“400 የኢቢሲ ሠራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ እንዳላቸው” ያጋለጠው ግለስብ ከሥራ “ተባረረ”
ዓርብ የካቲት 8 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (ኢቢሲ) ለዘጠኝ ዓመታት ያገለገለው ወገን አበበ የተባለ ግልሰብ በኢቢሲ የተለያየ የሥራ ዘርፍ ላይ ያሉ “400 የሚሆኑ ሠራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ” እንዳላቸው አጋልጠሃል በሚል ከስራ መባረሩን ለአዲስ ማለዳ ገለጸ።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በወገን አበበ ላይ “ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት” ወንጀል ክስ የመሰረተበት ሲሆን፤ ወገን አበበ ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ያላቸው ሠዎችን ሥም ዝርዝር በማቅረብ ተከራክሮ ፍርድ ቤቱ ጥቅምት 7 ቀን 2016 በዋለ ችሎት ወገን አበበ በነጻ እንዲለቀቅ ወስኗል።
“በተቋሙ ውስጥም በዚህ ጉዳይ ላይ ጥያቄ የሚያነሳና ቅሬታ የሚያቀርብ ካለ ከስራhttps://addismaleda.com/archives/36171
———
ዓርብ የካቲት 8 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (ኢቢሲ) ለዘጠኝ ዓመታት ያገለገለው ወገን አበበ የተባለ ግልሰብ በኢቢሲ የተለያየ የሥራ ዘርፍ ላይ ያሉ “400 የሚሆኑ ሠራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ” እንዳላቸው አጋልጠሃል በሚል ከስራ መባረሩን ለአዲስ ማለዳ ገለጸ።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በወገን አበበ ላይ “ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት” ወንጀል ክስ የመሰረተበት ሲሆን፤ ወገን አበበ ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ያላቸው ሠዎችን ሥም ዝርዝር በማቅረብ ተከራክሮ ፍርድ ቤቱ ጥቅምት 7 ቀን 2016 በዋለ ችሎት ወገን አበበ በነጻ እንዲለቀቅ ወስኗል።
“በተቋሙ ውስጥም በዚህ ጉዳይ ላይ ጥያቄ የሚያነሳና ቅሬታ የሚያቀርብ ካለ ከስራhttps://addismaleda.com/archives/36171
———
👍15😢7❤4😁1
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
986_ስለ_ውጭ_ድርጅቶች_ምዝገባና_አስተዳደር_የወጣ_መመሪያ_ቁጥር_986_2016_.pdf
1.4 MB
ስለ ውጭ ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር የወጣ መመሪያ
ቁጥር 986/2016
A DIRECTIVE ON THE REGISTRATION AND
ADMINISTRATION OF FOREIGN ORGANIZATIONS
NO . 986 /2024
https://t.me/Ethiopialegalinfo
#Ethiopialegalinfo
ቁጥር 986/2016
A DIRECTIVE ON THE REGISTRATION AND
ADMINISTRATION OF FOREIGN ORGANIZATIONS
NO . 986 /2024
https://t.me/Ethiopialegalinfo
#Ethiopialegalinfo
👍4❤2
በ24 አመት ውስጥ 17 ጊዜ የወሊድ ፈቃድ የወሰደችው ጣሊያናዊት ተከሰስች
ትራስ በሆዷ ይዛ አረማመዷንም የነፍሰጡር በማስመሰል ለአመታት ቀጣሪዎቿን ስታጭበረብር የቆየችው የ50 አመቷ ጎልማሳ አንድም ልጅ አልወለደችም።
https://bit.ly/3SGyU1q
ትራስ በሆዷ ይዛ አረማመዷንም የነፍሰጡር በማስመሰል ለአመታት ቀጣሪዎቿን ስታጭበረብር የቆየችው የ50 አመቷ ጎልማሳ አንድም ልጅ አልወለደችም።
https://bit.ly/3SGyU1q
አል ዐይን ኒውስ
በ24 አመት ውስጥ 17 ጊዜ የወሊድ ፈቃድ የወሰደችው ጣሊያናዊት ተከሰስች
ግለሰቧ በወሊድ ሰበብ ለአመታት ከስራ ከመቅረቷ ባሻገር ከ120 ሺህ ዶላር በላይ የወሊድ ድጎማ ወስዳለች ተብሏል
😁16👍6
DIRECTIVE_ON_THE_REGISTRATION_AND_ADMINISTRATION_OF_FOREIGN_ORGANIZATIONS.pdf
1.2 MB
ስለውጭ ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር የወጣ መመሪያ ቁጥር 986/2016
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
A DIRECTIVE ON THE REGISTRATION AND ADMINISTRATION OF FOREIGN ORGANIZATIONS
NO . 986 /2024
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👍3
