የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ 1234-2013 አንቀጽ 28
#ያስቀርባል /አያስቀርብም የሚወሰነው በአጣሪ ችሎት ሳይሆን ዋናውን ጉዳይ በሚያዩት አምስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ነው።
#ሶስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ስልጣኑ በሁለት ነገሮች ላይ ብቻ ነው
1- በአመልካቹ አቤቱታ ላይ የተጠቀሰው የህግ ስህተት በአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዐስ አንቀጽ (፬) የሚወድቅ ስለመሆን ማጣራት። ለምሳሌ የምዘና ማስረጃን ጠቅሶ የሰበር አቤቱታ ካቀረበ አጣሪ ችሎቱ ውድቅ ያደርገዋል።
2- የሰበር አቤትታ የቀረበበት ውሳኔ በአዋጁ አንቀጽ ፲ አግባብ “የመጨረሻ ውሳኔ” መሆኑን ማጣራት
ሲጠቃለል በአዋጅ ቁጥር 1234 መሰረት ያስቀርባል/አያስቀርብም ስልጣኑ አምስት ዳኞች የሚገኙበት ዋናው ችሎት ነው።
#ያስቀርባል /አያስቀርብም የሚወሰነው በአጣሪ ችሎት ሳይሆን ዋናውን ጉዳይ በሚያዩት አምስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ነው።
#ሶስት ዳኞች የተሰየሙበት ችሎት ስልጣኑ በሁለት ነገሮች ላይ ብቻ ነው
1- በአመልካቹ አቤቱታ ላይ የተጠቀሰው የህግ ስህተት በአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዐስ አንቀጽ (፬) የሚወድቅ ስለመሆን ማጣራት። ለምሳሌ የምዘና ማስረጃን ጠቅሶ የሰበር አቤቱታ ካቀረበ አጣሪ ችሎቱ ውድቅ ያደርገዋል።
2- የሰበር አቤትታ የቀረበበት ውሳኔ በአዋጁ አንቀጽ ፲ አግባብ “የመጨረሻ ውሳኔ” መሆኑን ማጣራት
ሲጠቃለል በአዋጅ ቁጥር 1234 መሰረት ያስቀርባል/አያስቀርብም ስልጣኑ አምስት ዳኞች የሚገኙበት ዋናው ችሎት ነው።