የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ለሁለተኛ ተከታታይ ግዜ በ “Arabian Cargo Awards” ምርጥ የአፍሪካ ካርጎ አየር መንገድ ሽልማትን ተቀዳጀ። የሽልማት አሰጣጥ መርሐግብሩ በዱባይ ከተማ የተካሄደ ሲሆን በገልፍ ሀገራት ለሚሰጡ ምርጥ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎቶች ዕውቅና የሚሰጥበት መድረክ ነው ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለ24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተዘጋጅተዋል?
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደወትሮው ሁሉ የ2017 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደወትሮው ሁሉ የ2017 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ በድምቀት የተካሄደው የ2017 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ክብር ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017