Daniel Berhane ይቅር በለን።
ዘገምተኛውን እና ጽፈው የሰጡትን ሁሉ እየተቀበለ የሚተፋንውን ባዶ ማንቆርቆሪያ ሁሉ ሰብስቦ "አክቲቪስት" ያደረገብን ብልጽግና፤እነ የድሮ ሥርዓት ናፋቃ አድርጎናል።
እንዴ! እነ ዳንኤል በስንት ጣዕማቸው!
ዘገምተኛውን እና ጽፈው የሰጡትን ሁሉ እየተቀበለ የሚተፋንውን ባዶ ማንቆርቆሪያ ሁሉ ሰብስቦ "አክቲቪስት" ያደረገብን ብልጽግና፤እነ የድሮ ሥርዓት ናፋቃ አድርጎናል።
እንዴ! እነ ዳንኤል በስንት ጣዕማቸው!
ከአንካራ መልስ ባህር ኃይሉ ወደ ሞጆ የደረቀ ወደብ አገልግሎት ተልኳል አሉ።(ካሳ አንበሳው)
ዋናው ችንቅላትን ማሳመን ነው።ያም ወደብ፤ይኼም ወደብ። አንድ ብርና አንድ ዶላር እኩል ነው ተብሎ የለ?
ዋናው ችንቅላትን ማሳመን ነው።ያም ወደብ፤ይኼም ወደብ። አንድ ብርና አንድ ዶላር እኩል ነው ተብሎ የለ?
አለቅዬው አሽከር፣ የውጭ ሩዝ ቀቃይ፣
ካድሬዎቹ ሎሌ፤ የእርሱ ውታፍ ነቃይ።
* * *
አሽከር ወንበር ሲይዝ፣ ሎሌ ሲያገኝ ቦታ፣
መሬት ይናወጣል፣ ሀገር ያጣል ፋታ።
ካድሬዎቹ ሎሌ፤ የእርሱ ውታፍ ነቃይ።
* * *
አሽከር ወንበር ሲይዝ፣ ሎሌ ሲያገኝ ቦታ፣
መሬት ይናወጣል፣ ሀገር ያጣል ፋታ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዘንድሮ የደመወዝ ጭማሪ
ስቱዲዮ ውስጥ በሚኖር መቀላለድ፣በሚያመልጥ ሳቅ... ጋዜጠኛዋ መባረሯ ገርሞኛል። ይህ በታላላቅ ዓለማቀፍ ሚዲያዎች ውስጥ በሚሰሩ ጋዜጠኞች ዘንድም የሚያጋጥም ነው።
በእኛ እና በእህታችን መካከል ያለው ልዩነት፤የእኛ ሳቅ ወደ አደባባይ አለመውጣቱ ብቻ ነው። በተለይ ከእህቴ ከገሊላ ጋር ማዕደ ኢሳትን ስንሰራ የቀለድናቸው ቀልዶች እና የሳቅናቸው ሳቆች ፤መቼም የምረሳቸው አይደሉም። "ስቱዲዮኮ ሰይጣን ነው"ይላሉ አንዳንድ ጋዜጠኞች የማያስቀው ነገር ስቱዲዮ ውስጥ ሳቅቸውን ስለሚያመጣው። ደግሞ ተኮራርፎ ከመስራት፤ እየተሳሳቁ መስራት ሥራን ያሳምራል።የሥራ መንፈስን ያነሳሳል።
ምናልባት እኛ ጋር ነገሩ የከረረው ፤ሁሉን ነገር ከብሔር ጋር ስለምናገናኘው ይሆን?
ግዴለም ተረጋጉ።ቀለል አርጉት።
በእኛ እና በእህታችን መካከል ያለው ልዩነት፤የእኛ ሳቅ ወደ አደባባይ አለመውጣቱ ብቻ ነው። በተለይ ከእህቴ ከገሊላ ጋር ማዕደ ኢሳትን ስንሰራ የቀለድናቸው ቀልዶች እና የሳቅናቸው ሳቆች ፤መቼም የምረሳቸው አይደሉም። "ስቱዲዮኮ ሰይጣን ነው"ይላሉ አንዳንድ ጋዜጠኞች የማያስቀው ነገር ስቱዲዮ ውስጥ ሳቅቸውን ስለሚያመጣው። ደግሞ ተኮራርፎ ከመስራት፤ እየተሳሳቁ መስራት ሥራን ያሳምራል።የሥራ መንፈስን ያነሳሳል።
ምናልባት እኛ ጋር ነገሩ የከረረው ፤ሁሉን ነገር ከብሔር ጋር ስለምናገናኘው ይሆን?
