አጣብቂኝ ስትገባ ማምለጫ ስታጣ፣
መቶ ሺህ ብታዘምት ሰልፍ ብታስወጣ፣
እንኳን መፈክሩ፣ ፉከራና ሰልፉ፣
ትግሉን አልገታውም ድሮኑና መድፉ።
መስገሩን አይቆምም የነፃነት ፈረስ፣
የግፈኞች ጀምበር እስክትጠልቅ ድረስ።
መቶ ሺህ ብታዘምት ሰልፍ ብታስወጣ፣
እንኳን መፈክሩ፣ ፉከራና ሰልፉ፣
ትግሉን አልገታውም ድሮኑና መድፉ።
መስገሩን አይቆምም የነፃነት ፈረስ፣
የግፈኞች ጀምበር እስክትጠልቅ ድረስ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞው አባት ምስክርነት፦(ይደመጥ!)
“አማራ አይደለም እኛን የጨረሰን?ፈጣሪ ምስክሬ ነው አማራ ምንም አላደረገንም። መንግስት ነው የጨረሰን። የራሳችን መንግስት ነው የገደለን።ችግሩ ያለው እኛው ጋር ነው።መንግስት የማይችል ከሆነ ለምን ወንበሩን አይለቅም? ለምን በፋኖ ያሳብባሉ? ፋኖ ከጎንደር መጥቶ ነው እኛን የሚገድለው?ፋኖ እኛ ጋር የለም።”
“አማራ አይደለም እኛን የጨረሰን?ፈጣሪ ምስክሬ ነው አማራ ምንም አላደረገንም። መንግስት ነው የጨረሰን። የራሳችን መንግስት ነው የገደለን።ችግሩ ያለው እኛው ጋር ነው።መንግስት የማይችል ከሆነ ለምን ወንበሩን አይለቅም? ለምን በፋኖ ያሳብባሉ? ፋኖ ከጎንደር መጥቶ ነው እኛን የሚገድለው?ፋኖ እኛ ጋር የለም።”
ረዥም ዓመታት ሥልጣን ላይ ከቆዩ ባለጸጋ መሪዎች ውስጥ ጋዳፊ አንዱ ናቸው። ሽቅርቅሩ ጋዳፊ ሌላው ቀርቶ መጸዳጃ ቤታቸው ሁሉ በወርቅ የተለበጠ ነበር።
ዳሩ ምን ያደርጋል! በስተመጨረሻ እየተጎተቱ የወጡት ከዚህ ቱቦ ውስጥ ነው።
ሕዝብንና ሀገርን ዘርፈህ የምታከማቸው ገንዘብ፣ የምታሰለጥነው ኮማንዶ፣ የምትሸምተው የጦር መሳሪያ፣ የምትገነባው ቅንጡ ቤተ-መንግስት... በመጨረሻው ሰዓት ትርጉም የላቸውም።
ለዚህ ነው አበው፦"መጨረሻዬን አሳምርልኝ" ብሎ መጸለይ፤ ከጸሎቶች ሁሉል የሚሉት።
መጨረሻህ እንዲያምር ደግሞ መንገድህ የተስተካከለ አለበት።
"ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳልና" እንዲል መጽሐፍ።
ዳሩ ምን ያደርጋል! በስተመጨረሻ እየተጎተቱ የወጡት ከዚህ ቱቦ ውስጥ ነው።
ሕዝብንና ሀገርን ዘርፈህ የምታከማቸው ገንዘብ፣ የምታሰለጥነው ኮማንዶ፣ የምትሸምተው የጦር መሳሪያ፣ የምትገነባው ቅንጡ ቤተ-መንግስት... በመጨረሻው ሰዓት ትርጉም የላቸውም።
ለዚህ ነው አበው፦"መጨረሻዬን አሳምርልኝ" ብሎ መጸለይ፤ ከጸሎቶች ሁሉል የሚሉት።
መጨረሻህ እንዲያምር ደግሞ መንገድህ የተስተካከለ አለበት።
"ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳልና" እንዲል መጽሐፍ።
ቅስም ይሰብራል!
