Dereje Habtewold official
160 subscribers
50 photos
9 videos
7 links
Download Telegram
እንኳን ለቤትህ አበቃህ።

ምንም የፖለቲካ አተያይ ልዩነት ቢኖረንም፤ ጠንካራ የአቋም ሰው በመኾንህ አከብርሃለሁ።

ጀግና!
አምስት ዓመት በብልጽግና አበል ሲዋጋ የከረመ ታጋይ....?
ጃል ሰኚ፤ በሠራዊቱ አዛዦች ዩኒፎርም ተከስቶልሀል።

ነገ ጧት ጀኔራል ወይም ፊልድ ማርሻል ቢባል እንዳይገርምህ። ባለፉት ዓመታት ለሠራው ሥራ ገና ብዙ ሽልማት ይጠብቀዋል።
እኛው ነን!
በሽር አላሳድን ከደማስቆ ይዛ የወጣችው አውሮፕላን እስካሁን የት እንዳረፈች አልታወቀም። በሊባኖስ እና ስሟ ባልተጠቀሰ አንዲት ሀገር ለማረፍ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኖበት አውሮፕላኗ የምታርፍበት ሀገር እንዳጣች ነው የተዘገበው።

በአሁን ሰዓት አላሳድን የያዘችው ፕሌን የት ትሆን?የሚለው የሁሉም ጥያቄ ሆኗል።

ያ የማይነቃነቅ የመሰለው ዘረኛ አምባገነን ፤ እነሆ በስተመጨረሻ ምድሪቱ ሳትቀር ማረፊያ ቦታ ነፍጋው ፍጻሜው በውርደትና በጭንቀት እየተደመደመ ይገኛል።
ሰበር የምስራች ዜና!

ዛሬ ኅዳር 29/2017 ዓ.ም ለጎንደር ሕዝብ፣ ለጎንደር አርበኞችና ለመላው የአማራ ሕዝብ እንዲሁም የኅልውና ታጋዮች በአንድ አደረጃጀት የመገመድ መቅድም ታሪካዊት ቀን ሆና ተመዝግባለች።

በአርበኛ ባዬ ቀናው የሚመራው "የአማራ ፋኖ በጎንደር" እና በአርበኛ ሐብቴ ወልዴ የሚመራው "የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ" ወደ አንድ ቀጠናዊ አታጋይ ተቋምነት ለመምጣት ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ባወጡት የጋራ መግለጫ አሳውቀዋል።

በአርበኛ ባዬ ቀና የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር ከየትኛውም ዓይነት አደረጃጀት ውስጥ አለመኖሩን በተቋሙ መሪ አርበኛ ባዬ ቀናው በኩል የተገለጠ ሲሆን፣ በአርበኛ ሐብቴ ወልዴ የሚመራው የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ በበኩሉ "ከአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት" እራሱን እንዳገለለና ሁለቱም አደረጃጀቶች ከምንም አደረጃጀት ነጻ ሆነው የአንድ ተቋምነት አደረጃጀቶችን በሰየሟቸው አመቻች ግብረ ኃይሎች አማካይነት ቋጭተው የመጨረሻውን ዝርዝር መግለጫ እንደሚሰጡ የበላይ ጠባቂ አባቶች በተገኙበት መስጠት ችለዋል።
ወንድማችን ሱሌማንን ከሳዑዲ እስር ቤት ለማስወጣት ብዙ ሙከራ ቢደረግም ፤በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ለብልፅግና ያደሩ የቀድሞ የሱሌማን የቅርብ ሰዎች በፈጠሩት ችግር ሳይሳካ ቀርቷል። በስተመጨረሻም ሱሌማን ለጨካኞች ከተላልፎ ተሰጥቷል።
ዓላማቀፍ ሚዲያዎች እየተቀባበሉት ስላለው ስለ በሽር አል አሳድ እና ስለ ሶሪያ አንዲት ቃል እንዳይተነፍስ የታገደው ፋና፤ ጎረቤት ኤርትራን ሲራገም ውሏል።
"ኧረ ስለ ሶሪያ አንድ ነገር በሉ እንጂ?" ሲባሉ- ስለ ኤርትራ መዘብዘብ ጀመሩ።

