Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
Council of Ministers Regulation No.543-2024.pdf
2.8 MB
የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አገልግሎት ለሚሰጣቸው የሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ።
April 14, 2024
April 15, 2024
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋትየትራፊክ ፍሰቱን ለመቆጣጠር የሚያሽችል አዲስ ደንብ በቅርቡ ይፋ አድርጓል::
።።።።።።።።።።።።።
ደንብ ቁጥር 165 /2016 ተብሎ የተሰየመው ይህ ደንብ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋት የትራፊክ ፍሰቱ እንዲስተካከል ና በዋናነት ደግሞ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ጠቀሜታ ያለው ነው፡፡
የዚህ ደንብ ዋና ዋና ድንጋጌዎች የተሸከርካሪ ማቆሚያ ክፍያ እንደሚያጠና እና ሲፈቅድ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፣የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታ ፍላጎትና አቅርቦት ጥናት አጥንቶ አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚተገብር፣ የፓርኪንግ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውን እንደሚያረጋግጥና እንደሚቆጣጠር የማረጋገጥ ሃላፊነት ነው፡፡
በተጨማሪም ደንቡ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አይነቶችን በመለየት በአይነታቸው መሰረት ለማስተዳደር እና ደረጃቸውን መሰረት በማድረግ የክፍያ አፈጻጸሙን የተሳለጠ ለማድረግ እና በተጨማሪም በግል የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች በተቀመጠው አግባብ የሚያስተዳድሩበት እና ከመንግስት ጋር በአጋርነት የሚሰሩበት ሁኔታ ያመቻቸ ነው፡፡
።።።።።።።።።።።።።
ደንብ ቁጥር 165 /2016 ተብሎ የተሰየመው ይህ ደንብ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋት የትራፊክ ፍሰቱ እንዲስተካከል ና በዋናነት ደግሞ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ጠቀሜታ ያለው ነው፡፡
የዚህ ደንብ ዋና ዋና ድንጋጌዎች የተሸከርካሪ ማቆሚያ ክፍያ እንደሚያጠና እና ሲፈቅድ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፣የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታ ፍላጎትና አቅርቦት ጥናት አጥንቶ አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚተገብር፣ የፓርኪንግ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውን እንደሚያረጋግጥና እንደሚቆጣጠር የማረጋገጥ ሃላፊነት ነው፡፡
በተጨማሪም ደንቡ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አይነቶችን በመለየት በአይነታቸው መሰረት ለማስተዳደር እና ደረጃቸውን መሰረት በማድረግ የክፍያ አፈጻጸሙን የተሳለጠ ለማድረግ እና በተጨማሪም በግል የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች በተቀመጠው አግባብ የሚያስተዳድሩበት እና ከመንግስት ጋር በአጋርነት የሚሰሩበት ሁኔታ ያመቻቸ ነው፡፡
❤1
April 15, 2024
ደንቡ የማቆሚያ ስፍራ አቅራቢ አካላት ማሟላት ስለሚገባቸው ግዴታዎች በተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ የሚገለገሉ ተጠቃሚዎች መካከል ስላለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ዝርዝር ሁኔታዎች ያስቀመጠ ሲሆን በሌላ በኩል የትራፊክ መጨናነቁን በሚቀንስ መልኩ የትራንስፖርት ሂደቱን በሚያሳልጥ መልኩ ዘመናዊ የሆነ የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ለሚገነቡ አካላት ማበረታቻ እርምጃዎች ያስቀምጣል፡፡
በአጠቃላይ አዲሱ ደንብ የከተማው አስተዳደር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ እና የነዋሪዎችን የትራንስፖርት አጠቃቀም ለማሻሻል ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ያሉት በፍትህ ቢሮ የሕግ ጥናት ምርም እና ማርቀቅ ዳይሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ጀማል ሳላህ ሲሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እነዚህን እርምጃዎች በመተግበር እያደገ የመጣውን የህዝብ ትራንስፖርት ፍላጎት የሚያሟላ ዘላቂ እና ተደራሽ የሆነ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር ያግዛልም ብለዋል፡፡
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
በአጠቃላይ አዲሱ ደንብ የከተማው አስተዳደር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ እና የነዋሪዎችን የትራንስፖርት አጠቃቀም ለማሻሻል ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ያሉት በፍትህ ቢሮ የሕግ ጥናት ምርም እና ማርቀቅ ዳይሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ጀማል ሳላህ ሲሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እነዚህን እርምጃዎች በመተግበር እያደገ የመጣውን የህዝብ ትራንስፖርት ፍላጎት የሚያሟላ ዘላቂ እና ተደራሽ የሆነ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር ያግዛልም ብለዋል፡፡