በህንፃ ለሚደርስ ጉዳት የሚኖር ኃላፊነት፡- ህንፃው በመፍረስ ወይም በመደርመስ በሌላ ሰው መብት ወይም ጥቅም ላይ ጉዳት ቢያደርስ ያደርሳል ተብሎ ያልታሰበም ሆነ አልሆነ የህንፃው ባለቤት ወይም ባለይዞታ ጥፋት ያለበት መሆኑን ማስረዳት ሳያፈስልግ ተጠያቂ ይሆናል (ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2077)፡፡ ከሕንፃዎች ጋር በተያያዘ ኃላፊነትን የሚያስከትለው በመፍረስ ብቻ ለሚደርስ ጉዳት ሳይሆን ከሕንፃው ላይ በሚወድቁ ዕቃዎችም ጭምር ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ኃላፊነት የሚወስደው የግድ የሕንፃው ባለቤት ሳይሆን በሕንፃው የሚኖረው ሰው ይሆናል (ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2080)፡፡ ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
+251920666595
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
+251920666595
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
❤9👍2
Women have the fundamental right to move freely and safely from one place to another, including in their use of public transportation services.
ሴቶች የህዝብ ማመላለሻ አገልግሎቶችን መጠቀምን ጨምሮ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በነፃነት እንዲሁም ደህንነታቸው ተጠብቆ የመንቀሳቀስ መሰረታዊ መብት አላቸው።
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
ሴቶች የህዝብ ማመላለሻ አገልግሎቶችን መጠቀምን ጨምሮ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በነፃነት እንዲሁም ደህንነታቸው ተጠብቆ የመንቀሳቀስ መሰረታዊ መብት አላቸው።
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👍9❤1
ለ:- ሁሉም መገናኛ ብዙሃን ተቋማት በሙሉ
አዲስ አበባ
ጉዳዩ:- የሚዲያ ሽፋን እንዲሰጠን ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ተቋማችን የፌዴራል የፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት ከተለያዩ ባለ ድርሻ ካላት ጋር በመሆን ʺበኢትዮጵያ እና ሶማሌ ላንድ መካከል የባሕር ዳርቻ በሊዝ ለመጠቀም የተደረገው የመግባቢያ ስምምነት አለም አቀፍ ሕጋዊ ተቀባይነት እና አንደምታˮ በሚል ርዕስ የውይይት መነሻ ጥናት ጽሑፍ የሚቀርብበትና ውይይት የሚደረግበት መድረክ የካቲት 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ቸርቸር ጎዳና የሚገኘው ግራንድ ኤሊያና ሆቴል የሚያካሄድ ይሆናል፡፡
በመሆኑም የተለያዩ የፍትሕ ዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የኢንስቲትዩታችን ባልደረቦች፣ ዳኞች፣ አቃቤ-ህጎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የሕግ ባለሙያዎች የሚገኙበትን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ቸርቸር ጎዳና በሚገኘው ግራንድ ኤሊያና ሆቴል በመገኘትና ሪፖርተሮችን ወደ ስፍራው በመላክ እንዲዘግቡልንና እና በሚዲያችሁ እንድታሰራጩልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
አዲስ አበባ
ጉዳዩ:- የሚዲያ ሽፋን እንዲሰጠን ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ተቋማችን የፌዴራል የፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት ከተለያዩ ባለ ድርሻ ካላት ጋር በመሆን ʺበኢትዮጵያ እና ሶማሌ ላንድ መካከል የባሕር ዳርቻ በሊዝ ለመጠቀም የተደረገው የመግባቢያ ስምምነት አለም አቀፍ ሕጋዊ ተቀባይነት እና አንደምታˮ በሚል ርዕስ የውይይት መነሻ ጥናት ጽሑፍ የሚቀርብበትና ውይይት የሚደረግበት መድረክ የካቲት 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ቸርቸር ጎዳና የሚገኘው ግራንድ ኤሊያና ሆቴል የሚያካሄድ ይሆናል፡፡
በመሆኑም የተለያዩ የፍትሕ ዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የኢንስቲትዩታችን ባልደረቦች፣ ዳኞች፣ አቃቤ-ህጎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የሕግ ባለሙያዎች የሚገኙበትን መርሃ ግብር ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ቸርቸር ጎዳና በሚገኘው ግራንድ ኤሊያና ሆቴል በመገኘትና ሪፖርተሮችን ወደ ስፍራው በመላክ እንዲዘግቡልንና እና በሚዲያችሁ እንድታሰራጩልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
