አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
አዲሱ የተሿሚወች የደመወዝ ጥናት.pdf
14.9 MB
አዲሱ የደሞዝ ማሻሻያ ትግበራ መስከረም 1 ሊጀምር ነው

- ለደሞዝ ጭማሪው ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ ተመድቧል

የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን መምጣት ተከትሎ በመንግስት ቃል ከተገቡት ጉዳዮች አንዱ የሆነው የደሞዝ ጭማሪ ከመስከረም 1/2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን በኢትዮጵያ ቼክ የተረጋገጠ አንድ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ጠቁሟል።

ባለፉት ሰአታት ውስጥ በርካታ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ይህ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ነው የተባለ ምስል እንዲሁም አዲሱን የደሞዝ ስኬል ያሳያል ተብሎ የተገለፀ ስሌት በስፋት ሲያጋሩ ቆይተዋል።

ደብዳቤው በሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተፈረመ እንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን ለጠ/ሚር ቢሮ ተልኮ ሲቪል ሰርቪስ ደግሞ ኮፒ እንደተደረገ ይገልፃል።

ኢትዮጵያ ቼክ የደብዳቤውን እና የደሞዝ ስኬሉን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን ለታሰበው የደሞዝ ጭማሪ ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ እንደተመደበ እና ጭማሬው ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ይገልፃል።

ይህ በፋይናንስ ሚኒስቴር እና በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ተጠንቶ የቀረበው የደሞዝ ጭማሪ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ መቅረቡም ተመላክቷል።

በአዲሱ ስሌት መሠረት ነባር ደሞዛቸው በጣም ዝቅተኛ የነበረው እና 1,100 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ332 ፐርሰንት ጨምሮ 3,660 ብር እንደሚሆን ያሳያል።

በሌላ በኩል ደሞዛቸው ከፍተኛ የነበረው እና 20,468 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ5 ፐርሰንት ጨምሮ 2,1491 ብር እንደሚሆን ይጠቁማል።
#ምንጭ:- ኢትዮጵያ ቼክ
https://t.me/AleHig
"89% የመንግሥት ሠራተኛ በድህነት ወለል እና በታች ይኖራል።"
ጳግሜ 3 /2016 ዓ.ም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
።።። የዋስ መብት (Bail) ።።።።             
ወንጀል የማህበረሰብን አጠቃላይ ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ከመሆኑ አንፃር ማህበረሰቡ ወንጀል ፈጻሚዎች እንዲለዩ እና የህግ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይፈልጋል፡፡ በአንፃሩ በወንጀል የሚጠረጠሩ ሰዎች በፍርድ ቤት ጥፋተኛ እስካልተባሉ ድረስ ነፃ ሆነው የመገመት መብት ያላቸው በመሆኑ የማህበረሰቡን ፍላጎት እና የተጠረጠሩ ሰዎችን መብት በአማከለ መልኩ መፍትሄ ይሆን ዘንድ የዋስ መብት የህግ ጥበቃ ተሰጥቶታል፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የዋስ መብትን ምንነት፣ የዋስ መብትን በተመለከተ በሀገራችን ያለውን የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም የዋስ መብትን የሚያስነፍጉ ልዩ ሁኔታዎችን በዝርዝር የምንመለከት ይሆናል፡፡
የዋስ መብት ምንነት......👇👇👇👇👇
https://wp.me/pfoz3m-85
https://wp.me/pfoz3m-85
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሶስት አሜሪካውያን በዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሞት ቅጣት ተላለፈባቸው

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢምባሲ ሰራተኞች የፍርድ ሂደቱን እየተከታተሉት ነበር ብሏል
https://bit.ly/4emBdQq
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
145_2015_የአዲስ_አበባ_ከተማ_ነዋሪነት_ምዝገባ_እና_የነዋሪነት_አገልግሎት_አሰጣጥ_መመሪያ.pdf
942.5 KB
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ ቁ. 145-2015
የ2017 የቅድመ ስራ ሰልጣኞች ማስታወቂ.pdf
540.5 KB
የ2017 የቅድመ ስራ ሰልጣኞች ማስታወቂያ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ የፍትህ አካላት የህግ ምርምርና ስልጠና ማዕከል የ2017 በጀት ዓመት የቅድመ ስራ ስልጠና የሰልጣኞች ማስታወቂያ አውጥቷል።

ስለዚህ ከነገ ዓርብ 03/01/2017 ጀምሮ ማስታወቂያ በመለጠፍ እስከ 07/01/2017 ዓ.ም እያንዳንዱ መዋቅር 2 ሰልጣኝ በመመልመል  አወዳድራችሁ እንድትልኩ እንገልፃለን።

የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ
መስከረም 02/2017
https://t.me/AleHig
በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የሲቪሌ ምዝገባ እናየነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲበአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የሲቪሌ ምዝገባ እናየነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲ መመሪያ ቁጥር 145/2015
https://www.alehig.com/2010-2/