ስድስት የበረራ ሠራተኞችን ጨምሮ 181 ሰዎችን አሳፍሮ ከታይላንድ ባንኮክ የተነሳ አውሮፕላን፤በደቡብ ኮሪያ- ሙዋን አውሮፕላን ማረፊያ ሊያርፍ ሲል በተከሰተ አደጋ እስካሁን 177 ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል። የተቀሩት ሦስት ሰዎችም እጅግ አስጊ ኹኔታ ላይ ናቸው። ከእንዲህ ያለ የከፋ አደጋ ይሰውረን።
ምን ሊያደርጉ ነው?
መከላከያ እና የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የገቡ ኃይሎች በከባድ መሳሪያዎች ታግዘው የመሬት መንቀጥቅጡ ወደሚነሳበት ቦታ ማምራታቸውን፤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጃል ሰኚ ገለጹ እያሉ ነው የመንግስት ሚዲያዎች።
መሬት መንቀጥቀጡን ትጥቅ ሊያስፈቱት ነው?
መከላከያ እና የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የገቡ ኃይሎች በከባድ መሳሪያዎች ታግዘው የመሬት መንቀጥቅጡ ወደሚነሳበት ቦታ ማምራታቸውን፤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጃል ሰኚ ገለጹ እያሉ ነው የመንግስት ሚዲያዎች።
መሬት መንቀጥቀጡን ትጥቅ ሊያስፈቱት ነው?
እግዚአብሔር ምህረቱን ያውርድልን።በሀገር ቤት ያላችሁ ወገኖች
አይዟችሁ ! በጸሎት ከእናንተ ጋር ነን።እርሱ ቸር ነው፤የምህረት ፊቱን ይመልሳል።
አይዟችሁ ! በጸሎት ከእናንተ ጋር ነን።እርሱ ቸር ነው፤የምህረት ፊቱን ይመልሳል።
አማኞች ብትሆኑም የመሬት መንቀጥቀጥን ለምን ከጌታ ቁጣ ጋር ታያይዙታላችሁ? በማለት በቅንነት ጥያቄ ያቀረባችሁ አንዳንድ ወዳጆቻችንን ዐይቻለሁ።
በአጭሩ ምላሽ ለመስጠት ያህል ያን የሚለን፤ የምንመራበት (የምናምነው) መጽሐፍ ነው።
እነሆ በጥቂቱ፦
“ምድርም ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።”
መዝ 18፤7
“ ስለዚህ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር መዓት በጽኑ ቍጣ ቀንም ሰማያትን አነቃንቃለሁ፥ ምድርም ከስፍራዋ ትናወጣለች።”
ኢሳ 13፤13
'ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።
፤ ድንገትም ፈጥኖ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነጐድጓድ፥ በምድርም መናወጥ፥ በታላቅም ድምፅ፥ በዐውሎ ነፋስም፥ በወጨፎም፥ በምትበላም በእሳት ነበልባል ይጐበኛታል።” ኢሳ 29፤ 5-6
በአጭሩ ምላሽ ለመስጠት ያህል ያን የሚለን፤ የምንመራበት (የምናምነው) መጽሐፍ ነው።
እነሆ በጥቂቱ፦
“ምድርም ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።”
መዝ 18፤7
“ ስለዚህ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር መዓት በጽኑ ቍጣ ቀንም ሰማያትን አነቃንቃለሁ፥ ምድርም ከስፍራዋ ትናወጣለች።”
ኢሳ 13፤13
'ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።
፤ ድንገትም ፈጥኖ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነጐድጓድ፥ በምድርም መናወጥ፥ በታላቅም ድምፅ፥ በዐውሎ ነፋስም፥ በወጨፎም፥ በምትበላም በእሳት ነበልባል ይጐበኛታል።” ኢሳ 29፤ 5-6
አሳዛኝ ዜና፦
ሀገራችን ካሏት ጥቂት ስመ ጥር ኢኮኖሚስቶች መካከል አንዱ የኾነው ግልጹና ጨዋታ አዋቂው ዶ/ር በፈቃዱ ደግፌ ማረፉን ሰማሁ።
ዶ/ር በፈቃዱ በ1997ቱ ታሪካዊ ምርጫ ቅንጅትን ወክሎ በአዲስ አበባ ተወዳድሮ ያሸነፈ ቢሆንም፤ በተፈጠረው ውዝግብ ምክንያት ለሁለት ዓመታት ከቅንጅት መሪዎች፣ ከሰብ ዓዊ መብት ተሟጋቾች እና ከእኛ ከጋዜጠኞች ጋር ለሁለት ዓመታት ታስሯል።(አንተ ያልኩት ከነበረን ቅርበት አኳያ መሆኑ ይጤን)
በሰላም እረፍ ቤፍ! ለቤተሰቡ በሙሉ መጽናናት ይሁን።
ሀገራችን ካሏት ጥቂት ስመ ጥር ኢኮኖሚስቶች መካከል አንዱ የኾነው ግልጹና ጨዋታ አዋቂው ዶ/ር በፈቃዱ ደግፌ ማረፉን ሰማሁ።
ዶ/ር በፈቃዱ በ1997ቱ ታሪካዊ ምርጫ ቅንጅትን ወክሎ በአዲስ አበባ ተወዳድሮ ያሸነፈ ቢሆንም፤ በተፈጠረው ውዝግብ ምክንያት ለሁለት ዓመታት ከቅንጅት መሪዎች፣ ከሰብ ዓዊ መብት ተሟጋቾች እና ከእኛ ከጋዜጠኞች ጋር ለሁለት ዓመታት ታስሯል።(አንተ ያልኩት ከነበረን ቅርበት አኳያ መሆኑ ይጤን)
በሰላም እረፍ ቤፍ! ለቤተሰቡ በሙሉ መጽናናት ይሁን።
በምሽት እቤቱ መግቢያ ላይ ጠብቀው ስልኩን ተረከቡትና "ቀጥል!" አሉት። ምንም ሳይመስለው ፈገግ እያለ ከደረት ኪሱ የተጠቀለለ ብር በማውጣት "ይህን ልጨምራችሁ"ብሎ ሰጣቸው።በሁኔታው ተገርመው አንድ ጥያቄ ጠየቁት:-የጅማ ሰው ነህ እንዴ?"
