Subscribe for more👇👇👇👇
https://youtu.be/DAv3pxMTRiY?si=9BxMvKY4_foz6TpE
https://youtu.be/DAv3pxMTRiY?si=9BxMvKY4_foz6TpE
የተሽከርካሪ ቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ (duty paying value)
በተሽከርካሪው ጠቅላላ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ምጣኔ ተባዝቶ የብዜቱ ውጤት ተከፋዩ ቀረጥና ታክስ ይሆናል፡፡ እንደ ተሽከርካሪው አይነት ወደ ሀገር የሚገቡ የተሸከርካሪዎች ላይ እስከ አራት ዓይነት የቀረጥና ታክስ ዓይነት የሚጣልባቸው ሲሆን ከአምራች ድርጅቶች ውጪ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ከሆኑ ደግሞ በተጨማሪነት የዊዝሆልዲንግ ታክስ ይሰበሰባል፡፡ የቀረጥና ታክስ ማስከፈያ መሠረት (Tax base) የሚሆነው የእቃው ዋጋ(CIF) እና በቅደም ተከተል የሚሰላው የቀረጥ ወይም ታክስ መጠን (የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ፣ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ፣ ሱር ታክስ) ድምር ይሆናል፡፡
ምሳሌ፡-
የቀረጥና ታክስ መጠኑ እንዴት እንደሚታሰብ ሁሉም ዓይነት ታክስ በሚመለከተው በቤት አውቶሞቢል ተሽከርካሪ በምሳሌነት እንመልከት፡፡
የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋው ብር 400,000፣ የሲሊንደር አቅሙ 1300 የሆነ አዲስ አውቶሞቢል ወደ ሀገር ሲገባ:-
በቅድሚያ የጉምሩክ ቀረጥ የሚሰላ ሲሆን ማስከፈያ ዋጋው በጉምሩክ ቀረጥ ምጣኔ በማባዛት የሚሰላ ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ 400,000 X 30% (ከፍተኛው መጣኔ) = 120,000 ይሆናል፡፡
ቀጥሎ ኤክሳይዝ ታክስ የሚሰላ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉ የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ እና ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ በመደመር በኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ ማባዛት ነው፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት ተከፋዩ ኤክሳይስ ታክስ መጠን (400,000 + 120,000) 5%= 26,000 ብር ይሆናል፡፡
በተሽከርካሪው ጠቅላላ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ምጣኔ ተባዝቶ የብዜቱ ውጤት ተከፋዩ ቀረጥና ታክስ ይሆናል፡፡ እንደ ተሽከርካሪው አይነት ወደ ሀገር የሚገቡ የተሸከርካሪዎች ላይ እስከ አራት ዓይነት የቀረጥና ታክስ ዓይነት የሚጣልባቸው ሲሆን ከአምራች ድርጅቶች ውጪ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ከሆኑ ደግሞ በተጨማሪነት የዊዝሆልዲንግ ታክስ ይሰበሰባል፡፡ የቀረጥና ታክስ ማስከፈያ መሠረት (Tax base) የሚሆነው የእቃው ዋጋ(CIF) እና በቅደም ተከተል የሚሰላው የቀረጥ ወይም ታክስ መጠን (የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ፣ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ፣ ሱር ታክስ) ድምር ይሆናል፡፡
ምሳሌ፡-
የቀረጥና ታክስ መጠኑ እንዴት እንደሚታሰብ ሁሉም ዓይነት ታክስ በሚመለከተው በቤት አውቶሞቢል ተሽከርካሪ በምሳሌነት እንመልከት፡፡
የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋው ብር 400,000፣ የሲሊንደር አቅሙ 1300 የሆነ አዲስ አውቶሞቢል ወደ ሀገር ሲገባ:-
በቅድሚያ የጉምሩክ ቀረጥ የሚሰላ ሲሆን ማስከፈያ ዋጋው በጉምሩክ ቀረጥ ምጣኔ በማባዛት የሚሰላ ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ 400,000 X 30% (ከፍተኛው መጣኔ) = 120,000 ይሆናል፡፡
ቀጥሎ ኤክሳይዝ ታክስ የሚሰላ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉ የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ እና ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ በመደመር በኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ ማባዛት ነው፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት ተከፋዩ ኤክሳይስ ታክስ መጠን (400,000 + 120,000) 5%= 26,000 ብር ይሆናል፡፡
👍5