አርብ እለት ፒኮክ መናፈሻ አካባቢ አትክልት በማምረት ስራ የሚተዳደሩ ቤተሰቦች እና ልጆቻቸው ቢሮዬ መጡ።'ሰፈሩ ለልማት ሊነሳ ነው እየተባለ ነው።ከወላጆቻችን ዘመን ጀምሮ በአካባቢው ለ73 አመታት ቆይተናል።ድንገት ተነሱ ብንባል ምን ይዋጠን!?' አሉኝ።
'መጀመሪያ የምትሄዱበትን ቦታ ማመቻቸት የመንግስት ግዴታ ነው።ያ ሳይሆን ለማስነሳት እንቅስቃሴ የሚደረግ ቢሆን ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቤ እግድ እንዲሰጣችሁ አደርጋለሁ!' ብያቸው ተለያየን።ቅዳሜ ጉዳዩ የሚታይበትን አግባብ ሳዘጋጅ ዋልኩ።እሁድ ጠዋት ደወሉልኝ ።ከቤተክርስትያን ስንመለስ ቤታችን እየፈረሰ አገኘነው አሉ። ከባልደረባዬ ጋር ሄድን ።አይዟችሁ ብለን መትረፍ የሚችለውን ለማስቆም እንሞክራለን አልናቸው ።እስከ ማታ ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጨምሮ ለሚመለከታቸው አካላት የህግ አቤቱታዎችን ስናዘጋጅ አመሸን።ሰኞ ጠዋት ኮሚኒቲው ህጋዊ የህብረት ስራ ማህበር ያላቸው በመሆኑ በማህበራቸው ስም ሊቀመንበሩ አቶ ዱላ ኑርጋ ውክልና እንዲሰጡን ተነጋገርን።ትላንት ከሰአት ሊቀመንበሩ የጠበቃ ውክልና ለመስጠት የማህበሩን የመመስረቻ ጽሁፍ ስላጡት ለማክሰኞ ጠዋት እንደሚሰጡን ተነጋገርን ።ዛሬ ጠዋት አቶ ዱላ ከቤታቸው ሲወጡ የማህበሩ አባላት ሰፈር ውስጥ ለማፍረሻ የመጣ ዶዘር ቆሟል።ሌሎች አባላቶች ለኛ ውክልና ለመስጠት ውልና ማስረጃ እየጠበቋቸው ነው።አብራቸው ከቤት የወጡትን ባለቤታቸውን ' መጣሁ እየሄድሽ ጠብቂኝ !' ብለዋት ወደ ቤት ተመለሱ።በአንዲት ቀጭን ሲባጎ እራሳቸውን አንጠልጥለው ተገኘ።
ዛሬ ጠዋት 3:00 ላይ እኔ አቤቱታዬን ይዤ የአቶ ዱላን ስልክ ስጠብቅ ከሌሎች አባላቶች ተደወለልኝ።ከዛ ወዲህ ያለው ቢነገርም ጥቅም የለውም።
ሰፈሩ መፍረሱ እና መልሶ መልማቱ ላይ ተቃውሞ የሌለውን ኮሚኒቲ በ2 እና በ3 ሰአት እያዋከቡ ማስወጣት መውደቂያውን ሳያውቅ ማሳቀቅ መጨረሻው ይሄ ነው።
አቶ ዱላ ለ20 አመት በሊቀመንበርነት ያገለገሉትን ከ70 አመት በላይ በአንድ ቦታ የቆየውን ለፍቶ አዳሪ ማህበረሰብ 'ፌይል አደርጌያቸዋለሁ' ብለው እራሳቸውን አጥፍተዋል።እኔም ያንን ኮሚኒቲ ፌይል አድርጌዋለሁ።ትላንት አቤቱታውን ባስገባ ምናልባት ሊቀመንበሩ ከውሳኔው ይቆጠብ ይሆን?!ከጠዋት ጀምሮ በሰቀቀን ውስጥ ነኝ!
ቀብራቸው ነገ ይፈጸማል!
ነብሳቸውን ፈጣሪ ይቀበላት !!
