Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ሕግን ማክበር ምርጫ ወይስ ግዴታ?
*
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።
የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።
ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።
ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።
በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።
የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333
https://t.me/Ethiopialegalinfo
*
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።
የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።
ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።
ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።
በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።
የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333
https://t.me/Ethiopialegalinfo
👍15
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"
ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አል ዐይን ኒውስ
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"
ፖሊስ ትምህርት ቤቶቹን ለመዝጋት ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም ማህበረሰቡ በሚያደርግላቸው ከፍተኛ ጥበቃ ምክንያት ሊሳካ አልቻለም
👎8👍1
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
👍16❤2
fsc-cassation-2014-15-short-sumarrys.pdf
3.5 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በ2014/15 ዓ.ም. የተሰጡ አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች በአጭሩ ተመርጠው የተዘጋጁ / ሙሉ መፅሃፍ/
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
👍19
የገጠር መሬት አስ.አዋጅ ቁጥር 1324.2016.pdf
400.5 KB
አሁን መሬት መሸጥና መግዛት ያስቀጣል!!!
Proc. No. 1324/16 art. 62(6)
የተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደር እና
ይዞት ከመጣው አዲስ ነገር አንዱ የወንጀል ተጠያቂነት ነው። በዚሁ አዋጅ አንቀፅ 62/6/ ላይ ማንኛውም መሬት የሸጠ እና የገዛ ሠው ከ100,000_200,000 ብር መቀጮ ወይም ከ1 እስከ 5 ዓመት ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ተደንግጓል።
ችግሩን ያቀለው ይሆን????
Proc. No. 1324/16 art. 62(6)
የተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደር እና
ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1324/2016
ይዞት ከመጣው አዲስ ነገር አንዱ የወንጀል ተጠያቂነት ነው። በዚሁ አዋጅ አንቀፅ 62/6/ ላይ ማንኛውም መሬት የሸጠ እና የገዛ ሠው ከ100,000_200,000 ብር መቀጮ ወይም ከ1 እስከ 5 ዓመት ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ተደንግጓል።
ችግሩን ያቀለው ይሆን????
👍14😁7👎2🤔2
የአለሕግ ቤተሰብ ዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ በማድረግ አጋርነታችንን እናሳይ👇👇
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
YouTube
AleHig🔴አለሕግ
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
https://linktr.ee/alehig
#AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed…
https://linktr.ee/alehig
#AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed…
👍5
አዲሱ የደመወዝ ገቢ ግብር አሁን በስራ ላይ ያለው👈
ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ላይ hሚጣhዉ ግብር ተፈፃሚ የሚሆኑት ምጣኔዎች የሚከተሉት ናቸዉ።
👉በየወሩ ከመቀጠር
የሚገኝ ገቢ በብር
👉ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ
ላይ ተፈፃሚ የሚሆን ምጣኔ
👉ተቀናሽ ብር
ስሌቱ👇👇👇👇
ተቀናሽ ግብር= የወር ደመወዝ × የማስከፈያ መጣኔ ተቀናሽ ብር
ተቀናሽ ግብር =4500×20% - 302.50
ተቀናሽ ግብር = 597.50
የተጣራ ደመወዝ= አጠቃላይ ደመወዝ—ተቀናሽ ግብር
የተጣራ ደመወዝ = 4500-597.50
የተጣራዉ ደመወዝ = 3902,50 ነዉ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ ብርሀኔ
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ላይ hሚጣhዉ ግብር ተፈፃሚ የሚሆኑት ምጣኔዎች የሚከተሉት ናቸዉ።
👉በየወሩ ከመቀጠር
የሚገኝ ገቢ በብር