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍3😁1
April 15, 2024
ውርስ መንቀል(Dishersion)
1 • ከውርስ መንቀል "Dishersion" የሚባለው ተናዛዡ የውርስ ህግ በሚደነግገው መሠረት ባደረገው ኑዛዜ ውስጥ ምክንያቱን በመግለጽ ወይም በዝምታ ከወራሾቹ አንዱን ወይም ከአንድ በላይ የሆኑት ወራሾቹ በውርሱ እንዳይካፈሉ ያደረገውን ኑዛዜ በውርስ ህግ ዕውቅናና ውጤት የሚሰጠው በሆነ ጊዜ ከውርሱ እንዳይሳተፉ የሚደረግበት ሥርዓት ነው፡፡
ተናዣዡ ከወራሾቹ አንደኛውን ከወራሽነት ለመንቀል የሚችል መሆኑ የፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 937/1/ የሚደነግግ ሲሆነ ተናዣዡ ልጅን ወይም ወደታች የሚቆጠረውን በኑዛዜ ለመንቀል የደረሰበትን ምክንያት በኑዛዜው ውስጥ ካልገለፀ በቀር ልጅን ወይም ተወላጅን ለመንቀል ያደረገው ኑዛዜ እንደማይፀና በፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 938/1/ ተደንግጓል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 49713 ቅጽ 11፣ ፍ/ህ/ቁ. 937/1/፣ 938/1/
2 • ከውርስ መነቀል ማለት ከውርስ ሃብቱ ምንም አይነት ድርሻ አለማግኘት እንጂ አነስተኛ ድርሻ ማግኘት አይደለም፡፡
ሟች ባደረገው ኑዛዜ ወራሽ የሆነ ሰው በውርስ ሃብት ክፍፍል ድርሻው አንድ ተወላጅ ከሚደርሰው ከሩብ የበለጠ ጉዳት ቢደርስበት፤ ምንም እንኳን በህጉ አነጋገር ከውርሱ መነቀሉን ባያሳይም ክፍፍሉ እንዲቀር ጥያቄ ማቅረብ ይችላል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 47622 ቅጽ 10፣ ፍ/ህ/ቁ. 1017፣ 1123(1)
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8🥰1
April 15, 2024
Project_coordinator_job_advertisement_for_Population_council.docx
26 KB
Ethiopian Lawyers with Disabilities Association
Note: Only short-listed candidates will be contacted.
Job Advertisement
👇👇👇👇👇👆👆👆👆👆👇
Position: Project Coordinator
Duration; one-year renewable contract
Location; Addis Ababa
Salary Range
Basic Salary 22,000 – 24,000 plus 1,500 ETB transport allowance and 1,000 ETB communication allowance
The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association is the first-ever professional association of persons with disabilities bringing together lawyers engaged in policy review and analysis, attorneys, prosecutors, judges, legal advisors and students with disabilities studying law in different parts of the country. Currently, ELDA has 226 active and registered members with in the nation. The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association (ELDA) was formed in November 2019 being the first-ever professional association of persons with disabilities.
Note: Only short-listed candidates will be contacted.
Job Advertisement
👇👇👇👇👇👆👆👆👆👆👇
Position: Project Coordinator
Duration; one-year renewable contract
Location; Addis Ababa
Salary Range
Basic Salary 22,000 – 24,000 plus 1,500 ETB transport allowance and 1,000 ETB communication allowance
The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association is the first-ever professional association of persons with disabilities bringing together lawyers engaged in policy review and analysis, attorneys, prosecutors, judges, legal advisors and students with disabilities studying law in different parts of the country. Currently, ELDA has 226 active and registered members with in the nation. The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association (ELDA) was formed in November 2019 being the first-ever professional association of persons with disabilities.