አርብ እለት ፒኮክ መናፈሻ አካባቢ አትክልት በማምረት ስራ የሚተዳደሩ ቤተሰቦች እና ልጆቻቸው ቢሮዬ መጡ።'ሰፈሩ ለልማት ሊነሳ ነው እየተባለ ነው።ከወላጆቻችን ዘመን ጀምሮ በአካባቢው ለ73 አመታት ቆይተናል።ድንገት ተነሱ ብንባል ምን ይዋጠን!?' አሉኝ።
'መጀመሪያ የምትሄዱበትን ቦታ ማመቻቸት የመንግስት ግዴታ ነው።ያ ሳይሆን ለማስነሳት እንቅስቃሴ የሚደረግ ቢሆን ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቤ እግድ እንዲሰጣችሁ አደርጋለሁ!' ብያቸው ተለያየን።ቅዳሜ ጉዳዩ የሚታይበትን አግባብ ሳዘጋጅ ዋልኩ።እሁድ ጠዋት ደወሉልኝ ።ከቤተክርስትያን ስንመለስ ቤታችን እየፈረሰ አገኘነው አሉ። ከባልደረባዬ ጋር ሄድን ።አይዟችሁ ብለን መትረፍ የሚችለውን ለማስቆም እንሞክራለን አልናቸው ።እስከ ማታ ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጨምሮ ለሚመለከታቸው አካላት የህግ አቤቱታዎችን ስናዘጋጅ አመሸን።ሰኞ ጠዋት ኮሚኒቲው ህጋዊ የህብረት ስራ ማህበር ያላቸው በመሆኑ በማህበራቸው ስም ሊቀመንበሩ አቶ ዱላ ኑርጋ ውክልና እንዲሰጡን ተነጋገርን።ትላንት ከሰአት ሊቀመንበሩ የጠበቃ ውክልና ለመስጠት የማህበሩን የመመስረቻ ጽሁፍ ስላጡት ለማክሰኞ ጠዋት እንደሚሰጡን ተነጋገርን ።ዛሬ ጠዋት አቶ ዱላ ከቤታቸው ሲወጡ የማህበሩ አባላት ሰፈር ውስጥ ለማፍረሻ የመጣ ዶዘር ቆሟል።ሌሎች አባላቶች ለኛ ውክልና ለመስጠት ውልና ማስረጃ እየጠበቋቸው ነው።አብራቸው ከቤት የወጡትን ባለቤታቸውን ' መጣሁ እየሄድሽ ጠብቂኝ !' ብለዋት ወደ ቤት ተመለሱ።በአንዲት ቀጭን ሲባጎ እራሳቸውን አንጠልጥለው ተገኘ።
ዛሬ ጠዋት 3:00 ላይ እኔ አቤቱታዬን ይዤ የአቶ ዱላን ስልክ ስጠብቅ ከሌሎች አባላቶች ተደወለልኝ።ከዛ ወዲህ ያለው ቢነገርም ጥቅም የለውም።
ሰፈሩ መፍረሱ እና መልሶ መልማቱ ላይ ተቃውሞ የሌለውን ኮሚኒቲ በ2 እና በ3 ሰአት እያዋከቡ ማስወጣት መውደቂያውን ሳያውቅ ማሳቀቅ መጨረሻው ይሄ ነው።
አቶ ዱላ ለ20 አመት በሊቀመንበርነት ያገለገሉትን ከ70 አመት በላይ በአንድ ቦታ የቆየውን ለፍቶ አዳሪ ማህበረሰብ 'ፌይል አደርጌያቸዋለሁ' ብለው እራሳቸውን አጥፍተዋል።እኔም ያንን ኮሚኒቲ ፌይል አድርጌዋለሁ።ትላንት አቤቱታውን ባስገባ ምናልባት ሊቀመንበሩ ከውሳኔው ይቆጠብ ይሆን?!ከጠዋት ጀምሮ በሰቀቀን ውስጥ ነኝ!
ቀብራቸው ነገ ይፈጸማል!
ነብሳቸውን ፈጣሪ ይቀበላት !!
ሰራዊቱ አሳሩን መብላቱን ቀጥሏል።
በብልጽግናዎች በኩል ያላልነውን እንደተናገርን አስመስሎ የእኛን ቪዲዮ ከማቀናበር ጀምሮ የውሸት የድል ፕሮፓጋንዳው እንደ ጉድ ቀጥሏል።
አዲሱ የመከላከያ እቅድ፦ሰፊ የፕሮፓጋንዳ ሥራ መስራት፣ ሕዝቡን ከማህበራዊ አገልግሎት መነጠል...
በብልጽግናዎች በኩል ያላልነውን እንደተናገርን አስመስሎ የእኛን ቪዲዮ ከማቀናበር ጀምሮ የውሸት የድል ፕሮፓጋንዳው እንደ ጉድ ቀጥሏል።
አዲሱ የመከላከያ እቅድ፦ሰፊ የፕሮፓጋንዳ ሥራ መስራት፣ ሕዝቡን ከማህበራዊ አገልግሎት መነጠል...
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሕዝብ ሀብት የምትተዳደሩ የመንግስት ሚዲያዎች አሁን የት ናችሁ? እናንተ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ነን የምትሉትስ ምነው ጠፋችሁ??
