የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር የጥብቅና ገምጋሚ ኮሚቴ የሬጂስትራር የሙያ ዘርፍ የህግ ሙያ አይደለም ብሎ ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ የተሰጠውን ውሳኔ መሠረት በማደግ ለይግባኝ ሰሚው ችሎት የይግባኝ ቅሬታ የቀ
ረበ ሲሆን።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ የሬጅስትራር ሙያ የህግ ሙያ ነው በማለት ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል።
👉Thanks to court!!
👉ውሳኔው በአስረጂነት ተያይዟል!! #Tebeka yonas
ረበ ሲሆን።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ የሬጅስትራር ሙያ የህግ ሙያ ነው በማለት ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል።
👉Thanks to court!!
👉ውሳኔው በአስረጂነት ተያይዟል!! #Tebeka yonas
We've just added the following 10 new laws to our comprehensive database. Stay informed and up-to-date on the latest legal developments.
1. Proclamation No. 1341/2024 - Value Added Tax Proclamation
2. Regulation No. 553/2024 - Unity Parks Corporation Establishment Council of Ministers Regulation
3. መመሪያ ቁጥር 1/2016 - የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያ
4. Proclamation No. 1321/2024 - Personal Data Protection Proclamation
5. Proclamation No.1342/2024 - Export Trade Duty Incentive Schemes (Amendment) Proclamation
6. Proclamation No.1334/2024 - Proclamation to Determine Public Holidays and Celebration of Public Holidays
7. Proclamation No. 1316/2024 - Inte'l Development Association Loan Agreement for financing Ethiopia Education and Skills for Employability Project Ratification Proclamation
8. Proclamation No. 1318/2024 - Italian Republic Loan Agreement for Financing Budget Support Programme dedicated to Ethiopian Energy Sector Ratification Proclamation
9. Proclamation No.1329/2024 - Italian Republic Loan Ag't for financing Support to Job Creation Oriented Skills and Infrastructure Dev't Project” Ratification Proclamation
10. The Foreign Exchange Directive No. FXD/01/2024 - የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር FXD/01/2024
https://pocketlaw.abyssinialaw.com/
#law #legalupdates #database #newlaws #abyssinialaw
1. Proclamation No. 1341/2024 - Value Added Tax Proclamation
2. Regulation No. 553/2024 - Unity Parks Corporation Establishment Council of Ministers Regulation
3. መመሪያ ቁጥር 1/2016 - የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያ
4. Proclamation No. 1321/2024 - Personal Data Protection Proclamation
5. Proclamation No.1342/2024 - Export Trade Duty Incentive Schemes (Amendment) Proclamation
6. Proclamation No.1334/2024 - Proclamation to Determine Public Holidays and Celebration of Public Holidays
7. Proclamation No. 1316/2024 - Inte'l Development Association Loan Agreement for financing Ethiopia Education and Skills for Employability Project Ratification Proclamation
8. Proclamation No. 1318/2024 - Italian Republic Loan Agreement for Financing Budget Support Programme dedicated to Ethiopian Energy Sector Ratification Proclamation
9. Proclamation No.1329/2024 - Italian Republic Loan Ag't for financing Support to Job Creation Oriented Skills and Infrastructure Dev't Project” Ratification Proclamation
