በአከራይ ተከራይ መመሪያ 7/2016 ዙሪያ አንቀፅ 22 ስለአስተዳደራዊ እርምጃ እና ቅጣት ለግንዛቤ የተወሰደ
አስተዳደራዊ ቅጣት 👇
ማንኛውም አከራይ ሲከራይ የቆየ የመኖሪያ ቤት ወይም ግንባታው ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ አዲስ የመኖሪያ ቤት ያለ አገልግሎት እንዲቀመጥ ያደረገ እንደሆነ:-
ሀ/ ከአንድ እስከ ሁለት ዓመት 5%፤
ለ/ከሁለት በላይ እስከ ሶስት ዓመት 10%፤
ሐ/ከሶስት በላይ እስከ አራት ዓመት 15%፤
መ/ከአራት እስከ አምስት ዓመት 20%፤
ሠ/ ከአምስት አመት በላይ 25%፤
በንብረት ግብር ክፍያ ላይ ተጨማሪ እንደ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
አስተዳደራዊ ቅጣት 👇
ማንኛውም አከራይ ሲከራይ የቆየ የመኖሪያ ቤት ወይም ግንባታው ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ አዲስ የመኖሪያ ቤት ያለ አገልግሎት እንዲቀመጥ ያደረገ እንደሆነ:-
ሀ/ ከአንድ እስከ ሁለት ዓመት 5%፤
ለ/ከሁለት በላይ እስከ ሶስት ዓመት 10%፤
ሐ/ከሶስት በላይ እስከ አራት ዓመት 15%፤
መ/ከአራት እስከ አምስት ዓመት 20%፤
ሠ/ ከአምስት አመት በላይ 25%፤
በንብረት ግብር ክፍያ ላይ ተጨማሪ እንደ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
Forwarded from ስለፍትሕ (Entrust and PIN)
አዲሱ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ሞዴል ውል.pdf
262.4 KB
በሴራሊዮን ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት ሊያስቀጣ ነው፤ በኢትዮጵያስ?
የሴራሊዮን ፓርላማ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት በሚደርስ የወንጀል ጥፋት እና ከ2,000 ዶላር ጋር የሚመጣጠን ቅጣት የሚጥል ህግ አጽድቋል።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) መሰረት በሴራሊዮን ከሚገኙት ወጣት ሴቶች መካከል አንድ ሶስተኛ ያህሉ የተዳሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ነው።
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በሀገሪቱ 800,000 የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 400,000 የሚያህሉት ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
የሴራሊዮን ፓርላማ ያጸደቀው ህግ ከኢትዮጵያ ሲነጻጸር፦
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በኢትዮጵያ ከ15 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 6 ሚሊየኑ ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ መሰረት ለጋብቻ ዝቅተኛው እድሜ ለሁለቱም ጾታዎች 18 ዓመት ሆኖ ተቀምጧል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ ደግሞ ያለ እድሜ ጋብቻ ላይ ከ3 እስከ 7 ዓመት እስራት የሚደርስ ቅጣት ያስቀምጣል።
@tikvahethmagazine
የሴራሊዮን ፓርላማ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት በሚደርስ የወንጀል ጥፋት እና ከ2,000 ዶላር ጋር የሚመጣጠን ቅጣት የሚጥል ህግ አጽድቋል።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) መሰረት በሴራሊዮን ከሚገኙት ወጣት ሴቶች መካከል አንድ ሶስተኛ ያህሉ የተዳሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ነው።
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በሀገሪቱ 800,000 የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 400,000 የሚያህሉት ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
የሴራሊዮን ፓርላማ ያጸደቀው ህግ ከኢትዮጵያ ሲነጻጸር፦
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በኢትዮጵያ ከ15 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 6 ሚሊየኑ ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ መሰረት ለጋብቻ ዝቅተኛው እድሜ ለሁለቱም ጾታዎች 18 ዓመት ሆኖ ተቀምጧል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ ደግሞ ያለ እድሜ ጋብቻ ላይ ከ3 እስከ 7 ዓመት እስራት የሚደርስ ቅጣት ያስቀምጣል።
@tikvahethmagazine
#Ethiopia
የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት ፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ በ4 ተቃውሞ በ6 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል።
አዋጁ ፤ ከዚህ በፊት በልማት ተነስተው የካሳ ክፍያ ያላገኙትን እና አሁንም ድረስ እየጠበቁ ያሉ የልማት ተነሺ ሰዎችን እንደማያካትት ተሰምቷል።
ከምክር ቤት አባላት ምን ተጠየቀ ? ምን ምላሽ ተሰጠ ?