አሸባሪውና ወንበዴው አገዛዝ ንጹሀን መጨፍጨፉን ቀጥሏል!
-በዳውንት ወረዳ ገበያ ገብይተው ሲመለሱ የነበሩ ከ50 በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል።-
- አብረውት በመናበብ የሚሰሩት ታጣቂዎች ደግሞ እነሆ በአርሲ ሸርካ ኦርቶዶክሳውያንን ጨፍጭፈዋል።
ቀንደኛዎቹ አሸባሪውች ፤ ብልጽግና እና ጉዳይ ፈጻሚዎቹ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠንቅቆ ያውቃል።
አሸባሪውና ወንበዴው አገዛዝ ንጹሀን መጨፍጨፉን ቀጥሏል!
-በዳውንት ወረዳ ገበያ ገብይተው ሲመለሱ የነበሩ ከ50 በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል።-
- አብረውት በመናበብ የሚሰሩት ታጣቂዎች ደግሞ እነሆ በአርሲ ሸርካ ኦርቶዶክሳውያንን ጨፍጭፈዋል።
ቀንደኛዎቹ አሸባሪውች ፤ ብልጽግና እና ጉዳይ ፈጻሚዎቹ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠንቅቆ ያውቃል።
ሰበር!!
የአሳምነው ልጆች ግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ ላይ ጠላትን እየቀጠቀጡት ይገኛል!!
የዋርካው መካናይዝድ ጦር የአገዛዙን ዙ 23 እንዳወደመ ተነግሯል።
የአሳምነው ልጆች ግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ ላይ ጠላትን እየቀጠቀጡት ይገኛል!!
የዋርካው መካናይዝድ ጦር የአገዛዙን ዙ 23 እንዳወደመ ተነግሯል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አባት ሀገር ሸዋ!
ይህን ቪዲዮ "በሰባራ ክላሽ መንግስትን መገልበጥ አይቻልም!"ላለው ሰውዬ አድርሱልን። "ብርሃኑ ጁላ ውሎ ይግባ"ገና ያስታጥቀናል ብለዋል።
ይህን ቪዲዮ "በሰባራ ክላሽ መንግስትን መገልበጥ አይቻልም!"ላለው ሰውዬ አድርሱልን። "ብርሃኑ ጁላ ውሎ ይግባ"ገና ያስታጥቀናል ብለዋል።
አዲስ አበባ በእሳት ተቃጥላ አለቀች...
-በምስሉ ላይ የሚታየው የመጀመሪያው እሳት አደጋ ትናንት ምሽት በሲ ኤም ሲ የተከሰተ ሲሆን፤ሁለተኛው ደግሞ ዛሬ በጃን ሜዳ የተከሰተ ነው።
-በምስሉ ላይ የሚታየው የመጀመሪያው እሳት አደጋ ትናንት ምሽት በሲ ኤም ሲ የተከሰተ ሲሆን፤ሁለተኛው ደግሞ ዛሬ በጃን ሜዳ የተከሰተ ነው።
አንጋሳ ኢብራሂም እና ታዬ ደንደአ አስቀድማችሁ በማናገራችሁ ልትመሰገኑ ይገባችኋል።
-ከራስ ጋር እርቅ!
እድሜ ለፋኖ እነ ሽሜ ያደራጁትና ሕዝብ ሲጨፈጭፉበት የነበረው ኃይል በይፋ አሰላለፉን ለይቷል።
-ከራስ ጋር እርቅ!
እድሜ ለፋኖ እነ ሽሜ ያደራጁትና ሕዝብ ሲጨፈጭፉበት የነበረው ኃይል በይፋ አሰላለፉን ለይቷል።
የአዲስ አበባ አስተዳደር ከሰሞኑ የሸኔ ስምምነት ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ? አዳነች አቤቤ ማዘጋጃ ቤት ድረስ የጋበዘቻቸው የሸኔ ታጣቂዎች ጉዳይ ምንን ያመለክታል? የአፍሪካ ህብረት ውስጥ አንድ ቁልፍ ቦታ ስልጣን እንዲይዙ የተደረጉት ብ/ጄ ሃይሉ ጎንፋ ከዚሁ ከሰሞኑ ድራማ ጋር ተያይዞ በብዙ የተከሰቱበት ሚስጢር ምንድን ነው? ጥያቄው ብዙ ነው። መልሱ ግን አንድ ነው። በቤተሰብ መሃል ጣልቃ መግባት አያስፈልግም።