👍14❤1
April 16, 2024
Position 2: ATTORNEY
Educational background:
Minimum of LLB Degree in Law and 3 years of related work experience. Experience in Banking Sector is Advantageous.
Location: Head Office
https://etcareers.com/job/47063/goh-betoch-bank-new-job-vacancies-2024/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
Educational background:
Minimum of LLB Degree in Law and 3 years of related work experience. Experience in Banking Sector is Advantageous.
Location: Head Office
https://etcareers.com/job/47063/goh-betoch-bank-new-job-vacancies-2024/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
👍7
April 16, 2024
April 16, 2024
ከታክስ ነፃ የሆኑ ወደአገር የሚገቡ ዕቃዎች
ሀ) በቪዬና የዲፕሎማቲከ ግንኙነት ከንቬንሽን ሚሲዮኖች፣ ዲፕሎማቶች ወይም የኩንሱላር ጽ/ቤቶች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ እስከሆኑ ድረስ እነዚህ ሚሲዮኖች፣ ዲፕሎማቶች ወይም የኩንሱላር ጽ/ቤቶች ወደ አገር የሚያስገቡዋቸው ዕቃዎች፣
ለ) በዓለም ዐቀፍ ስምምነት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ የተደረጉ ዓለም ዐቀፍ ድርጅቶች ወደአገር የሚያስገቡዋቸው ዕቃዎች፣
ሐ) በፋይናንስ፣ በቴከኒክ፣ በሰብዓዊ እርዳታ ወይም በአስተዳደር ድጋፍ የዓለም ዐቀፍ ስምምነት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ እስከተደረገ ድረስ የውጭ አገር መንግሥት ወደአገር የሚያስገባቸው ዕቃዎች፣
መ) በጉምሩከ ደንብ ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ እስከተደረገ ድረስ መንገደኛው ይዞት የሚመጣ የግል መገልገያ ዕቃ፣
ሰ)ወደአገር የሚገባው ዕቃ ዋጋ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ከሚወስነው_እስካልበለጠ ድረስ በአንድ ጭነት የሚመጣ ዕቃ፣
ረ) ወደአገር የሚገባ ለግብርና ሥራ የሚውል ምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የተባይ ማጥፊያ፣ የአረም ማጥፊያ ወይም የፈንገስ ማጥፊያ፣
ሠ) ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሚቀርብ ወደአገር የሚገባ ወርቅ፣
ሸ) የውሃ ማከሚያ፤ አጐብር፣ የሕከምና መገልገያ፣እና የሕክምና መሣሪያ
ቀ) በሠንጠረዥ 2 ትርጉም የተሰጠው ወደአገር የሚገባ በሐኪም የሚታዘዝ መድኃኒት፣
በ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢንቬስትመንት ማበረታቻ ደንብ በተደነገገው መሠረት ኢንቬስተሮች ከቀረጥና ታክስ ነፃ ሆነው ወደአገር የሚያስገቡት ዕቃ ፤ እና
ተ) አምቡላንስ እና የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎችና መሣሪያዎች፤
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ከሠንጠረዥ ሦስት (አንቀጽ 9) የተወሰደ
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
1. ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ወደአገር የሚገቡ ዕቃዎች ከታከሱ ነፃ ተደርገዋል፡፡
ሀ) በቪዬና የዲፕሎማቲከ ግንኙነት ከንቬንሽን ሚሲዮኖች፣ ዲፕሎማቶች ወይም የኩንሱላር ጽ/ቤቶች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ እስከሆኑ ድረስ እነዚህ ሚሲዮኖች፣ ዲፕሎማቶች ወይም የኩንሱላር ጽ/ቤቶች ወደ አገር የሚያስገቡዋቸው ዕቃዎች፣
ለ) በዓለም ዐቀፍ ስምምነት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ የተደረጉ ዓለም ዐቀፍ ድርጅቶች ወደአገር የሚያስገቡዋቸው ዕቃዎች፣