በሶስተኛ ደረጃ የሚሰላው ተከፋይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ሲሆን በዚህ ስሌት የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ እና ኤክሳይዝ ታክስን በመደመር በተጨማሪ ዕሴት ታክስ መጣኔ ይባዛል፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ተጨማሪ ዕሴት ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000) 15% = 81,900 ብር ይሆናል፡፡
በአራተኛ ደረጃ የሚሰላው ሱር ታክስ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ በመደመር በሱር ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ሱር ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000 +81,900)10%= 86,190 ብር ይሆናል፡፡
ተሽከርካሪው በመደበኛ አስመጪ (ከአምራች ድርጅት ውጪ…) የሚመጣ ከሆነ በአምስተኛ ደረጃ ተከፋዩን ዊዝሆልዲንግ ታክስ ነው፡፡ ይህ ታክስ የሚሰላው የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋን በዊዝሆልዲንግ ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የዊዝሆልዲንግ ታክስ 400,000 X 3%= 12,000 ብር ይሆናል፡፡
በመጨረሻም የስሌት ደረጃ ሁሉም ተከፋይ ቀረጥና ታክስ የሚደመሩ ሲሆን በዚህ መሰረት መንግስት ከዚህ አውቶሞቢል የሚሰበስበው ቀረጥና ታክስ ስሌት
120,000 + 26,000 + 81,900 + 86,190 + 12,000= 326,090 ብር ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች የአገልግሎት ጊዜያቸው መሠረት በማድረግ የተለያየ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸዋል፡፡
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig
https://t.me/lawsocieties
Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
በአራተኛ ደረጃ የሚሰላው ሱር ታክስ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ በመደመር በሱር ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ሱር ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000 +81,900)10%= 86,190 ብር ይሆናል፡፡
ተሽከርካሪው በመደበኛ አስመጪ (ከአምራች ድርጅት ውጪ…) የሚመጣ ከሆነ በአምስተኛ ደረጃ ተከፋዩን ዊዝሆልዲንግ ታክስ ነው፡፡ ይህ ታክስ የሚሰላው የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋን በዊዝሆልዲንግ ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የዊዝሆልዲንግ ታክስ 400,000 X 3%= 12,000 ብር ይሆናል፡፡
በመጨረሻም የስሌት ደረጃ ሁሉም ተከፋይ ቀረጥና ታክስ የሚደመሩ ሲሆን በዚህ መሰረት መንግስት ከዚህ አውቶሞቢል የሚሰበስበው ቀረጥና ታክስ ስሌት
120,000 + 26,000 + 81,900 + 86,190 + 12,000= 326,090 ብር ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች የአገልግሎት ጊዜያቸው መሠረት በማድረግ የተለያየ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸዋል፡፡
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig
https://t.me/lawsocieties
Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
👍10
★ ሂጅራ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦ Deadline: November 24, 2023
Hijra bank is looking for dynamic, energetic, conscious and service oriented individuals to make part of its team.
✔ Position 1:👉 Junior attorney
✔ Position 2: KYC & CATS officer
✔ Position 3: director
❇️ Professions: in Economics, Management, Accounting, Business administration, Law or related fields
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2023/11/14/hijra-bank-new-vacancy-3/
https://t.me/lawsocieties
♦ Deadline: November 24, 2023
Hijra bank is looking for dynamic, energetic, conscious and service oriented individuals to make part of its team.
