ምቾትዎን ጠብቀን እርስዎን በብቃት ማገልገላችን የሁልግዜም ኩራታችን ነው! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ዓርብ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ)፣ ጎንደር፣ ላሊበላ እና ባህርዳር የሚደረጉ በረራዎች የተሰረዙ መሆናቸውን ለክቡራን ደንበኞቹ ለመግለጽ ይወዳል፡፡
ወደሥፍራው ለመጓዝ ትኬት የቆረጣችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን ትኬታችሁ ለአንድ ዓመት ያህል የሚያገለግል መሆኑን አውቃችሁ ወደፊት በፈለጋችሁት ቀን ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ መቀየር የምትችሉ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ነገር ግን ገንዘብ ተመላሽ እንዲሆንላችሁ የምትፈልጉ ክቡራን ደንበኞቻችን አቅራቢያችሁ ወዳሉ የአየር መንገዱ የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ወይንም የጉዞ ወኪሎቻችሁ በመቅረብ መስተናገድ እንደምትችሉ በትህትና እንገልጻለን፡፡
አየር መንገዱ በዚህ ረገድ ለሚፈጠረው መጉላላት ልባዊ ይቅርታውን ያቀርባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ዓርብ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ)፣ ጎንደር፣ ላሊበላ እና ባህርዳር የሚደረጉ በረራዎች የተሰረዙ መሆናቸውን ለክቡራን ደንበኞቹ ለመግለጽ ይወዳል፡፡
ወደሥፍራው ለመጓዝ ትኬት የቆረጣችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን ትኬታችሁ ለአንድ ዓመት ያህል የሚያገለግል መሆኑን አውቃችሁ ወደፊት በፈለጋችሁት ቀን ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ መቀየር የምትችሉ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ነገር ግን ገንዘብ ተመላሽ እንዲሆንላችሁ የምትፈልጉ ክቡራን ደንበኞቻችን አቅራቢያችሁ ወዳሉ የአየር መንገዱ የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ወይንም የጉዞ ወኪሎቻችሁ በመቅረብ መስተናገድ እንደምትችሉ በትህትና እንገልጻለን፡፡
አየር መንገዱ በዚህ ረገድ ለሚፈጠረው መጉላላት ልባዊ ይቅርታውን ያቀርባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባህር ዳር እና ጎንደር ከተሞች በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ በሚገኙት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787/+251116179900) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 3 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባህር ዳር እና ጎንደር ከተሞች በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ በሚገኙት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787/+251116179900) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 3 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ በልዩ ልዩ የአቪዬሽን ዘርፎች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ! https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ) በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን እንደተለመደው ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ወይም የሞባይል መተግበሪያዎቻችንን (https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app) በመጠቀም ለጉዟችሁ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ካሉበት መከወን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጨማሪ ዕገዛ የምትሹ መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ) በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን እንደተለመደው ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ወይም የሞባይል መተግበሪያዎቻችንን (https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app) በመጠቀም ለጉዟችሁ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ካሉበት መከወን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጨማሪ ዕገዛ የምትሹ መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 4 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 6 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን እንደተለመደው ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ወይም የሞባይል መተግበሪያዎቻችንን (https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app) በመጠቀም ለጉዟችሁ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ካሉበት መከወን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጨማሪ ዕገዛ የምትሹ መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
የክቡራን መንገደኞቻችንን ፍላጎት በማጤን በድጋሚ ወደከፈትናቸው የአገር ውስጥ መዳረሻዎቻችን የበረራ ምልልሶቻችንን ለመጨመር ዝግጁ መሆናችንን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
ነሐሴ 5 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ በጊዜያዊነት ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ በረራ ነገ ነሐሴ 6 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚጀምር መሆኑን እየገለጸ፣ ክቡራን መንገደኞቻችን እንደተለመደው ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ወይም የሞባይል መተግበሪያዎቻችንን (https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app) በመጠቀም ለጉዟችሁ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ካሉበት መከወን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጨማሪ ዕገዛ የምትሹ መንገደኞቻችን በአቅራቢያችሁ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮዎች ወይም ወደጥሪ ማዕከላችን (6787) በመደወል መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
የክቡራን መንገደኞቻችንን ፍላጎት በማጤን በድጋሚ ወደከፈትናቸው የአገር ውስጥ መዳረሻዎቻችን የበረራ ምልልሶቻችንን ለመጨመር ዝግጁ መሆናችንን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
ነሐሴ 5 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