ሐ) በፋይናንስ፣ በቴከኒክ፣ በሰብዓዊ እርዳታ ወይም በአስተዳደር ድጋፍ የዓለም ዐቀፍ ስምምነት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ እስከተደረገ ድረስ የውጭ አገር መንግሥት ወደአገር የሚያስገባቸው ዕቃዎች፣
መ) በጉምሩከ ደንብ ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ እስከተደረገ ድረስ መንገደኛው ይዞት የሚመጣ የግል መገልገያ ዕቃ፣
ሰ)ወደአገር የሚገባው ዕቃ ዋጋ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ከሚወስነው_እስካልበለጠ ድረስ በአንድ ጭነት የሚመጣ ዕቃ፣
ረ) ወደአገር የሚገባ ለግብርና ሥራ የሚውል ምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የተባይ ማጥፊያ፣ የአረም ማጥፊያ ወይም የፈንገስ ማጥፊያ፣
ሠ) ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሚቀርብ ወደአገር የሚገባ ወርቅ፣
ሸ) የውሃ ማከሚያ፤ አጐብር፣ የሕከምና መገልገያ፣እና የሕክምና መሣሪያ
ቀ) በሠንጠረዥ 2 ትርጉም የተሰጠው ወደአገር የሚገባ በሐኪም የሚታዘዝ መድኃኒት፣
በ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢንቬስትመንት ማበረታቻ ደንብ በተደነገገው መሠረት ኢንቬስተሮች ከቀረጥና ታክስ ነፃ ሆነው ወደአገር የሚያስገቡት ዕቃ ፤ እና
ተ) አምቡላንስ እና የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎችና መሣሪያዎች፤
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ከሠንጠረዥ ሦስት (አንቀጽ 9) የተወሰደ
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤2
April 17, 2024
ሠንጠረዥ ሁለት (አንቀጽ 8)
1. የሚከተሉት አቅርቦቶች ከታከሱ ነፃ ተደርገዋል፤
0) ለመኖሪያነት የሚያገለግል የመኖሪያ ቤት ሽያጭ
۸) ከሁለት ወራት በታች ለሆነ ጊዜ የተከራየን ሳይጨምር የመኖሪያ ቤት ኪራይ፣
(Ψ የፋይናንስ አገልግሎት አቅርቦት፤
አቅራቢው የትምህርት ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች የሚያቀርባቸውን ዋጋቸው ለፕሮግራሙ የሚከፈለው ዋጋ ውስጥ የተካተተ የመማሪያ መፃህፍት፣ ቁሳቁሶች ወይም መሣሪያዎችን ጨምሮ የትምህርት ፕሮግራሞች አቅርቦት፣
ፈቃድ በተሰጠው አገልግሎት ሰጪ የሚከናወን የህፃናት ማቆያ አገልግሎት፣
८) የሕክምና አገልግሎት አቅርቦት፣
(4) በሐኪም የሚታዘዙ መድኃኒቶች አቅርቦት፤
ሸ) የትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት፣
中) ቅዱሳን መጻህፍትን ማቅረብን ጨምሮ በእምነት ተቋማት የሚሰጡ ከእምነቱ ወይም ከኃይማኖቱ ሥርዓት ጋር በቀጥታ የተያያዙ አገልግሎቶች
በ) የሕክምና መገልገያ፣ የሕክምና መሣሪያ፣ የወባ አጐበር አቅርቦት፣
ተ)ለትርፍ ባልተቋቋሙ ድርጅቶች የሚቀርቡ በእርዳታ የሚሰጡ ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶችን
ቸ) ለግብርና አገልግሎት የሚውል የምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የፀረ - ተባይ፣ የፀረ - አረም፣ ወይም የፈንገስ መከላከያ ኬሚካሎች፣
ኀ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢንቬስትመንት ማበረታቻ ደንብ በተደነገገው መሠረት ኢንቬስተሮች ወደአገር የሚያስገቡት ወይም ከአገር ውስጥ የሚገዙት ዕቃ፣
ኘ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ከሚወሰን ወርሃዊ ፍጆታ ያልበለጠ የኤሌክትሪከ ኃይል እና የታሸገ ወሃን ሳይጨምር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣
አ) 60 በመቶና ከዚያ በላይ ሠራተኞቹ አካል ጉዳተኛ የሆነ ሰው የሚያቀርባቸው ማናቸውም አቅርቦቶች፣
ኸ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ዝርዝራቸው የሚወሰን የምግብ አቅርቦቶች