ግዴለም ተረጋጉ።ቀለል አርጉት።
"ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ምርጫ ቅንጦት ነው። አንድ ተረት አለ። ጭንቅላት ካለ ነው ጥምጣም የምትጠመጥምበት። ጭንቅላቱ ከሌለ ግን ምኑ ላይ ትጠመጥመዋለህ? ምርጫ ሊካሄድ የሚችለው መንግሥት የሚቆጣጠረው ቦታ ሲኖር ነው።
ዛሬ አማራ ክልል ውስጥ መንግሥት ባህር ዳር እና የተወሰኑ ጥቂት ቦታዎች እንጂ ክልሉ በቁጥጥሩ ስር አይደለም። በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ከተወሰኑ ዋና ዋና ከተሞች ውጪ ሌላው የአማፂያን መፈንጫ ነው። ኢትዮጵያ ካላት 547 የፓርላማ የምርጫ መቀመጫዎች ውስጥስንቱ ቦታ ውስጥ ነው ምርጫ ሊካሄድ የሚችለው? ኢትዮጵያ ካላት 547 የፓርላማ ወንበሮች ውስጥ ቢያንስ በ2/3ኛው በትንሹ ምርጫ ካልተካሄደ ያ ምርጫ ተቀባይነት አይኖረውም።
ስለዚህ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ስለ ምርጫ ማውራት ዋጋ የለውም። መጀመርያ አገራችንን ወደ ሠላም መመለስ መቻል አለብን። አንጻራዊ ሰላም ከመጣ ስለ ምርጫ ማውራት እንችላለን። አንጻራዊ ሠላም መጥቶ የምርጫ እድል ከመጣ የመጀመርያው ረድፍ ላይ እሰለፋለሁ።"
ጃዋር መሐመደ ከቢቢሲ "በቀጣዩ ምርጫ ላይ ትሳተፋለህ?" በሚል ለቀረበለት ጥያቄ ከሰጠው ምላሽ
ዛሬ አማራ ክልል ውስጥ መንግሥት ባህር ዳር እና የተወሰኑ ጥቂት ቦታዎች እንጂ ክልሉ በቁጥጥሩ ስር አይደለም። በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ከተወሰኑ ዋና ዋና ከተሞች ውጪ ሌላው የአማፂያን መፈንጫ ነው። ኢትዮጵያ ካላት 547 የፓርላማ የምርጫ መቀመጫዎች ውስጥስንቱ ቦታ ውስጥ ነው ምርጫ ሊካሄድ የሚችለው? ኢትዮጵያ ካላት 547 የፓርላማ ወንበሮች ውስጥ ቢያንስ በ2/3ኛው በትንሹ ምርጫ ካልተካሄደ ያ ምርጫ ተቀባይነት አይኖረውም።
ስለዚህ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ስለ ምርጫ ማውራት ዋጋ የለውም። መጀመርያ አገራችንን ወደ ሠላም መመለስ መቻል አለብን። አንጻራዊ ሰላም ከመጣ ስለ ምርጫ ማውራት እንችላለን። አንጻራዊ ሠላም መጥቶ የምርጫ እድል ከመጣ የመጀመርያው ረድፍ ላይ እሰለፋለሁ።"
ጃዋር መሐመደ ከቢቢሲ "በቀጣዩ ምርጫ ላይ ትሳተፋለህ?" በሚል ለቀረበለት ጥያቄ ከሰጠው ምላሽ
የብልጽግና መንደር በጃዋር "ኢንተርቪው" ታውኳል። ፖለቲካ ማለት ባለበት መርገጥ የሚመስላቸው አንዳንዶችማ፤ "ጃዋር ፦"አማራ.አማራ ማለት የጀመረው፤ የሚያስፈራራባቸው የሼኔ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ አብይ ስለገቡበት ነው" በማለትም እየጻፉ ናቸው።