Q. ከዚህ በፊት በርካታ የካሳ ክፍያዎች አዲሱ የካሳ ክፍያ እና ተነሺዎች መልሶ የሚቋቋሙበት አዋጅ እስከ ሚፀድቅ ድረስ እንዲቆዩ ተደርገዋል ይህ አዋጅ እንዴት ሊያስተናግዳቸው አስቧል ?
Q. ካሳ የመክፈሉ ኃላፊነት ለክልሎች በአዲሱ አዋጅ መስጠቱ ለሰራተኞቻቸው እንኳን ደሞዝ መክፈል ያልቻሉ ክልሎች ባሉበት ሰዓት እንዴት እንዲህ አይነት ክፍያ ሊከፍሉ ይችላል ?
Q. አንዳንድ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች በተመለከተ ለፌደራል የመጀመሪያ ፍ/ቤት መስጠቱ አግባብነት የለውም። ይህ እንዴት ሊታይ ታስቦ ነው ለከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ችግሮችን ለማየት ስልጣን የተሰጠው ?
ሌላው ፤ ከዚህ በፊት ከፍተኛ የሆነ ምዝበራ ይፈፀም የነበረው በክልሎችና በወረዳዎች በሚጣሉ የካሳ ተመኖች ነበር አዋጁ ይህ እንዲባባስ ሊያደር ይችላል የሚል ስጋት ተነስቷል።
በተ/ም/ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፥ ከዚህ በፊት ከልማት ጋር በተያያዘ ያልተከፈሉ ክፍያዎች የሚዳኙት በቀድሞ አዋጅ መሰረት ነው ብለዋል።
አዲሱ አዋጅ የሚመለከተው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ያሉ የካሳ ክፍያዎች ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል።
በክልሎች ያለው በጀት ጉድለት እንዳለ ሆኖ ለልማት ተነሺዎች የሚከፈለው የካሳ ክፍያ የሚፈፀመው የፌደራል መንግስት ለክልሎች በሚሰጠው የበጀት ድጎማ እንደሆነ ተመላክቷል።
በክልሎች አዳዲስ ፕሮጀክቶች ሲታቀዱ ለክልሎች የሚመደበው በጀት ላይ የካሳ ክፍያ ታሳቢ ይሆናል።
ከዳኙነቱ ጋር በተያያዘም ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ሌላኛው የቋሚ ኮሚቴ አባል ፤ " ውሳኔውን ለመስጠት የተፈለገው ልማቶች ሲካሄዱ ፈጣን ፍርድ ለማሰጠትና ሀብትን ከምዝበራ ለመታደግ በማሰብ ነው " ብለዋል።
#ShegerFM
#HoPR
@tikvahethiopia
የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት ፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ በ4 ተቃውሞ በ6 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል።
አዋጁ ፤ ከዚህ በፊት በልማት ተነስተው የካሳ ክፍያ ያላገኙትን እና አሁንም ድረስ እየጠበቁ ያሉ የልማት ተነሺ ሰዎችን እንደማያካትት ተሰምቷል።
ከምክር ቤት አባላት ምን ተጠየቀ ? ምን ምላሽ ተሰጠ ?