ወ) አምቡላንስ እና የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎች እና መሣሪያዎች
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ከታከስ ነፃ የሆኑ አቅርቦቶች
1. የሚከተሉት አቅርቦቶች ከታከሱ ነፃ ተደርገዋል፤
0) ለመኖሪያነት የሚያገለግል የመኖሪያ ቤት ሽያጭ
۸) ከሁለት ወራት በታች ለሆነ ጊዜ የተከራየን ሳይጨምር የመኖሪያ ቤት ኪራይ፣
(Ψ የፋይናንስ አገልግሎት አቅርቦት፤
አቅራቢው የትምህርት ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች የሚያቀርባቸውን ዋጋቸው ለፕሮግራሙ የሚከፈለው ዋጋ ውስጥ የተካተተ የመማሪያ መፃህፍት፣ ቁሳቁሶች ወይም መሣሪያዎችን ጨምሮ የትምህርት ፕሮግራሞች አቅርቦት፣
ፈቃድ በተሰጠው አገልግሎት ሰጪ የሚከናወን የህፃናት ማቆያ አገልግሎት፣
८) የሕክምና አገልግሎት አቅርቦት፣
(4) በሐኪም የሚታዘዙ መድኃኒቶች አቅርቦት፤
ሸ) የትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት፣
中) ቅዱሳን መጻህፍትን ማቅረብን ጨምሮ በእምነት ተቋማት የሚሰጡ ከእምነቱ ወይም ከኃይማኖቱ ሥርዓት ጋር በቀጥታ የተያያዙ አገልግሎቶች
በ) የሕክምና መገልገያ፣ የሕክምና መሣሪያ፣ የወባ አጐበር አቅርቦት፣
ተ)ለትርፍ ባልተቋቋሙ ድርጅቶች የሚቀርቡ በእርዳታ የሚሰጡ ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶችን
ቸ) ለግብርና አገልግሎት የሚውል የምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የፀረ - ተባይ፣ የፀረ - አረም፣ ወይም የፈንገስ መከላከያ ኬሚካሎች፣
ኀ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢንቬስትመንት ማበረታቻ ደንብ በተደነገገው መሠረት ኢንቬስተሮች ወደአገር የሚያስገቡት ወይም ከአገር ውስጥ የሚገዙት ዕቃ፣
ኘ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ከሚወሰን ወርሃዊ ፍጆታ ያልበለጠ የኤሌክትሪከ ኃይል እና የታሸገ ወሃን ሳይጨምር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣
አ) 60 በመቶና ከዚያ በላይ ሠራተኞቹ አካል ጉዳተኛ የሆነ ሰው የሚያቀርባቸው ማናቸውም አቅርቦቶች፣
ኸ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ዝርዝራቸው የሚወሰን የምግብ አቅርቦቶች
ወ) አምቡላንስ እና የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎች እና መሣሪያዎች
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤1
April 17, 2024
በማህበራዊ ሚዲያ #በፍትህ_ዘርፍ ላለፋት ዓመታት ለማህበረሰቡ ህግን በማሳወቅ የህግ መረጃን በመስጠት በTelegram እና Facebook ላይ አስተዋፅኦ ካደረጉ መካከል ተወዳዳሪ እንድሆነ በምርጫ ውስጥ #አለሕግ🔵AleHig ስለተካተተ ስለሆነ በዚህ ሊንክ ባለው bot ገብታችሁ ከተዘረዘሩት ውስጥ #በፍትህ_ዘርፍ በሚለው ስር የዚህን ቻናል ስም " #AleHigአለሕግ ብለው በመፃፍ መምረጥ እንደሚችሉ ለማሳወቅ እወዳለን ።
👇⚖️ይህን ሊንክ በመጫን Alehig/አለሕግ ብለው ይፃፋ
@BestSocialMediaBot
👇⚖️ይህን ሊንክ በመጫን Alehig/አለሕግ ብለው ይፃፋ
@BestSocialMediaBot
👍2😁1
April 18, 2024
April 18, 2024
Special Economic Zone Proclamation- 2024.pdf
998.2 KB
The Ethiopian House of Peoples Representatives (HPR) has approved the anticipated Special Economic Zone Proclamation. The proclamation will enter into effect on the date it is published in the Federal Negarit Gazette, and in effect repeals Industry Park Regulation 417/2017 and Proclamation 886/2015.