ጃዋር ጋር ያሉን የሀሳብ ልዩነትና ያለፉ ክስተቶች ፤ ሀቁን እንዳልናገር አያንቁኝም።
ስለዚህ አሁን ያ ሁሉ ወጣት ታጣቂ ሆኗል ብላችሁ ካልተቀዳዳችሁ በስተቀር፤ ወትሮም አብዛኛው የጃዋር ድጋፍ የሚመነጨው፦ ከአብዛኛው የኦሮሞ ወጣት እንጂ ከታጠቁ የኦነግ ወታደሮች አይደለም።
በእርግጥ አሁን ያለው ፖለቲካዊ አሰላለፍ ከባለፈው ጊዜ በእጅጉ ተለይቷል። በተለይ በአማራ ክልል በፋኖ የተቀሰቀሰውና በአጭር ጊዜ ውስጥ መላ ክልሉን ያዳረሰው ትግል ፤ፖለቲካዊ አሰላለፉን ሙሉ በሙሉ ለውጦታል። ይህን እውነታ ተገንዝቦ አዲስ አቅጣጫ የማይተልም ፖለቲከኛ ደግሞ-ፖለቲከኛ ሊባል አይችልም።
እያወራን ያለነው ፤ በባለፈው ነገር እየተካሰሱ ባሉበት ስለ መርገጥ ፣ ስለ በቀል፣ስለ ፍርድ እና ስለ መፈራረጅ ሳይሆን ሀገር ስለማዳን ከኾነ፤ ሁላችንም እልኻችንን ውጠን አሁን ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ አቅጣጫ መተለም ግድ ይለናል።
ጃዋር ጋር ያሉን የሀሳብ ልዩነትና ያለፉ ክስተቶች ፤ ሀቁን እንዳልናገር አያንቁኝም።
ስለዚህ አሁን ያ ሁሉ ወጣት ታጣቂ ሆኗል ብላችሁ ካልተቀዳዳችሁ በስተቀር፤ ወትሮም አብዛኛው የጃዋር ድጋፍ የሚመነጨው፦ ከአብዛኛው የኦሮሞ ወጣት እንጂ ከታጠቁ የኦነግ ወታደሮች አይደለም።
በእርግጥ አሁን ያለው ፖለቲካዊ አሰላለፍ ከባለፈው ጊዜ በእጅጉ ተለይቷል። በተለይ በአማራ ክልል በፋኖ የተቀሰቀሰውና በአጭር ጊዜ ውስጥ መላ ክልሉን ያዳረሰው ትግል ፤ፖለቲካዊ አሰላለፉን ሙሉ በሙሉ ለውጦታል። ይህን እውነታ ተገንዝቦ አዲስ አቅጣጫ የማይተልም ፖለቲከኛ ደግሞ-ፖለቲከኛ ሊባል አይችልም።
እያወራን ያለነው ፤ በባለፈው ነገር እየተካሰሱ ባሉበት ስለ መርገጥ ፣ ስለ በቀል፣ስለ ፍርድ እና ስለ መፈራረጅ ሳይሆን ሀገር ስለማዳን ከኾነ፤ ሁላችንም እልኻችንን ውጠን አሁን ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ አቅጣጫ መተለም ግድ ይለናል።
አሁንኮ አንዱ ነው ከአዲስ አበባ ደውሎ የሚከተለውን የሚነግረኝ:-
"የብልጽግና አክቲቪስቶች "እስኪ ዛሬ ይፀለይላችሁ" ተብለው ተጠርተው ነበር።ጸሎቱ ሲጀመር ሁላችንም ባልጠበቅነው ሁኔታ ራሳቸውን ስተው እየጮሁ ወደ መድረኩ ወጡ። በሁኔታው ግራ የተጋባው የፕሮግራሙ መሪ በኃይለ ቃል መገሰጽ ጀመረ።ይህኔ ጩኸታቸውና ጫጫታቸው ይበልጥ ጨመረ። የፕሮግራም መሪም ይበልጥ ድምፁን ጨምሮ በቁጣ;-"እንዲህ እያስጨነቅክ የምታስጮኻቸው አንተ ማነህ?"ሲላቸው ሁሉም በአንድ ላይ ምን ብለው ቢመልሱ ጥሩ ነው:-" ጃዋር!"