Q. ከዚህ በፊት በርካታ የካሳ ክፍያዎች አዲሱ የካሳ ክፍያ እና ተነሺዎች መልሶ የሚቋቋሙበት አዋጅ እስከ ሚፀድቅ ድረስ እንዲቆዩ ተደርገዋል ይህ አዋጅ እንዴት ሊያስተናግዳቸው አስቧል ?
Q. ካሳ የመክፈሉ ኃላፊነት ለክልሎች በአዲሱ አዋጅ መስጠቱ ለሰራተኞቻቸው እንኳን ደሞዝ መክፈል ያልቻሉ ክልሎች ባሉበት ሰዓት እንዴት እንዲህ አይነት ክፍያ ሊከፍሉ ይችላል ?
Q. አንዳንድ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች በተመለከተ ለፌደራል የመጀመሪያ ፍ/ቤት መስጠቱ አግባብነት የለውም። ይህ እንዴት ሊታይ ታስቦ ነው ለከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ችግሮችን ለማየት ስልጣን የተሰጠው ?
ሌላው ፤ ከዚህ በፊት ከፍተኛ የሆነ ምዝበራ ይፈፀም የነበረው በክልሎችና በወረዳዎች በሚጣሉ የካሳ ተመኖች ነበር አዋጁ ይህ እንዲባባስ ሊያደር ይችላል የሚል ስጋት ተነስቷል።
በተ/ም/ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፥ ከዚህ በፊት ከልማት ጋር በተያያዘ ያልተከፈሉ ክፍያዎች የሚዳኙት በቀድሞ አዋጅ መሰረት ነው ብለዋል።
አዲሱ አዋጅ የሚመለከተው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ያሉ የካሳ ክፍያዎች ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል።
በክልሎች ያለው በጀት ጉድለት እንዳለ ሆኖ ለልማት ተነሺዎች የሚከፈለው የካሳ ክፍያ የሚፈፀመው የፌደራል መንግስት ለክልሎች በሚሰጠው የበጀት ድጎማ እንደሆነ ተመላክቷል።
በክልሎች አዳዲስ ፕሮጀክቶች ሲታቀዱ ለክልሎች የሚመደበው በጀት ላይ የካሳ ክፍያ ታሳቢ ይሆናል።
ከዳኙነቱ ጋር በተያያዘም ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ሌላኛው የቋሚ ኮሚቴ አባል ፤ " ውሳኔውን ለመስጠት የተፈለገው ልማቶች ሲካሄዱ ፈጣን ፍርድ ለማሰጠትና ሀብትን ከምዝበራ ለመታደግ በማሰብ ነው " ብለዋል።
#ShegerFM
#HoPR
@tikvahethiopia
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰኔ 17/2016 ዓ/ም አንዲት መና ከበደ የተባለች የ26 ዓመት ወጣት ሴትን በመኪና ስርቆት ወንጀል በመጠርጠር በቁጥጥር ስር አውሏል።
ፖሊስ፥ ግለሰቧ ጥዋት 12:30 ገደማ ' ቤተል ቢጫ ፎቅ ' አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-B32912 አ.አ የሆነች ተሽከርካሪን የግል ተበዳይ መኖሪያ ቤቱ ደጃፍ ላይ ሞተር ሳያጠፋ አቁሞት ጃኬት ለመደረብ በገባበት ይዛ መሰወሯንና ከግማሽ ቀን ፍለጋ በኋላ ሰሚት አካባቢ መያዟን አስረድቷል።
ፖሊስ ግለሰቧንም ከነተሽከርካሪው ፎቶ በማንሳት አሰራጭቷል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ግለሰቧን እናውቃታለን ያሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ፤ መኪናውን መውሰድ አለመውሰዷን በግልጽ ባያሰፍሩም የሃብታም ልጅ እንደሆነች ፣ ስህተት እንደተፈጠረና ከወንጀሉ ነጻ ተብላ ወደ ቤት መግባቷን ጽፈዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይፋ ባደረገው መረጃ በተሽከርካሪ ስርቆት የተጠረጠረችው ግለሰብ መና ከበደ ክስ እንደተመሰረተባት አሳውቋል።
በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧንም አመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ግለሰቧ ተሽከርካሪውን በመስረቋ ፓሊስ ምርመራ አጣርቶ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ ልኮ ክስ እንዲመሰረትባት ማድረጉን አስረድቷል።
" በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ' ግለሰቧ ተለቃለች ' እና ' ወንጀሉን ሳታውቅ ነው የፈፀመችው ' የሚሉ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛል " ያለው ፖሊስ የግል ተበዳይ መኪናቸው መሰረቁን ለፖሊስ እንዳመለከቱ ግለሰቧም ተሽከርካሪውን ለረጅም ሰዓት ይዛ መሰወሯ ታሳቢ በማድረግና ድርጊቷም በማስረጃ በመረጋገጡ ዓቃቤ ህግ በተሽከርካሪ ስርቆት ክስ መመስረቱን አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰኔ 17/2016 ዓ/ም አንዲት መና ከበደ የተባለች የ26 ዓመት ወጣት ሴትን በመኪና ስርቆት ወንጀል በመጠርጠር በቁጥጥር ስር አውሏል።