👍6
April 19, 2024
Urgent Vacancy for law graduates:
Executive Assistant and Research Associate
Officially licensed in Addis Ababa, Ethiopia, since January 2014 (with License Number: 14/706438/2006), THISAbility Consulting - Ethiopia is a multidisciplinary consultancy and training initiative with for over fifteen years of expertise at national, regional, and international levels focused on multiple crosscutting themes of disability rights law, designing training manuals and guidelines on inclusive practices, project evaluation and management, grant writing, and inclusive development. Further details about the Firm can be found at www.thisabilityethiopia.com.
We are now looking for an outstanding, experienced, demonstrably skilled, and motivated Executive Assistant and Research Associate.
REQUIRED QUALIFICATIONS AND EXPERIENCE:
Education: A minimum of #LLM degree in human rights #law.
At least 5 years of demonstrated experience in evidence-based research, training, consultancy, and project implementation.
Excellent communication skills in all four modalities of the English language (writing, reading, speaking and listening) is essential for this post. Other languages – local or international – would be an asset.
Ability and availability to work efficiently with local and international clients of the Firm.
Availability for local travels.
Demonstrated, genuine interest and motivation to work with/for human rights organizations and organizations of persons with disabilities.
Ability to conceptualize, articulate, and write reports with an advanced content, quality, and clarity.
Demonstrated ability to use Project Life Cycle Management tools.
HOW TO APPLY:
Interested applicants should submit an application letter outlining their motivation and suitability for this post and enclosing a detailed CV with references, two samples of their own written work (published or unpublished), and copies of academic/professional credentials and qualifications to the attention of the Executive Director via email: thisability.consulting@gmail.com.
Closing date for application: 25 April 2024.
Please note:
Only e-mail applications sent by the deadline date will be accepted.
Only short-listed candidates will be contacted for interviews.
Executive Assistant and Research Associate
Officially licensed in Addis Ababa, Ethiopia, since January 2014 (with License Number: 14/706438/2006), THISAbility Consulting - Ethiopia is a multidisciplinary consultancy and training initiative with for over fifteen years of expertise at national, regional, and international levels focused on multiple crosscutting themes of disability rights law, designing training manuals and guidelines on inclusive practices, project evaluation and management, grant writing, and inclusive development. Further details about the Firm can be found at www.thisabilityethiopia.com.
We are now looking for an outstanding, experienced, demonstrably skilled, and motivated Executive Assistant and Research Associate.
REQUIRED QUALIFICATIONS AND EXPERIENCE:
Education: A minimum of #LLM degree in human rights #law.
At least 5 years of demonstrated experience in evidence-based research, training, consultancy, and project implementation.
Excellent communication skills in all four modalities of the English language (writing, reading, speaking and listening) is essential for this post. Other languages – local or international – would be an asset.
Ability and availability to work efficiently with local and international clients of the Firm.
Availability for local travels.
Demonstrated, genuine interest and motivation to work with/for human rights organizations and organizations of persons with disabilities.
Ability to conceptualize, articulate, and write reports with an advanced content, quality, and clarity.
Demonstrated ability to use Project Life Cycle Management tools.
HOW TO APPLY:
Interested applicants should submit an application letter outlining their motivation and suitability for this post and enclosing a detailed CV with references, two samples of their own written work (published or unpublished), and copies of academic/professional credentials and qualifications to the attention of the Executive Director via email: thisability.consulting@gmail.com.
Closing date for application: 25 April 2024.
Please note:
Only e-mail applications sent by the deadline date will be accepted.
Only short-listed candidates will be contacted for interviews.
