የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን Monametsi Sokwe ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ስፔን ማድሪድ ከተማ በረራ በድጋሚ እንደሚጀምር ሲገልፅ በደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ካፒቴን ልዑል አባተ (በስተቀኝ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል (Ethiopian MRO) ባልደረባ በነበሩበት ወቅት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ 627 የአቪዬሽን ባለሙያዎችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመረቀ!
• 88 አብራሪዎች፣
• 125 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖች፣
• 150 የበረራ መስተንግዶ ባለሙያዎች እና
• 264 የትኬት ሽያጭ እና የደንበኛ አገልግሎት ባለሙያዎችን
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
• 88 አብራሪዎች፣
• 125 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖች፣
• 150 የበረራ መስተንግዶ ባለሙያዎች እና
• 264 የትኬት ሽያጭ እና የደንበኛ አገልግሎት ባለሙያዎችን
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