የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ተጨማሪ ሶስት ሳምንታዊ በረራዎችን በማከል ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ አስር ከፍ እንደሚያደርግ ለመግለፅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍90❤40👏9🥰7
የብሩንዲ ትልቋ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደሆነችው ቡጁምቡራ ከተማ የምናደርገው ሳምንታዊ መደበኛ በረራ ላይ ተጨማሪ 4 ሳምንታዊ በረራዎችን በማከል ከ ጥቅምት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ከተማዋ የሚደረገውን የመንገደኞች በረራ ቁጥር 11 ማድረሳችንን ስንገልፅ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏47👍38❤25🥰12
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከህዳር 15 ቀን 2023 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ባንጉይ ሶስት ሳምንታዊ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት እንደሚጀምር ሲገልጽ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤69👍50🥰13👏10
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሲንጋፖር “ማሪና ቤይ ሳንድስ”በተዘጋጀው የ 2023 የኢስያ ቡና እና ሻይ ኤግዚቢሽን ላይ በመሳተፍ በአለም ተመራጭ እና ልዩ የሆነውን የኢትዮጵያን ቡና አስተዋወቀ።
👍67🥰67❤33👏8