አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from PIN NGO
Forwarded from PIN NGO
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሙሉ ስም........
የጥብቅና ፈቃድ ደረጃ.......
አድራሻ.......
በተለየ ሁኔታ ልምድ ያካበታችሁበት ዘርፍ.....
....
👆👆👆👆
@LawsocietiesBot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ቶሞካ ቡና የ48 ሚሊዮን ብር ክስ በደንበል ሲቲ ሴንተር ላይ መሰረተ

ቶሞካ ቡና ኃ/የ/ የግል ማህበር በደምበል ሲቲ ሴንተር ላይ የ48 ሚሊዮን ብር የጉዳት ካሣ እንዲከፈለው የሚጠይቅ ክስ መመስረቱ ታዉቋል።

ቶሞካ ቡና ደምበል ሲቲ ሴንተር ተብሎ በሚጠራው ህንፃ ዉስጥ ከጥር 07/2011 ጀምሮ እስከ ጥር 06/2021 ድረስ ለአስር ዓመታት ይቆይ የነበረዉ የኪራይ ዉል ከህግ ዉጪ እንዲቋረጥ በመደረጉ የጉዳት ካሳ እንዲከፈለኝ ሲል ነዉ ክስ የመሰረተዉ።

"ለብና መሸጫ አገልግሎት በማከናወን ላይ እንዳለሁ ጥቅምት 19 ቀን 2016 ዓ.ም. ከንኮማድ ኮንስትራክሽን ኃ/የ/ የግል ማህበር የንግድ ኪራይ ዉል መቋረጡን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሰዉ በመግለፅ የመብራት መስመር በማቋረጥ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ እና ካፌዉ እንዲዘጋ ተደርጓል" ማለቱን ካፒታል ከክሱ መረዳት ችሏል።

ቶሞካ ቡና በደምበል ሲቲ ሴንተር ህንፃ ዉስጥ በስራ ላይ በቆየበት ዓመታት ለህንፃዉ እድሳት ያወጣዉን ወጪ እና ከህግ ዉጪ ዉሉ እንዲቋረጥ በማድረጉ የ48 ሚሊዮን 272 ሺህ ብር ጉዳት ካሣ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ ሲል ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያስገባው አቤቱታ ያስረዳል።

በዚህ ጉዳይ ላይ ካፒታል በሳምንታዊ ጋዜጣዉ ላይ ዝርዝር መረጃን ይዞ ይመለሳል።
(ካፒታል : ታህሳስ 17፤2016 ዓ.ም.)
በኢያሱ ዘካሪያስ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
አማራጭ የሕግ እውቀት፣🔴

#አለሕግ #Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት
ቀድሞ ይገኝበት ከነበረበት ፒያሳ ኢየሩሳሌም ህንፃ ለቆ ስድስት ኪሎ ምስካየ ኅዙናን መድሃኒአለም ቤተክርስትያን ፊት ለፊት ወደ እቴጌ መነን ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ ገባ ብሎ በሚገኘውና ከታች በምስሉ ላይ በሚታየው ባለ 5 ፎቅ ህንፃ ላይ የተዛወረ መሆኑን እየጠቆምን ውድ ደንበኞቻችን የተለመደው አገልግሎታችንን በአዲሱ ህንፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
      
  የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት

https://linktr.ee/alehig