👍13
April 20, 2024
📣 Dashen Bank Job Opportunity
Position: Attorney, Legal Research & Advisory
Location: Addis Ababa
Education Level:
Bachelor’s degree in Law.
Deadline: May 2, 2024
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት👇
https://tikusjobs.com/job/attorney-legal-research-advisory-2/
Position: Attorney, Legal Research & Advisory
Location: Addis Ababa
Education Level:
Bachelor’s degree in Law.
Deadline: May 2, 2024
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት👇
https://tikusjobs.com/job/attorney-legal-research-advisory-2/
👍6
April 22, 2024
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
From My Life
The older I get the more I realized the importance of walking away from people situations which threaten my peace of mind, self - respect, value and self - worth. I realized the value of privacy, of cultivating your circle and only letting certain people in. I can be open, honest, and real while still understanding not everyone deserves a seat at the table of my life. Just become feeling more comfortable alone, became an apple pie kind of person, the less I get surprised of peoples reaction and thought. I realized I don't want to be around drama. My circle decreased in size, but increased in Value. All I want is a cosy peaceful home, decent money earning, interesting job and few people to share my life with. Being on this quest for a long time, it's all about finding yourself.
And let me improve the saying, it wasn't mainly getting older but leveling UP! Becoming like a wine: the older, the better.
Via Christina https://t.me/lawsocieties
The older I get the more I realized the importance of walking away from people situations which threaten my peace of mind, self - respect, value and self - worth. I realized the value of privacy, of cultivating your circle and only letting certain people in. I can be open, honest, and real while still understanding not everyone deserves a seat at the table of my life. Just become feeling more comfortable alone, became an apple pie kind of person, the less I get surprised of peoples reaction and thought. I realized I don't want to be around drama. My circle decreased in size, but increased in Value. All I want is a cosy peaceful home, decent money earning, interesting job and few people to share my life with. Being on this quest for a long time, it's all about finding yourself.
And let me improve the saying, it wasn't mainly getting older but leveling UP! Becoming like a wine: the older, the better.
Via Christina https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍13🥰3
April 22, 2024
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
#FAL General Contractor
▪️Job Position 5 - Attorney
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/fal-general-contractor-april-22-24/
▪️Deadline: April 28/24
▪️Job Position 5 - Attorney
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/fal-general-contractor-april-22-24/
▪️Deadline: April 28/24
👍3
April 23, 2024
በፍርድ ቤት አወዛጋቢ የሆኑ የውርስ ጉዳዮች እና መፍትሔዎቻቸው
የውርስ ሐብት የሽያጭ ውልን የሚፍርስባቸው እና የማይፈርስባቸው ሁኔታዎች
እንደመግቢያ
በ፡ ካሴ መልካም
ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል ጥቂቶቹን ብቻ እነሆ ጀባ ብያለሁኝ፡፡
https://www.abyssinialaw.com/blog/circumstances-in-which-the-contract-of-sale-of-inheritance-is-voidable-and-not-voidable
የውርስ ሐብት የሽያጭ ውልን የሚፍርስባቸው እና የማይፈርስባቸው ሁኔታዎች
እንደመግቢያ
በ፡ ካሴ መልካም
ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል ጥቂቶቹን ብቻ እነሆ ጀባ ብያለሁኝ፡፡
https://www.abyssinialaw.com/blog/circumstances-in-which-the-contract-of-sale-of-inheritance-is-voidable-and-not-voidable
Abyssinialaw
በፍርድ ቤት አወዛጋቢ የሆኑ የውርስ ጉዳዮች እና መፍትሔዎቻቸው
ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል ጥቂቶቹን ብቻ እነሆ ጀባ ብያለሁኝ፡፡
ማሳሰቢ...
ማሳሰቢ...