👍13❤3
ይግባኝ ማስፈቀጃ/ጊዜ ካለፈ በኋላ ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ
#በሕጉ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ
አንድ ፍ/ቤት ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈበት ምክንያት በቂ መሆኑን ሲረዳ ይግባኙ እንዲቅርብ ሊፈቅድ እንደሚገባ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 326/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቱ የቀረበለት ምክንያት በቂ መሆን አለመሆኑን በአግባቡ ሊመረምረው ይገባል፡፡ በእርግጥ በቂ ምክንያት የሚባሉት ነገሮች ሕጉ ዘርዝሮ ያላስቀመጣቸው በመሆኑ ለመወሰን አስቸጋሪ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በመሆኑም የምክንያቱ በቂ መሆን አለመሆን በእያንዳንዱ ጉዳይ ከሚቀርቡ ፍሬ ነገሮች ጋር ተገናዝበው ሊመዘኑ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 38145 ቅጽ 8፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 326/1/
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ መሠረት ለአንድ ፍርድ ቤት መዝገብ ሹም የተሰጠው ሥልጣን ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ማለፍ አለማለፉን በመመልከት ይግባኝ መዝገቡ እንዲከፈት ማድረግ ሲሆን ይግባኙ ጊዜውን ጠብቆ ያልቀረበ ከሆነ ማመልከቻውን መመለስ፣ ማመልከቻው የተመለሰበት ወገን የይግባኝ ጊዜው ያለፈበት ሕጋዊ ምክንያት ካለው ማስፈቀጃ አቤቱታውን በማቅረብ ይኸው ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድለት ራሱን የቻለ አቤቱታ አቅርቦና ይህ መዝገብ ተከፍቶ ጉዳዩ ለችሎት ቀርቦ ችሎቱ የይግባኝ ማስፈቀጃውን በመመርመር በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 መሠረት ተገቢ ነው ያለውን ትእዛዝ የሚሰጥበት ነው፡፡
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ ከፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 ድንጋጌዎች ጋር አንድ ላይ ሲነበቡ የመዝገብ ቤት ሹም ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለችሎት እንዲቀርብ የመፍቀድ ስልጣን የሌለው መሆኑን የሚያሳዩ ሲሆን ፋይሉ ተከፍቶ ቀርቦ ከሆነም ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ይግባኙ የቀረበው ጊዜው ከአለፈ በኋላ ነው በማለት መዝገቡን ከመዝጋት የሚከለክለው አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 61843 ቅጽ 11፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 324-326
የኢትዮጵያ የህግ ባለሞያዎች ድምጽ ገጽ ተገኘ
#የሕግመረጃ #አለሕግ #Alehig
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
#በሕጉ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ
አንድ ፍ/ቤት ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈበት ምክንያት በቂ መሆኑን ሲረዳ ይግባኙ እንዲቅርብ ሊፈቅድ እንደሚገባ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 326/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቱ የቀረበለት ምክንያት በቂ መሆን አለመሆኑን በአግባቡ ሊመረምረው ይገባል፡፡ በእርግጥ በቂ ምክንያት የሚባሉት ነገሮች ሕጉ ዘርዝሮ ያላስቀመጣቸው በመሆኑ ለመወሰን አስቸጋሪ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በመሆኑም የምክንያቱ በቂ መሆን አለመሆን በእያንዳንዱ ጉዳይ ከሚቀርቡ ፍሬ ነገሮች ጋር ተገናዝበው ሊመዘኑ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 38145 ቅጽ 8፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 326/1/