ፖሊስ፥ ግለሰቧ ጥዋት 12:30 ገደማ ' ቤተል ቢጫ ፎቅ ' አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-B32912 አ.አ የሆነች ተሽከርካሪን የግል ተበዳይ መኖሪያ ቤቱ ደጃፍ ላይ ሞተር ሳያጠፋ አቁሞት ጃኬት ለመደረብ በገባበት ይዛ መሰወሯንና ከግማሽ ቀን ፍለጋ በኋላ ሰሚት አካባቢ መያዟን አስረድቷል።
ፖሊስ ግለሰቧንም ከነተሽከርካሪው ፎቶ በማንሳት አሰራጭቷል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ግለሰቧን እናውቃታለን ያሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ፤ መኪናውን መውሰድ አለመውሰዷን በግልጽ ባያሰፍሩም የሃብታም ልጅ እንደሆነች ፣ ስህተት እንደተፈጠረና ከወንጀሉ ነጻ ተብላ ወደ ቤት መግባቷን ጽፈዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይፋ ባደረገው መረጃ በተሽከርካሪ ስርቆት የተጠረጠረችው ግለሰብ መና ከበደ ክስ እንደተመሰረተባት አሳውቋል።
በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧንም አመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ግለሰቧ ተሽከርካሪውን በመስረቋ ፓሊስ ምርመራ አጣርቶ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ ልኮ ክስ እንዲመሰረትባት ማድረጉን አስረድቷል።
" በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ' ግለሰቧ ተለቃለች ' እና ' ወንጀሉን ሳታውቅ ነው የፈፀመችው ' የሚሉ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛል " ያለው ፖሊስ የግል ተበዳይ መኪናቸው መሰረቁን ለፖሊስ እንዳመለከቱ ግለሰቧም ተሽከርካሪውን ለረጅም ሰዓት ይዛ መሰወሯ ታሳቢ በማድረግና ድርጊቷም በማስረጃ በመረጋገጡ ዓቃቤ ህግ በተሽከርካሪ ስርቆት ክስ መመስረቱን አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አቶ ተክሌ በዛብህ የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባን አስመልክቶ ለኢቲቪ 57 የሰጡት ማብራሪይ
#አለሕግ #Alehig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from PIN NGO
Call for new Members and Volunteers👇
Public Information Noble (PIN) is dedicated to advocating for the noble and fundamental right to access information. Please take a moment to fill out this form and send it back to us as soon as possible.
[Click here to access the form](https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0).
Thank you. Remember, information is key!
Information matters!
Best regards,
Public Information Noble (PIN) https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0
Public Information Noble (PIN) is dedicated to advocating for the noble and fundamental right to access information. Please take a moment to fill out this form and send it back to us as soon as possible.
[Click here to access the form](https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0).
Thank you. Remember, information is key!
Information matters!
Best regards,
Public Information Noble (PIN) https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0
Google Docs
Public Information Noble (PIN) ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (ፒን) Empowering…
Public Information Noble (PIN) is a non-governmental and civil society organization dedicated to advocating for the fundamental right to access information, bridging the information gap, and promoting good governance, transparency, and accountability. Our…