በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን ደህና መጡ። መልካም የስራ ሳምንት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ! በረራውን ይያዙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ብሔራዊ ኩራታችን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማህበራዊ አገልግሎት ከመስጠት አኳያ በኢትዮጵያ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የልብ ህመም እና ስትሮክን ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ያለው Heart Attack Ethiopia Inc የተሰኘው ምግባረ ሠናይ ድርጅት የሚያደርገውን የበጎ ፍቃድ የህክምና አገልግሎት ለማገዝ የበኩሉን አስተዋፅዖ በማበርከቱ ደስታ ይሰማዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ቀልጣፋ፣ አስተማማኝና አለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ዛሬ የተቀበልነው ቦይንግ 777F እቃ ጫኝ አውሮፕላንም የካርጎ ጭነት አገልግሎት አድማሳችንን ለማሳደግ የራሱ አስተዋፅዖ ከማበርከቱም በተጨማሪ እያደገ የመጣውን የካርጎ አገልግሎት ለማስተናገድ የራሱ አስተዋፅዖ ይኖረዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እየሰጠ ያለውን የላቀ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት አጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ይህ አዲስ የካርጎ አውሮፕላን አየር መንገዱ ማህበራዊ ሀላፊነቱን በመወጣት ረገድ እያከናወናቸው የሚገኙ ተግባራትን የሚያግዙና የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ላይ ለተሰማሩ ተቋማት የሚለገሱ ቁሳቁሶችንም ወደ ሀገር ውስጥ ይዞ መጥቷል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዛሬ የተቀበልነው ቦይንግ 777F እቃ ጫኝ አውሮፕላንም የካርጎ ጭነት አገልግሎት አድማሳችንን ለማሳደግ የራሱ አስተዋፅዖ ከማበርከቱም በተጨማሪ እያደገ የመጣውን የካርጎ አገልግሎት ለማስተናገድ የራሱ አስተዋፅዖ ይኖረዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እየሰጠ ያለውን የላቀ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት አጠናክሮ ከመቀጠሉም በላይ ይህ አዲስ የካርጎ አውሮፕላን አየር መንገዱ ማህበራዊ ሀላፊነቱን በመወጣት ረገድ እያከናወናቸው የሚገኙ ተግባራትን የሚያግዙና የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ላይ ለተሰማሩ ተቋማት የሚለገሱ ቁሳቁሶችንም ወደ ሀገር ውስጥ ይዞ መጥቷል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ የመንገደኞች በረራ ከጀመረባቸው መዳረሻዎች መካከል የላይቤሪያዋ ዋና ከተማ ሞንሮቪያ ትገኝበታለች። የመጀመሪያ በረራውንም የሀገሪቱ ፕሬዝደንት በክብር መቀበላቸው የሚታወስ ነው። የዛሬው የኢትዮጵያ መርሀግብር በዚህ ላይ ያተኮረ ነው፤ እንድትከታተሉን በአክብሮት ጋብዘናችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @FanaBroadcastingCorporate https://www.youtube.com/watch?v=fCPN7vau6-E
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @FanaBroadcastingCorporate https://www.youtube.com/watch?v=fCPN7vau6-E
YouTube
የኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ የመንገደኞች በረራ ከጀመረባቸው መዳረሻዎች መካከል የላይቤሪያዋ ዋና ከተማ ሞንሮቪያ ትገኝበታለች። የመጀመሪያ በረራውንም የሀገሪቱ ፕሬዝደንት በክብር መቀበላቸው የሚታወስ ነው። የዛሬው የኢትዮጵያ መርሀግብር በዚህ ላይ ያተኮረ ነው፤ እንድትከታተሉን በአክብሮት ጋብዘናችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @fanamediacorporation
#የኢትዮጵያአየርመንገድ @fanamediacorporation
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ.ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከ Heart Attack Ethiopia Inc “ጋር የጋራ መግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱ Heart Attack Ethiopia Inc የተሰኘው ድርጅት በኢትዮጵያ ለልብ እና ስትሮክ ህመም የሚሰጠውን የበጎ ፍቃድ ህክምና አገልግሎት ብሔራዊ አየር መንገዳችን በተለያዩ መንገዶች እገዛ እንዲያደርግ ያስችለዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተፈራረመው ይህ ስምምነት የበጎ ፍቃድ የህክምና አገልግሎቱ የበለጠ እንዲጠናከር እና ተደራሽ እንዲሆን የሚያግዝ ሲሆን አየር መንገዳችን ከመደበኛ የስራ እንቅስቃሴው በተጨማሪ የማሕበራዊ አገልግሎት በመስጠት ረገድም ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ስምምነቱ Heart Attack Ethiopia Inc የተሰኘው ድርጅት በኢትዮጵያ ለልብ እና ስትሮክ ህመም የሚሰጠውን የበጎ ፍቃድ ህክምና አገልግሎት ብሔራዊ አየር መንገዳችን በተለያዩ መንገዶች እገዛ እንዲያደርግ ያስችለዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተፈራረመው ይህ ስምምነት የበጎ ፍቃድ የህክምና አገልግሎቱ የበለጠ እንዲጠናከር እና ተደራሽ እንዲሆን የሚያግዝ ሲሆን አየር መንገዳችን ከመደበኛ የስራ እንቅስቃሴው በተጨማሪ የማሕበራዊ አገልግሎት በመስጠት ረገድም ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