አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ 1234-2013 አንቀጽ 28

#ያስቀርባል /አያስቀርብም የሚወሰነው በአጣሪ ችሎት ሳይሆን ዋናውን ጉዳይ በሚያዩት አምስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ነው።

#ሶስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ስልጣኑ በሁለት ነገሮች ላይ ብቻ ነው

1- በአመልካቹ አቤቱታ ላይ የተጠቀሰው የህግ ስህተት በአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዐስ አንቀጽ (፬) የሚወድቅ ስለመሆን ማጣራት። ለምሳሌ የምዘና ማስረጃን ጠቅሶ የሰበር አቤቱታ ካቀረበ አጣሪ ችሎቱ ውድቅ ያደርገዋል።

2- የሰበር አቤትታ የቀረበበት ውሳኔ በአዋጁ አንቀጽ ፲ አግባብ “የመጨረሻ ውሳኔ” መሆኑን ማጣራት

ሲጠቃለል በአዋጅ ቁጥር 1234 መሰረት ያስቀርባል/አያስቀርብም ስልጣኑ አምስት ዳኞች የሚገኙበት ዋናው ችሎት ነው።