Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.6K subscribers
3.82K photos
144 videos
2 files
414 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የጥንካሬ ፣የአስተማማኝነትና የምርጥ አለምዓቀፋዊ አገልግሎት ምልክት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Fekadu Getachew Sundafa ወደ ኢንቴቤ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረሩበት ወቅት ያነሱትን ምስል አጋርተውናል፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ያድርሱን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደንበኞቹ የበለጠ ተደራሽነቱን በማስፋት ከግንቦት 24 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በሎሜ ቶጎ በኩል ወደ ዋሺንግተን ዲሲ ተጨማሪ በረራዎችን የሚጀምር መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው። ትኬትዎን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ ወይም በድረ-ገፃችን መቁረጥ ይችላሉ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍3
ቀደምት አብራሪዎቻችንን መለስ ብለን ስናስታውስ!
#ትውስታ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ስለምናገለግልዎ ሁልጊዜም ክብር ይሰማናል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
በሚያምር ኢትዮጵያዊ ፈገግታ በታጀበው መስተንግዶአችን ይደሰቱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍5
ወደ ባህሬን ተቋርጦ የነበረውን በረራ በሳምንት ሶስት ጊዜ ከሰኔ 25 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የምንጀምር መሆናችንን ስናበስር በደስታ ነው ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍4
ወደ ደማም ተቋርጦ የነበረውን በረራ በሳምንት ሶስት ጊዜ ከሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የምንጀምር መሆናችንን ስናበስር በደስታ ነው ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደንበኞቹ የበለጠ ተደራሽነቱን በማስፋት በሎሜ ቶጎ በኩል ወደ ዋሺንግተን ዲሲ ተጨማሪ በረራዎችን የሚጀምር መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው አፍሪካውያን በሙሉ መልካም የአፍሪካ ቀን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የአፍሪካቀን
ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ያድርሱን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአፍሪካ ትልቁ እና ቀዳሚው የአቪዬሽን ግሩፕ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፤ የቦይንግ የእቃ ጭነት አውሮፕላኖቹን ቁጥር ለማሳደግ አምስት ተጨማሪ ቦይንግ 777 የእቃ ጭነት አውሮፕላኖችን ማዘዙን ስናበስር ደስታ ይሰማናል። ለበለጠ መረጃ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡፡ https://bit.ly/3LLNf72
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፤ የኦንላይን አገልግሎቶችን በመጠቀም ጉዞዎን ቀላል እና ቀልጣፋ እንዲያደርጉ ይጋብዝዎታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ከእኛ ጋር በመብረር የምርጥ መስተንግዷችን ተጠቃሚ ይሁኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ወደ እቃ ጫኝ አውሮፕላን የመቀየር አብዮት በኢትዮጵያ አየር መንገድ @FanaTelevision
👍1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰውና ሌሎች የአመራር አባላት በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው ጉብኝት አካሂደዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፈጣን መረጃን መስጠትና መቀበል የሚችልበት ዘመናዊ የቴክኖሎጅ አቅም መፍጠሩ በአየር መንገዱ በኩል ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡና የሚወጡ ደንበኞችን ያለምንም የፀጥታ ስጋት መንቀሳቀስ እንዲችሉ እንደሚያደረግና ለሀገር ገፅታ ግንባታም ትልቅ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዝነኛ ሆኖ በአለም አቀፍ ደረጃ በረራውን እያከናወነ ያለውና የበረራ ኦፕሬሽኖቹ አስተማማኝ የሆኑት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባደረገው አስተማማኝ የጥበቃ ተግባር መሆኑን ገልፀው በሁሉም የሀገራችን ክፍል ተሰማርተው የድርጅቱን ንብረት እንዲሁም ከውጭ የሚመጡ መንገደኞችን በቂና አስተማማኝ በሆነ መልኩ የጥበቃ አገልግሎት እንዲያገኙ ላደረጉ የፖሊስ አመራሮችና አባሎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
👍31
በበረራዎ ይደሰቱ! ስለመረጡን እናመሰግናለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