የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር የጥብቅና ገምጋሚ ኮሚቴ የሬጂስትራር የሙያ ዘርፍ የህግ ሙያ አይደለም ብሎ ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ የተሰጠውን ውሳኔ መሠረት በማደግ ለይግባኝ ሰሚው ችሎት የይግባኝ ቅሬታ የቀ
ረበ ሲሆን።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ የሬጅስትራር ሙያ የህግ ሙያ ነው በማለት ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል።
👉Thanks to court!!
👉ውሳኔው በአስረጂነት ተያይዟል!! #Tebeka yonas
ረበ ሲሆን።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ የሬጅስትራር ሙያ የህግ ሙያ ነው በማለት ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል።
👉Thanks to court!!
👉ውሳኔው በአስረጂነት ተያይዟል!! #Tebeka yonas