"የብልጽግና አክቲቪስቶች "እስኪ ዛሬ ይፀለይላችሁ" ተብለው ተጠርተው ነበር።ጸሎቱ ሲጀመር ሁላችንም ባልጠበቅነው ሁኔታ ራሳቸውን ስተው እየጮሁ ወደ መድረኩ ወጡ። በሁኔታው ግራ የተጋባው የፕሮግራሙ መሪ በኃይለ ቃል መገሰጽ ጀመረ።ይህኔ ጩኸታቸውና ጫጫታቸው ይበልጥ ጨመረ። የፕሮግራም መሪም ይበልጥ ድምፁን ጨምሮ በቁጣ;-"እንዲህ እያስጨነቅክ የምታስጮኻቸው አንተ ማነህ?"ሲላቸው ሁሉም በአንድ ላይ ምን ብለው ቢመልሱ ጥሩ ነው:-" ጃዋር!"
እጅ ከፍንጅ የተያዘው ህጻናት አጋች፤ያገታትን ልጅ ተሸክሞ ከተማውን እንዲዞር ተደረገ።
በላይ አርማጭሆ ወረዳ በፎቶው የሚታየው ግለሰብ ከሌሎች 3 ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን የ8 ዓመት ህጻን ያግትና ለማስለቀቂያ ቤተሰቦቿን 250 ሺህ ብር ይጠይቃል።
በመጨረሻም የህጻኑዋ ወላጆች ተደራድረው 100 ሺህ ብር ይዘው ወደ አጋቹ በመሄድ ብሩን ያስረክባሉ።
አጋቹ ከታጋች ቤተሰብ የተሰጠውን ብር እየቆጠረ እያለ የላይ በአርማጭሆ ታጣቂዎች ከእነ ብሩና ከልጅቱ ጋር እጅ ከፍንጅ በመያዝ ወደ ትክል ድንጋይ ከተማ ይወስዱታል።
ከዚያም ያገታትን የ8 አመት ህፃን ተሸክሞ "እኔን ያየ ይቀጣ" እያለ ከተማዋን እንዲዞር ተደርጓል።
ሕዝቡም ከኋላ ኋላው እየተከተለ "ሌባ፡ ሌባ፡ ሌባ" እያለ የሚገባውን ማህበራዊ ቅጣት ቀጥቶታል።
ከዚያም በኋላ ጋቹም ከግብረ አበሮቹ ጋር ወደ እስር ቤት ተወስዶ፡ ክስ እንዲመሠረትበት ተደርጓል።
በላይ አርማጭሆ ወረዳ በፎቶው የሚታየው ግለሰብ ከሌሎች 3 ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን የ8 ዓመት ህጻን ያግትና ለማስለቀቂያ ቤተሰቦቿን 250 ሺህ ብር ይጠይቃል።
በመጨረሻም የህጻኑዋ ወላጆች ተደራድረው 100 ሺህ ብር ይዘው ወደ አጋቹ በመሄድ ብሩን ያስረክባሉ።
አጋቹ ከታጋች ቤተሰብ የተሰጠውን ብር እየቆጠረ እያለ የላይ በአርማጭሆ ታጣቂዎች ከእነ ብሩና ከልጅቱ ጋር እጅ ከፍንጅ በመያዝ ወደ ትክል ድንጋይ ከተማ ይወስዱታል።
ከዚያም ያገታትን የ8 አመት ህፃን ተሸክሞ "እኔን ያየ ይቀጣ" እያለ ከተማዋን እንዲዞር ተደርጓል።
ሕዝቡም ከኋላ ኋላው እየተከተለ "ሌባ፡ ሌባ፡ ሌባ" እያለ የሚገባውን ማህበራዊ ቅጣት ቀጥቶታል።
ከዚያም በኋላ ጋቹም ከግብረ አበሮቹ ጋር ወደ እስር ቤት ተወስዶ፡ ክስ እንዲመሠረትበት ተደርጓል።