👍10❤4
April 23, 2024
#👉⚖️ በሀገራችን የወንጀል ሕግ ሥርዓት መሠረት ያለአግባብ ለተከሰሱ፣ ለተቀጡም ሆነ ፍርዳቸውን ለተቀበሉ ሰዎች ካሳ የሚከፈልበት ሥርዓት የለም፤ ነገር ግን ንፁሐን ለደረሰባቸው በደል መነሻ የሆኑት የግል አቤቱታ አቃራቢዎችና ሐሰተኛ ምስክሮች ሚጠየቁበት ሥርዓት አለ።
#በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ሰው ከቀረበበት ክስ ነፃ መሆንን በሁለት መንገድ መመልከት ይቻላል።
🚨1ኛ. ዓቃቤ ሕግ ክሱን ባለማስረዳቱ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በመርህ ደረጃ በወንጀል ጉዳይ ከሳሽ የሚሆነው ዓቃቤ ሕግ ነው። ዓቃቤ ሕግ የሚያቀርበውን ክስ ተከሳሽ የፈጸመው ስለመሆኑ የማስረዳት ግዴታ አለበት። ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ግለሰቡ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ከጥርጣሬ በፀዳ ሁኔታ Beyound reasonabl doubt ማስረዳት ይጠበቅበታል።
#👉⚖️ ፍርድ ቤት ዓቃቤ ሕግ ይህንን ግዴታውን ካልተወጣ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣1️⃣መሠረት ግለሰቡን ተከላከል ማለት ሳያስፈልገው በነፃ ሊያሰናብተው ይችላል።
🚨2ኛ. ተከሳሽ ወንጀሉን አለመፈጸሙን በመከላከሉ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በወንጀል የተከሰሰ ሰው ክስ የቀረበበትን ጉዳይ በበቂ ሁኔታ ከተከላከለ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣9️⃣መሠረት ከክሱ ነፃ ይሆናል።
🚨የወንጀል ኃላፊነት
#👉⚖️ በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 447 ላይ እንደተመለከተው ሰውን በሐሰት ወንጀል ወይም መክሰስ ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እሥራትና በመቀጮ ያስቀጣል። ነገር ግን በሐሰት የቀረበው ክስ ግለሰቡን ከዚህ በላይ የሆነ ቅጣትን አስከትሎ እንደሆነ በንፁህ ሰው ላክ በተወሰነው ቅጣት ልክ ይቀጣል። @lawsocieties
ምንጭ ይግባኝ ምክረ ሕግ
Facebook
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube
https://youtube.com/@Ale_Hig
#በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ሰው ከቀረበበት ክስ ነፃ መሆንን በሁለት መንገድ መመልከት ይቻላል።
🚨1ኛ. ዓቃቤ ሕግ ክሱን ባለማስረዳቱ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በመርህ ደረጃ በወንጀል ጉዳይ ከሳሽ የሚሆነው ዓቃቤ ሕግ ነው። ዓቃቤ ሕግ የሚያቀርበውን ክስ ተከሳሽ የፈጸመው ስለመሆኑ የማስረዳት ግዴታ አለበት። ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ግለሰቡ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ከጥርጣሬ በፀዳ ሁኔታ Beyound reasonabl doubt ማስረዳት ይጠበቅበታል።
#👉⚖️ ፍርድ ቤት ዓቃቤ ሕግ ይህንን ግዴታውን ካልተወጣ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣1️⃣መሠረት ግለሰቡን ተከላከል ማለት ሳያስፈልገው በነፃ ሊያሰናብተው ይችላል።
🚨2ኛ. ተከሳሽ ወንጀሉን አለመፈጸሙን በመከላከሉ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በወንጀል የተከሰሰ ሰው ክስ የቀረበበትን ጉዳይ በበቂ ሁኔታ ከተከላከለ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣9️⃣መሠረት ከክሱ ነፃ ይሆናል።
🚨የወንጀል ኃላፊነት
#👉⚖️ በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 447 ላይ እንደተመለከተው ሰውን በሐሰት ወንጀል ወይም መክሰስ ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እሥራትና በመቀጮ ያስቀጣል። ነገር ግን በሐሰት የቀረበው ክስ ግለሰቡን ከዚህ በላይ የሆነ ቅጣትን አስከትሎ እንደሆነ በንፁህ ሰው ላክ በተወሰነው ቅጣት ልክ ይቀጣል። @lawsocieties
ምንጭ ይግባኝ ምክረ ሕግ
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube
https://youtube.com/@Ale_Hig
👍12❤5😁2
April 25, 2024
April 26, 2024