Forwarded from Merge Dare
የለው ዝግጅት ምንም በቂ አይደለም ለዚ ደግሞ የነበረው የ covid 19 እና ተዛማች ውጤቶች የ 5ኛ Year schedule መቃወስ, መደራረብ, ማነስ እና ለ load ዳርጐታል ስለዚ ተረጋግተን ለ Exit እንድናነብ እና ቢያንስ የተረጋጋ የ ፈተና ሞራል እንዲኖረን ግዜ ያስፈልገናል 100% ፤ postponed መሆን አለበት ። በተቻለ መጣን ድምጽ ሁኑን ባይ ነን !
#ተማሪ ከመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
#ተማሪ ከመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