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ መሠረት ለአንድ ፍርድ ቤት መዝገብ ሹም የተሰጠው ሥልጣን ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ማለፍ አለማለፉን በመመልከት ይግባኝ መዝገቡ እንዲከፈት ማድረግ ሲሆን ይግባኙ ጊዜውን ጠብቆ ያልቀረበ ከሆነ ማመልከቻውን መመለስ፣ ማመልከቻው የተመለሰበት ወገን የይግባኝ ጊዜው ያለፈበት ሕጋዊ ምክንያት ካለው ማስፈቀጃ አቤቱታውን በማቅረብ ይኸው ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድለት ራሱን የቻለ አቤቱታ አቅርቦና ይህ መዝገብ ተከፍቶ ጉዳዩ ለችሎት ቀርቦ ችሎቱ የይግባኝ ማስፈቀጃውን በመመርመር በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 መሠረት ተገቢ ነው ያለውን ትእዛዝ የሚሰጥበት ነው፡፡
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ ከፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 ድንጋጌዎች ጋር አንድ ላይ ሲነበቡ የመዝገብ ቤት ሹም ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለችሎት እንዲቀርብ የመፍቀድ ስልጣን የሌለው መሆኑን የሚያሳዩ ሲሆን ፋይሉ ተከፍቶ ቀርቦ ከሆነም ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ይግባኙ የቀረበው ጊዜው ከአለፈ በኋላ ነው በማለት መዝገቡን ከመዝጋት የሚከለክለው አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 61843 ቅጽ 11፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 324-326
የኢትዮጵያ የህግ ባለሞያዎች ድምጽ ገጽ ተገኘ
#የሕግመረጃ #አለሕግ #Alehig
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍19👏1
የትዳር አጋሩን የተለያየ የሰውነት ክፍል በቢላዋ በመውጋት ህይወቷ እንዲያልፍ ያደረገው ተከሳሽ በፅኑ አስራት ተቀጣ
ከሌላ ወንድ ጋር የፍቅር ግንኙነት አለሽ በሚል ምክንያት የትዳር አጋሩን በቢላዋ ጭቅላቷን፣ አንገቷን፣ ፊቷን፣ የግራ ክንዷንና ጣቷን፣ ደረቷንና ጀርባዋን በመውጋት የገደለው ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስሜነህ ግርማ በለጠ የተባለው ተከሳሽ ሕዳር 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 2፡20 ሲሆን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አስኮ ሰፈረ ወርቅ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው የትዳር አጋሩ የሆነችው ሟች ማህሌት ፍቃዱ ላይ ወንጀሉን የፈፀመ መሆኑ ተገልጿል።
ግልሰቡ ይህንን በማድረጉ ምክንያት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራ ተጣርቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ቀርቦበት ክርክር ሲደረግ የቆየ ሲሆን ተከሳሽ የመከላከያ ማስረጃ ባለማቅረቡና የቀረበበትን ክስ መከላከል ባለመቻሉ ምክንያት ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ነው በማለት ተከሳሽ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ወስኖበታል።
#TikvahethMagazine
#አለሕግ #Alehig
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ከሌላ ወንድ ጋር የፍቅር ግንኙነት አለሽ በሚል ምክንያት የትዳር አጋሩን በቢላዋ ጭቅላቷን፣ አንገቷን፣ ፊቷን፣ የግራ ክንዷንና ጣቷን፣ ደረቷንና ጀርባዋን በመውጋት የገደለው ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስሜነህ ግርማ በለጠ የተባለው ተከሳሽ ሕዳር 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 2፡20 ሲሆን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አስኮ ሰፈረ ወርቅ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው የትዳር አጋሩ የሆነችው ሟች ማህሌት ፍቃዱ ላይ ወንጀሉን የፈፀመ መሆኑ ተገልጿል።
ግልሰቡ ይህንን በማድረጉ ምክንያት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራ ተጣርቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ቀርቦበት ክርክር ሲደረግ የቆየ ሲሆን ተከሳሽ የመከላከያ ማስረጃ ባለማቅረቡና የቀረበበትን ክስ መከላከል ባለመቻሉ ምክንያት ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ነው በማለት ተከሳሽ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ወስኖበታል።