-እንዴት አደራችሁ?
ፋና፦ ተልባ እየዘራን ነው።
-ከፍዬልና ከበግ ሥጋ ማን ይጣፍጣል?
ፋና፦የዓሣ ሥጋ ያሙለጨልጫል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም ያቀረበው የአድማ ጥሪ ከጎጃም አልፎ እንደ ውርጌሳ ባሉ የሰሜን ወሎ ከተሞችም እየተተገበረ ይገኛል። እጅግ በርካታ ከተሞች ጭር ካሉ፤እነሆ ሦስተኛ ቀናቸውን አስቆጥረዋል።
መሬቱ ላይ የታዬው ሁኔታ፤ "ጽንፈኛውን ደምስሰነዋል።አጽድተነዋል።እየለቃቀምነው ነው" እያሉ ሲወሻክቱ የሰነበቱትን የአብይን ጄኔራሎችና የብልጽግና ሹሞች ያዋረደ ነው- ውርደት ልማዳቸው ቢሆንም ቅሉ።
ማንን ነው ደምስሰህ የምትጨርሰው? ትግሉ የሕዝብ በኾነበት ሁኔታ ማንንስ ነው የምታጸዳው?

የጆሮ አስም ይዞህ መስሚያህ ቢታፈንም ፤ "የፈለገውን ያህል ጦር ብታሰልፍ፤ ህዝብ ጋር ታግለህ ልታሸንፍ አትችልም" ብለን ደጋግመን ነግረንሃል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማርና የወተት ዘመን -ብልጽግና!

የጤና ባለሙያዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምክር እየተገሩ ነው።
እንቆቅልሽ፦

ሲፈረምም -አጨብጭቦ

ሲቀደድም- አሸብሽቦ...?

(በትክክል የመለሰ ይሸለማል)
Daniel Berhane ይቅር በለን።

ዘገምተኛውን እና ጽፈው የሰጡትን ሁሉ እየተቀበለ የሚተፋንውን ባዶ ማንቆርቆሪያ ሁሉ ሰብስቦ "አክቲቪስት" ያደረገብን ብልጽግና፤እነ የድሮ ሥርዓት ናፋቃ አድርጎናል።

እንዴ! እነ ዳንኤል በስንት ጣዕማቸው!
ከአንካራ መልስ ባህር ኃይሉ ወደ ሞጆ የደረቀ ወደብ አገልግሎት ተልኳል አሉ።(ካሳ አንበሳው)

ዋናው ችንቅላትን ማሳመን ነው።ያም ወደብ፤ይኼም ወደብ። አንድ ብርና አንድ ዶላር እኩል ነው ተብሎ የለ?
አለቅዬው አሽከር፣ የውጭ ሩዝ ቀቃይ፣

ካድሬዎቹ ሎሌ፤ የእርሱ ውታፍ ነቃይ።

* * *
አሽከር ወንበር ሲይዝ፣ ሎሌ ሲያገኝ ቦታ፣

መሬት ይናወጣል፣ ሀገር ያጣል ፋታ።
እንዲህም ተብሎ ነበር!ኧረ እኔ ለእነሱ አፈርኩ።የት ልደበቅ?
የወለጋ ፋኖ ዕዝ ተመስርቷል። የዕዙ መሪ ፋኖ ንጉሤ ዋለልኝ መግለጫ በመስጠት ላይ ነው።

በጭንቅ ማጥ ውስጥ የተዘፈቁት ብልጽግናዎች ፦"ነገ ሰልፍ ያልወጣ በኮማንድ ፖስቱ እርምጃ ይወሰድበታል" እያሉ ለግዳጅ ሰልፍ ሕዝብን እያስፈራሩ ነው።በድሮን ያልቻሉትን በግዳጅ ሰልፍ ለማሳካት እየተራወጡ ነው። ፋኖዎች ሥራ ላይ ናቸው።
በድሮን ያልተሳካላት መኩ፤በሰልፍ እየሞከረች ነው።
አይ መኩ! እኔን ጭንቅ ይበለኝ!