👉ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ
ላይ ተፈፃሚ የሚሆን ምጣኔ
👉ተቀናሽ ብር
1. 0-600...................0%.......0ለምሳሌ የ4500 ብር ተቀጣሪ ግብር ተቀንሶበት የተጣራ ደመወዙ ይህ ነዉ👇
2. 601-1650 ...........10%....60
3. 1651-3200.........15%....142.50
4. 3201-5250.........20%...302.50
5. 5251-7800.........25%...565
6. 7801-10900.......30%...955
7. 10901በላይ.........35%...1500
ስሌቱ👇👇👇👇
ተቀናሽ ግብር= የወር ደመወዝ × የማስከፈያ መጣኔ ተቀናሽ ብር
ተቀናሽ ግብር =4500×20% - 302.50
ተቀናሽ ግብር = 597.50
የተጣራ ደመወዝ= አጠቃላይ ደመወዝ—ተቀናሽ ግብር
የተጣራ ደመወዝ = 4500-597.50
የተጣራዉ ደመወዝ = 3902,50 ነዉ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ ብርሀኔ
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍28❤8
አዲሱ የቤት ኪራይ ግብር፣ አሁን በስራ ላይ ያለው👈
👉የቤት ኪራይ ገቢ በዓመት
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉ተቀናሽ ብር
ስሌቱ👇👇👇👇
ግብር የሚከፈልበት ገቢ = (የዓመትገቢዉ × የትርፉ በመቶኛ)
ግብር የሚከፈልበት ገቢ = (18000×50%) ግብር የሚከፈልበት ገቢ = 9000
ዓመታዊ_ግብር = (9000*10%-720)
ዓመታዊ ግብር= 180
ቤቱ የሚከራየዉ ከመኖሪያ ዉጪ ከሆነ
1500×12=18000
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉የቤት ኪራይ ገቢ በዓመት
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉ተቀናሽ ብር
1. ከብር -72ከብር......... 0%.......0ለምሳሌ በወር የ1ሺ 500 ብር ቤት አከራይ በዓመት 18ቪ ብር ያገኛል፣ ይህ ገቢዉ ተራ ቁ 2 ላይ 10% በሚለው ስር የሚያርፍ ሲሆን፣
2. 7201-19800..........10%.....720
3. 19801-38400.......15%...1710
4. 38401-63000......20%..3630
5. 63001-93600.......25%..6780
6. 93601-130800...30%...11460
7. ከ130800በሳይ....35%....18000
ስሌቱ👇👇👇👇
ግብር የሚከፈልበት ገቢ = (የዓመትገቢዉ × የትርፉ በመቶኛ)
ግብር የሚከፈልበት ገቢ = (18000×50%) ግብር የሚከፈልበት ገቢ = 9000
ዓመታዊ_ግብር = (9000*10%-720)
ዓመታዊ ግብር= 180
ቤቱ የሚከራየዉ ከመኖሪያ ዉጪ ከሆነ
1500×12=18000
18000×10%= 1800 ቲ.ኦ.ቲ TOT ይከፍላል።
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤1😁1
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸው
በአዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
በበኃይሉ ሺመልስ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
በአዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
በበኃይሉ ሺመልስ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍14❤3
የአዲሱ_የታሪፍ_ማስተካከያ_መረጃ.pdf
2.6 MB
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያደረገው የታሪፍ ጭማሪን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ በዚህ ፋይል ተያይዟል።
👍5
አዲሱ የንግድ ስራ ገቢ ግብር👇
👉 የንግድ ስራ ተቀናሽ ብር
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉 ተቀናሽ ብር
ግብር የሚከፈልበት ገቢ (80000× 14%)
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉 የንግድ ስራ ተቀናሽ ብር
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉 ተቀናሽ ብር
1. ከብር 0_7200............0%.......0ለምላሴ ከ1999 ዓ/ም ጀምሮ ሰመደበኛ ቁርጥ ግብር ለሠሳሰን በሚገሰግሰዉ የትርፍ መተመኛ መቶኛ ሰንጠረዥ መሰረት አንድ በሸቀጣሸቀጥ የንግድ ዘርፍ የተሰማራ ነጋዴ የንግድ ስራ ገቢዉ በአመተ 80ሺ ብር ቢሆን የዘርፋ አማካይ የትርፍ መተመኛ መቶኛ 14%
2. 7201_19800....10%.....720
3. 19801-38400......15%...1710
4. 38401-63000.....20%....3630-
5. 63001-93600.......25%....6780
6. 93601-130800.....30%..11460
7 ከ130800 በላይ.......35%..18000
ግብር የሚከፈልበት ገቢ (80000× 14%)
ዓመታዊ ግብሩ = ግብሩ የሚከፈልበት ገቢ×የግብር ማስከፈያ መጣኔ ተቀናሽ
ብር ዓመታዊ ግብሩ = 11200*10%-720
ዓመታዊ ግብረ= 400
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤1
#Ethiopia ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሚሆነውን የኤሌክትሪክ እና የውሀ ፍጆታ መጠን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1021/2016 ከላይ ተያይዟል።
#MinistryofFinance
#MinistryofFinance
👍7❤1