#TikvahethMagazine
#አለሕግ #Alehig
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👍14❤1
የህዝብ ሮሮ አሁንም የሚሰማበት ተቋም
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
ፓስፖርት ፈልገው ወይም በሥራ ምክንያት ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጎራ ካሉ ረዥም ሰልፍ እና መጨናነቅ ማየት የተለመደ ነው። የሰልፍ አሰላፊዎች ዱላም ሊያጋጥም ይችላል።
ወጣት፣ ሴት፣ ወንድ፣ ልጅ ያዘሉ እናቶች እንዲሁም «ፓስፖርት ፈልገው ነው?» እያሉ እግር በእግር የሚከተሉ ሕገወጥ ደላሎችም በአካባቢው ውር ውር ይላሉ። የፓስፖርት አሰጣጥ ሂደቱን ለመመልከት በመሥሪያ ቤቱ የተገኙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎችም ይህንን መመልከት ችለዋል፣ ሆኖም በወቅቱ መረጃ ለመሰብሰብ ያደረጉት ሙከራ በፖሊሶች ክልከላ ምክንያት አልተሳካም።
አገልግሎቱ 24 ሰዓት የፓስፖርት ህትመትና በበይነ መረብ ምዝገባ አሠራር ዘርግቻለሁ ቢልም አሁንም በርካታ ተገልጋዮችን አገልግሎቱ ደጃፍ ላይ መመልከት አልቀረም።
ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት እና ፎቶ ለመነሳት በመሥሪያ ቤቱ መገኘት ግዴታቸው በመሆኑ ከተለያዩ አካባቢዎች መጥተው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121413
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
ፓስፖርት ፈልገው ወይም በሥራ ምክንያት ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጎራ ካሉ ረዥም ሰልፍ እና መጨናነቅ ማየት የተለመደ ነው። የሰልፍ አሰላፊዎች ዱላም ሊያጋጥም ይችላል።
ወጣት፣ ሴት፣ ወንድ፣ ልጅ ያዘሉ እናቶች እንዲሁም «ፓስፖርት ፈልገው ነው?» እያሉ እግር በእግር የሚከተሉ ሕገወጥ ደላሎችም በአካባቢው ውር ውር ይላሉ። የፓስፖርት አሰጣጥ ሂደቱን ለመመልከት በመሥሪያ ቤቱ የተገኙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎችም ይህንን መመልከት ችለዋል፣ ሆኖም በወቅቱ መረጃ ለመሰብሰብ ያደረጉት ሙከራ በፖሊሶች ክልከላ ምክንያት አልተሳካም።
አገልግሎቱ 24 ሰዓት የፓስፖርት ህትመትና በበይነ መረብ ምዝገባ አሠራር ዘርግቻለሁ ቢልም አሁንም በርካታ ተገልጋዮችን አገልግሎቱ ደጃፍ ላይ መመልከት አልቀረም።
ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት እና ፎቶ ለመነሳት በመሥሪያ ቤቱ መገኘት ግዴታቸው በመሆኑ ከተለያዩ አካባቢዎች መጥተው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121413
👍15❤2😭1
ሳይናዘዝ የሞተ ሰዉ ወራሾች ተዋረድ(hierarchy of intestate succession)
በሕሊና ጌታቸው የሕግ ቢሮ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
•
በ/ፍ/ሕ/ቁ አንቀፅ 842 መሰረት ልጆች የመጀመሪያ ደረጃ የሟች ወራሾች ናቸው። ወራሾቹም የሟችን ድርሻ እኩል እንደሚካፈሉ ይሄ ድንጋጌ ያሳያል። ከልጆቹ አንዱ ሞተዉ እንደሆነና ልጆች አፍርተው እንደሆነ ልጆቻቸውን በሟች እግር ተተክተዉ እንደሚወርሱ የዚሁ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ 3 ያመለክታል። •
ሟች ምንም አይነት ወደታች የሚቆጠር ተወላጆች ከሌሉት አባት እና እናቱ በሁለተኛ ደረጃ ወራሽነት ይጠራሉ። እናትና አባትም የሟችን ንብረት እኩል እንደሚካፈሉ ከፍ/ሕ/ቁ 843 እና 844(1) መገንዘብ ይቻላል። ከሟች ወላጆች አንዱ ቀድመዉ የሞቱ እንደሆነ ልጆቻቸው ወይም የነርሱ ተወካዮች በእነርሱ እግር ተተክተው ይወርሳሉ።•
በሦስተኛ ደረጃ ወራሽነት አያቶች የሚጠሩ ሲሆን ይህም የሚሆነው ሟች ወደታች የሚቆጠሩ ተወላጆች ወይም አባትና እናት ወይም የነርሱ ወደታች የሚቆጠሩ ተወላጆች ከሌለዉ እንደሆነ ከ/ፍ/ሕ/ቁ 845(1) መገንዘብ ይቻላል። •
ከላይ የተጠቀሱት ወላጆችም ሆነ ተወላጆች በማይኖሩበት ጊዜ ቅድመ-አያቶች በአራተኛ ደረጃነት ለዉርስ እንደሚጠሩ ከፍ/ሕ/ቁ 847 እንገነዘባለን። •
በመጨረሻም ምንም አይነት ዘመዶች የሌሉ እንደሆነ የሟችን ሀብት የወራሽነት መብት ለመንግስት/ሐገር ይተላለፋል።በሕሊና ጌታቸው የሕግ ቢሮ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍16❤1
Forwarded from ሕግ ቤት
ውጤትዎን ይመልከቱ!
በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
ውጤትዎን ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://result.ethernet.edu.et/
#tikvahuniversity
በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
ውጤትዎን ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://result.ethernet.edu.et/
#tikvahuniversity
👍9
#ይህ ሕግ ለሁሉም የሚሰራ ሕግ ነው። የግል ሆነ የመንግሥት ሠራተኛ ተግባራዊ የሚሆን መብት ነው።
#የማንኛውም ሠራተኛ ደመወዙ
1. በሠራተኛው ስምምነት ወይም
2. በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም
3. በሕግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም።
#ይግባኝምክረሕግ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
#የማንኛውም ሠራተኛ ደመወዙ
1. በሠራተኛው ስምምነት ወይም
2. በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም
3. በሕግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም።
#ይግባኝምክረሕግ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👍16🤮2👏1
አፋጣኝ መፍትሔ የሚሻው የዕገታ ወንጀል
***************
(ኢ ፕ ድ)
... ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ወንጀል እየጨመረ መጥቷል።
የሰዎች በታጣቂዎች የመታገት ዜና እንግዳ መሆኑ ከቀረ ሰነባብቷል። ክስተቱም በተወሰኑ መጥፎ ዕጣ በገጠማቸው ሰዎች ላይ የሚከሰት ሳይሆን፣ በተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ እና በብዛት የሚያጋጥም ስጋት ሆኗል።
እንደ ሀገር ዕገታ ተፈጸመ ሲባል መስማት የተለመደ ወደ መሆን ተሻግሯል፡፡ የጭነትም ሆነ የሰው መጓጓዣዎች የዕገታ ሰለባ ስለመሆናቸው በሰፊው ይሰማል፡፡ ከኢንዱስትሪዎች እስከ ቤተ እምነቶች የዕገታ ወንጀል ተቃጣባቸው መባሉ ተለ ምዷል ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121860
***************
(ኢ ፕ ድ)
... ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ወንጀል እየጨመረ መጥቷል።
የሰዎች በታጣቂዎች የመታገት ዜና እንግዳ መሆኑ ከቀረ ሰነባብቷል። ክስተቱም በተወሰኑ መጥፎ ዕጣ በገጠማቸው ሰዎች ላይ የሚከሰት ሳይሆን፣ በተለያዩ አካባቢዎች በተደጋጋሚ እና በብዛት የሚያጋጥም ስጋት ሆኗል።
እንደ ሀገር ዕገታ ተፈጸመ ሲባል መስማት የተለመደ ወደ መሆን ተሻግሯል፡፡ የጭነትም ሆነ የሰው መጓጓዣዎች የዕገታ ሰለባ ስለመሆናቸው በሰፊው ይሰማል፡፡ ከኢንዱስትሪዎች እስከ ቤተ እምነቶች የዕገታ ወንጀል ተቃጣባቸው መባሉ ተለ ምዷል ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=121860
👍14
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
National Bank of Ethiopia (NBE) amends the limit of Birr and foreign currency holdings within the territory of the country.
The Limits on Birr and Foreign Currency Holding in the Territory of Ethiopia (as Amended) Directive No. FXD/87/2024, “hereinafter the New Directive,” replaces the previous FXD/81/2022 Directive coming into effect on February 22, 2024. A significant change introduced by the new Directive is the exemption for transit passengers from declaring their foreign currency holdings. This applies to individuals who stay for a maximum of 24 hours in Ethiopia and continue their journey on the same or different aircraft.
Other than the particular change regarding transit passengers, the new Directive maintains the limits on Birr and foreign currency holding in Ethiopia set by the previous directives. Accordingly, residents entering or leaving Ethiopia may hold up to a maximum of 3000 ETB per trip. However, individuals traveling to Djibouti are allowed a higher limit of 10,000 ETB.
