የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትንሳኤ በዓልን በማስመልከት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል የማዕድ ማጋራት መርሀግብር አካሄደ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ኢቲ ፋውንዴሽን” በተሰኘው የስራ ክፍሉ አማካኝነት ማህበራዊ ሀላፊነቱን ከመወጣት አኳያ ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት መካከል በዚህ ማዕከል በቋሚነት በየዕለቱ የሚያደርገው የምገባ መርሀግብር ይገኝበታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ኢቲ ፋውንዴሽን” በተሰኘው የስራ ክፍሉ አማካኝነት ማህበራዊ ሀላፊነቱን ከመወጣት አኳያ ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት መካከል በዚህ ማዕከል በቋሚነት በየዕለቱ የሚያደርገው የምገባ መርሀግብር ይገኝበታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄርያዋ ሌጎስ ከተማ እያደረገ ያለውን 7 ሳምንታዊ በረራ ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ 14 ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ ለደንበኞቹ ይበልጥ ምቹ የበረራ አማራጭ መስጠት የሚጀምር መሆኑን በደስታ ያበስራል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አቡዳቢ ከተማ በሚያደርገው የመጀመሪያ በረራ ላይ ከ904 ዶላር ጀምሮ ለሶስት ምሽቶች እና አራት ቀናት የሚቆይ ልዩ የጉዞ ጥቅል አዘጋጅቷል:: በዚህ ልዩ ቅናሽ አሁኑኑ ተጠቃሚ ይሁኑ።ለተጨማሪ መረጃ ድረ ገፃችንን ETHolidays@ethiopianairlines.com ይጎብኙ፤ አልያም በስልክ ቁጥሮቻችን 0115174203/4204/4207 ይደውሉ።
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቡዳቢ
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቡዳቢ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኞች በልዩ የአቪዮኒክስ ሥልጠና ላይ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በየሳምንቱ የሚቀርበው የኢትዮጵያ የተሰኝው ፕሮግራማችን በዛሬው ቆይታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት አሰጣጥ ምን እንደሚመስል ያስቃኛችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC(Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC(Fana Broadcasting Corporate S.C.)
ድንቅ ኢትዮጵያዊ ፈገግታን በተላበሰ መስተንግዶ በበረራዎ እንደተደሰቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፍረው ወዳሻዎት ቦታ ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትህትና በተላበሰ ልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ሊያገለግልዎ ሁሌም ዝግጁ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን ደህና መጡ። መልካም የስራ ሳምንት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየርመንገድ ጋር ወደሚፈልጉት መዳረሻ ለመብረር ይዘጋጁ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