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወንድም መንሱር! እስኪ ዛሬ እንኳ ትንሽ ልገስጽህ፦
በእስልምናም ኾነ በክርስትና አስተምህሮ ምጽዋት በዚህ መልክ እንዲሰጥ አይፈቀድም።ለታይታ የሚሰጡ ሁሉ፤ በምድር ላይ ከሰዎች ውዳሴ ዋጋቸውን ስለሚቀበሉ በሰማይ ዋጋ አይኖራቸውምና። እንደ አርዳታ አስተባባሪ ከሰዎች አሰባስበህ የምትሰጠው ቢሆን ኖሮ ፤ አሰራርህን ግልጽ ለማድረግ ሲባል እንዳደረግከው እንቆጥርልህ ነበር። አንተ ግን ከ20 ሺህ ብር የማይበልጥ ገንዘብ በሳምሶናይት ይዘህ እየመጸወትክ ነው የብዙ ሰዎችን ፊት በካሜራ ቀርጸህ ያሳየኸው።
ብሩ 20 ሺህ እንኳ ቢሞላ፤ በወቅቱ ምንዛሬ መሰረት 150 ዶላር አካባቢ ነው።
ለዚህች ታህል ብር ብለህ ምን እምንዳደረግ እስኪ ቪዲዮውን እንደገና እያዬህ ራስህን ጠይቀው?
በዒዱ አላህም፣ ሰውም የማይወደው ሥራ ነው የሠራኸው።
በእስልምናም ኾነ በክርስትና አስተምህሮ ምጽዋት በዚህ መልክ እንዲሰጥ አይፈቀድም።ለታይታ የሚሰጡ ሁሉ፤ በምድር ላይ ከሰዎች ውዳሴ ዋጋቸውን ስለሚቀበሉ በሰማይ ዋጋ አይኖራቸውምና። እንደ አርዳታ አስተባባሪ ከሰዎች አሰባስበህ የምትሰጠው ቢሆን ኖሮ ፤ አሰራርህን ግልጽ ለማድረግ ሲባል እንዳደረግከው እንቆጥርልህ ነበር። አንተ ግን ከ20 ሺህ ብር የማይበልጥ ገንዘብ በሳምሶናይት ይዘህ እየመጸወትክ ነው የብዙ ሰዎችን ፊት በካሜራ ቀርጸህ ያሳየኸው።
ብሩ 20 ሺህ እንኳ ቢሞላ፤ በወቅቱ ምንዛሬ መሰረት 150 ዶላር አካባቢ ነው።
ለዚህች ታህል ብር ብለህ ምን እምንዳደረግ እስኪ ቪዲዮውን እንደገና እያዬህ ራስህን ጠይቀው?
በዒዱ አላህም፣ ሰውም የማይወደው ሥራ ነው የሠራኸው።
ጊዜው አስቸጋሪ ነው ልጆቻችሁን በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ታንፀው እንዲያድጉ አድርጓቸው። ለዚህም ይህንን ኦርቶዳክሳዊ ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግ አበርቷቸው ።
https://youtu.be/QoTLj-qVS5c
https://youtu.be/QoTLj-qVS5c
YouTube
አዳም እና ሄዋን | story of Adam & Eve Amharic #bibel_story #amharic #አዳም_እና_ሄዋን
አዳም እና ሄዋን | story of Adam & Eve Amharic #bibel_story
#amharic #አዳም_እና_ሄዋን
#biblestories
#amharic_fairy_tales
#amharicstory
#story_in_Amharic
#teretteret
#teret
#ተረትተረት_አማርኛ
#ተረት
#ተረት_ተረት
#amharicbible
#towerofbabel
#Bible
#selihomgospel…
#amharic #አዳም_እና_ሄዋን
#biblestories
#amharic_fairy_tales
#amharicstory
#story_in_Amharic
#teretteret
#teret
#ተረትተረት_አማርኛ
#ተረት
#ተረት_ተረት
#amharicbible
#towerofbabel
#Bible
#selihomgospel…