Likewise, the new Directive, just like the previous ones, requires Ethiopian residents to convert any foreign currency brought into the country at authorized forex bureaus within 30 days. If the amount exceeds 4000 USD, a customs declaration is mandatory. However, foreign nationals of Ethiopian origin or Ethiopian Nationals residing abroad and entering the territory of Ethiopia with the aim of staying for more than 90 days are permitted to hold foreign currency with a maximum limit of 10,000 USD provided that a customs declaration can be provided. If the amount exceeds or is equivalent to 10,000 USD, the person is required to deposit the foreign currency into his/her Non-Resident Foreign Currency Account or Foreign Exchange savings account within 90 days from the date of entry. The new Directive also maintains the previous provisions of the amended Directive that allows Ethiopian residents to travel abroad with foreign currency, provided they present bank advice for its purchase within 30 days from the date of the bank advice. @NegereFej
https://t.me/NegereFej
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ግዛት ውስጥ ያለውን የብር እና የውጭ ምንዛሪ ይዞታ ገደብ አሻሽሏል።
በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የብር እና የውጭ ምንዛሪ አያያዝ ገደብ (በተሻሻለው) መመሪያ ቁጥር FXD/87/2024 "ከዚህ በኋላ አዲሱ መመሪያ" ከየካቲት 22 ቀን 2024 ጀምሮ በሥራ ላይ የነበረውን የFXD/81/2022 መመሪያ ይተካል። በአዲሱ መመሪያ የወጣው ጉልህ ለውጥ ተሳፋሪዎች የውጭ ምንዛሪ ይዞታቸውን ከማወጅ ነፃ መሆናቸው ነው። ይህ በኢትዮጵያ ውስጥ ቢበዛ ለ24 ሰአታት የሚቆዩ እና በተመሳሳይ ወይም በተለያየ አውሮፕላን ጉዟቸውን የሚቀጥሉ ግለሰቦችን ይመለከታል። ትራንዚት መንገደኞችን በተመለከተ ከመጣው ለውጥ በተጨማሪ አዲሱ መመሪያ በኢትዮጵያ በቀድሞው መመሪያ የተቀመጠውን የብር እና የውጭ ምንዛሪ ይዞታ ላይ ገደብ አስቀምጧል። በዚህ መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ወይም የሚወጡ ነዋሪዎች በአንድ ጉዞ እስከ 3000 ETB ሊይዙ ይችላሉ። ነገር ግን ወደ ጅቡቲ የሚጓዙ ግለሰቦች ከፍ ያለ ገደብ 10,000 ETB ተፈቅዶላቸዋል። እንደዚሁም አዲሱ መመርያ ልክ እንደቀደሙት ኢትዮጵያውያን ነዋሪ የሆኑ የውጭ ምንዛሪ በተፈቀደላቸው ፎሮክስ ቢሮዎች በ30 ቀናት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ እንዲቀይሩ ያስገድዳል። መጠኑ ከ4000 ዶላር በላይ ከሆነ፣ የጉምሩክ ማስታወቂያ ግዴታ ነው። ነገር ግን የውጭ ሀገር ዜጎች ወይም ኢትዮጵያውያን ከ90 ቀናት በላይ ለመቆየት በማለም በውጭ ሀገር የሚኖሩ እና ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የሚገቡ ኢትዮጵያውያን የጉምሩክ ማስታወቂያ እስካልተፈቀደ ድረስ ከፍተኛው 10,000 ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንዲይዙ ተፈቅዶላቸዋል። ገንዘቡ ከ10,000 ዶላር በላይ ከሆነ ወይም ከ10,000 ዶላር በላይ ከሆነ ግለሰቡ የውጭ ገንዘቡን ከገባበት ቀን ጀምሮ ባሉት 90 ቀናት ውስጥ ነዋሪ ያልሆነው የውጭ ምንዛሪ አካውንት ወይም የውጭ ምንዛሪ ቁጠባ ሂሳብ ማስገባት ይጠበቅበታል። አዲሱ መመርያ ባንኩ ምክር ከሰጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ ለግዢው የባንክ ምክሮችን ካቀረቡ በተሻሻለው መመሪያ ቀደም ሲል የወጣውን የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በውጭ ምንዛሪ እንዲጓዙ የሚያስችላቸውን ድንጋጌዎች አጽንቷል። #Google translation
https://t.me/NegereFej
#ነገረፈጅ #Negerfej
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
👍5