YES I CAN:
ሰላም ውድ የ ኣለ ቤተሰቦች ከ ጉንበት 3-6 እንዲሰጥ ተይዞለት የነበረው ሃገር ኣቀፍ የ ሕግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከ ከፍተኛ ኣመራር አንዳ ኣረጋገጥኩት ላልተወሰነ ግዜ ተራዝማል በምሆንም ኣሁንም ማለትም ቡሃላ ሚሰጠን ግዜ ስለ ማይታወቅ አንደ ለመድነው ግዜ ሰጠን አንድናነብ ያው ለ ፊልም ግዜ ካለን ለ ሶሻል ሚድያ ግዜ ካለን ለ ማንበብም ግዜ አንስጠው ዝም ከማለት ይሻላል ስለዚ አንደ ወትሮ በደንብ እናንብብ #ኣሁን ነው ቤታችን ቁጭብለን የ ሰው ልጅ ምናተርፈው በታችን እንቀመጥ #ፈጣሪ የ ኣለም ህዝብ ማርልን # via ክብሮም ስዩም ባህርዳር ዪንቨርስቲ
ሰላም ውድ የ ኣለ ቤተሰቦች ከ ጉንበት 3-6 እንዲሰጥ ተይዞለት የነበረው ሃገር ኣቀፍ የ ሕግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከ ከፍተኛ ኣመራር አንዳ ኣረጋገጥኩት ላልተወሰነ ግዜ ተራዝማል በምሆንም ኣሁንም ማለትም ቡሃላ ሚሰጠን ግዜ ስለ ማይታወቅ አንደ ለመድነው ግዜ ሰጠን አንድናነብ ያው ለ ፊልም ግዜ ካለን ለ ሶሻል ሚድያ ግዜ ካለን ለ ማንበብም ግዜ አንስጠው ዝም ከማለት ይሻላል ስለዚ አንደ ወትሮ በደንብ እናንብብ #ኣሁን ነው ቤታችን ቁጭብለን የ ሰው ልጅ ምናተርፈው በታችን እንቀመጥ #ፈጣሪ የ ኣለም ህዝብ ማርልን # via ክብሮም ስዩም ባህርዳር ዪንቨርስቲ