10. The Foreign Exchange Directive No. FXD/01/2024 - የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር FXD/01/2024
https://pocketlaw.abyssinialaw.com/
#law #legalupdates #database #newlaws #abyssinialaw
የአስገድዶ መድፈርን የተመለከተው የወንጀል ህግ እንዲሻሻል ኢሰመጉ ጠየቀ
ወንጀል ሰርቶ ያለመያዝ ልምድ መበራከት በሴቶችና ህጻናት ላይ እየተፈጸሙ ለሚገኙ ጥቃቶች መጨመር ምክንያት ነው ብሏል።
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-human-rights-council-demands-law-amendment-over-women-rights-abuse
ወንጀል ሰርቶ ያለመያዝ ልምድ መበራከት በሴቶችና ህጻናት ላይ እየተፈጸሙ ለሚገኙ ጥቃቶች መጨመር ምክንያት ነው ብሏል።
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-human-rights-council-demands-law-amendment-over-women-rights-abuse
አል ዐይን ኒውስ
የአስገድዶ መድፈርን የተመለከተው የወንጀል ህግ እንዲሻሻል ኢሰመጉ ጠየቀ
ኢሰመጉ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ተዳፍነው እንዲቀሩ የህግ ክፍተት አስተወጽኦ እንዳለው ባወጣው መግለጫ አስታውቋል
ግብር ከፋዮችን ለኦዲት የሚያበቁ ዋና ዋና ምክንያቶች
1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Forwarded from ሕግ ቤት
በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ አደጋ የመድን ፖሊሲ የሚሸፈነው የካሳ መጠን ይፋ ሆኗል‼️
በዚህም
👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠን 250 ሺሕ ብር
👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ ቢያንስ 30 ሺሕ ሲሆን ከፍተኛው 250 ሺሕ ብር
👉 በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሳራ 200ሺሕ ብር
👉የአስቸኳይ የህክምና አገልግሎት 15ሺሕ ብር እንዲሆን መወሰኑ ተመላክቷል።
https://t.me/LawSchoolStudents
በዚህም
👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠን 250 ሺሕ ብር
👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ ቢያንስ 30 ሺሕ ሲሆን ከፍተኛው 250 ሺሕ ብር
👉 በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሳራ 200ሺሕ ብር
👉የአስቸኳይ የህክምና አገልግሎት 15ሺሕ ብር እንዲሆን መወሰኑ ተመላክቷል።
https://t.me/LawSchoolStudents
የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ!
የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች ስልጣንን አለአግባብ በመገልገል እና ከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል።
በማኅበሩ ተጭበርብረናል ያሉ ባለአክሲዮኖች ለፖሊስ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ምርመራ ተጀምሮ የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስፈጻሚዎች ከላይ በተገለጹት ምክንያቶች በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፋና ዘግቧል።
ማኅበሩ መሀል ሜክሲኮ ላይ ገና በእጁ ባላስገባው መሬት እና ይዞታ ቤት ገንብቶ ባለ ሦስት መኝታ አፓርትመንት በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚሸጥ መሆኑን በሚዲያ እና በራሪ ወረቀቶች በማስተዋወቅ ከሕዝቡ ገንዘብ ሲሰበስብ መቆየቱን በተለያየ መንገድ ከሕብረተሰቡ ሲቀርቡ የነበሩ ቅሬታዎች ያመላክታሉ። በዚህ መነሻም ሥራ አስፈጻሚዎቹ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ (Via FBC)
#ኢትዮ-መረጃ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች ስልጣንን አለአግባብ በመገልገል እና ከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል።
በማኅበሩ ተጭበርብረናል ያሉ ባለአክሲዮኖች ለፖሊስ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ምርመራ ተጀምሮ የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስፈጻሚዎች ከላይ በተገለጹት ምክንያቶች በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፋና ዘግቧል።
ማኅበሩ መሀል ሜክሲኮ ላይ ገና በእጁ ባላስገባው መሬት እና ይዞታ ቤት ገንብቶ ባለ ሦስት መኝታ አፓርትመንት በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚሸጥ መሆኑን በሚዲያ እና በራሪ ወረቀቶች በማስተዋወቅ ከሕዝቡ ገንዘብ ሲሰበስብ መቆየቱን በተለያየ መንገድ ከሕብረተሰቡ ሲቀርቡ የነበሩ ቅሬታዎች ያመላክታሉ። በዚህ መነሻም ሥራ አስፈጻሚዎቹ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ (Via FBC)
#ኢትዮ-መረጃ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com