የዛምቢያን ብሔራዊ አየር መንገድ አቋቁሞ ስራ ለማስጀመር ዝግጅት አጠናቅቋል። በጋራ የመስራት ስምምነቱን አስመልክተው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም “ስምምነቱ አየር መንገዳችን በ 2025 እቅዱ ያስቀመጠው በአፍሪካ በርካታ የአቪዬሽን ቢዝነስ ማዕከል የመፍጠር ስትራቴጂ አካል ነው” ብለዋል።
https://bit.ly/3pc8FAX
https://bit.ly/3pc8FAX
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ''ቢዝነስ ትራቭለርስ '' መጽሄት የሚያዘጋጀውን “የ2021 የቢዝነስ ተጓዦች የአፍሪካ ምርጥ” አሸናፊ ሆነ ። አየር መንገዳችን ሽልማቱን ሊያገኝ የቻለው ከኮቪድ-19 ጋር በተያያያዘ እየወሰዳቸው ያሉ ቅድመ ጥንቃቄዎች ፣ ከጉዞ ትኬት ጋር በተገናኘ የሚሰጠው ፈጣን ምላሽ እንዲሁም በወረርሽኙ ወቅት ለተከሰቱ የጉዞ መስተጓጐሎች ለሰጠው የተቀላጠፈ የጉዞ ማስተካከያ አገልግሎት እና ተያያዥ መስፈርቶች በቢዝነስ መንገደኞች በመመረጡ ነው።
https://bit.ly/3pkNHQH
https://bit.ly/3pkNHQH
ከመላው አለም ወደ ኢትዮጵያ ለሚደረገው #ታላቅጉዞወደሐገርቤት እስከ 30% ቅናሽ ማዘጋጀታችንን በታላቅ ደስታ እንገልፃለን።
ከአሁን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 11 2014 ዓ.ም ተመዝግበው ትኬትዎን ይግዙ ። ከታህሳስ 23 2014 ዓ.ም እስከ ጥር 23 2014 ዓ.ም ይጓዙ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከአሁን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 11 2014 ዓ.ም ተመዝግበው ትኬትዎን ይግዙ ። ከታህሳስ 23 2014 ዓ.ም እስከ ጥር 23 2014 ዓ.ም ይጓዙ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካር ትራውለር ጋር በመተባበር በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመንገደኞች የመኪና ኪራይ እና የማስተላለፊያ አገልግሎት ጀመረ። አገልግሎቱ ተጓዦች ተሽከርካሪዎችን ከሦስተኛ ወገን የመኪና አከራይ አቅራቢዎች እንዲከራዩ የሚያስችል ሲሆን ተጓዦች ከየትኛውም ሥፍራ ሆነው በአየር መንገዱ ድረ-ገጽ እና በሞባይል ስልክ መተግበሪያ አማካኝነት ቦታ ማስያዝ እንዲችሉ አገልግሎቱ በዲጅታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ተደርጓል።
https://bit.ly/3lIXX3U
https://bit.ly/3lIXX3U
ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እለታዊ የበረራ አገልግሎት ወደ ሰመራ ከታህሳስ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በመንገዳችን ሁሉ የላቀ ስኬት እያስመዘገቡ ማለፍ የሁል ግዜ ባህላችን ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