✔ Position 1:👉 Junior attorney
✔ Position 2: KYC & CATS officer
✔ Position 3: director
❇️ Professions: in Economics, Management, Accounting, Business administration, Law or related fields
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2023/11/14/hijra-bank-new-vacancy-3/
https://t.me/lawsocieties
👍3😁1
SI Swedish Institute Scholarships 2024 by Swedish Government (Fully Funded)
No. of awards: 300
Degree level: Masters
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: Sweden
Last Date: 28 February 2024
Apply Link: https://brightscholarship.com/si-swedish-institute-scholarships
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship #Sweden #Students #studyabroad #study #studyinSweden #MastersinSweden #InternationalStudents #InternationalScholarships
No. of awards: 300
Degree level: Masters
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: Sweden
Last Date: 28 February 2024
Apply Link: https://brightscholarship.com/si-swedish-institute-scholarships
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship #Sweden #Students #studyabroad #study #studyinSweden #MastersinSweden #InternationalStudents #InternationalScholarships
Bright Scholarship
SI Swedish Institute Scholarships 2025 by Swedish Government (Fully Funded) - Bright Scholarship
Applications are invited to apply for SI Swedish Institute Scholarships 2025 by Swedish Government. Sweden Government Scholarship apply online.
👍3
Study in Switzerland without IELTS 2024 – Fully Funded Scholarships
University: Swiss Universities
Degree level: Bachelors, Masters, PhD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: Switzerland
Last Date: Vary
Apply Link: https://brightscholarship.com/study-in-switzerland-without-ielts-2024/
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship #Switzerland #Students #studyabroad #study #studyinSwitzerland #BSinSwitzerland #MastersinSwitzerland #PhDinSwitzerland #InternationalStudents #InternationalScholarships
University: Swiss Universities
Degree level: Bachelors, Masters, PhD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: Switzerland
Last Date: Vary
Apply Link: https://brightscholarship.com/study-in-switzerland-without-ielts-2024/
#BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship #Switzerland #Students #studyabroad #study #studyinSwitzerland #BSinSwitzerland #MastersinSwitzerland #PhDinSwitzerland #InternationalStudents #InternationalScholarships
Bright Scholarship
Study in Switzerland without IELTS 2025 – Fully Funded Scholarships - Bright Scholarship
International Students from all over the world can Study in Switzerland without IELTS. Scholarships in Switzerland without IELTS.
👍4❤1
ይህንን ሊንክ ተከትለው #አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
#አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናልን Subscribe በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን።
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ ፖድካስት
Ale_hig Podcast
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ ፖድካስት
Ale_hig Podcast
👍1
👍3
https://youtu.be/llH0rw5yYQE?si=jCKhaeBEmstWnVhr
!https://youtu.be/llH0rw5yYQE?si=jCKhaeBEmstWnVhr subscribe!
subscribe
!https://youtu.be/llH0rw5yYQE?si=jCKhaeBEmstWnVhr subscribe!
👏1
የፌደራል_ፍርድ_ቤቶች_የአስተዳደር_ሰራተኞች_ደንብ_1_2015_Stamped.pdf
1.8 MB
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞቸ ደንብ ቁጥር 1/2015 (Federal Courts Administrative Employees Regulation NO.1/2023) በነጋሪት ጋዜጣ ታተመ
****
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 55(1) መሰረት ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ያጸደቀው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ቁጥር 1/2015 (Federal Courts Administrative Employees Regulation NO.1/2023) በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ ሲሆን በደንቡ አንቀጽ 104 ላይ በተደነገገው መሠረት ደንቡ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Alehig
****
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 55(1) መሰረት ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ያጸደቀው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ቁጥር 1/2015 (Federal Courts Administrative Employees Regulation NO.1/2023) በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ ሲሆን በደንቡ አንቀጽ 104 ላይ በተደነገገው መሠረት ደንቡ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለህግ
Alehig
👍1
Alternative legal enlightenment (ALE) All in one, for All.
አማራጭ የህግ እውቀት (ALE) ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።
አማራጭ የህግ እውቀት ማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች... https://www.youtube.com/@Lawsocieties ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች ያገኛሉ🔴
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብትና ሀይል ነው @LawsocietiesBot lawsocieties@gmail.com
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
አማራጭ የህግ እውቀት (ALE) ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።
አማራጭ የህግ እውቀት ማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች... https://www.youtube.com/@Lawsocieties ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች ያገኛሉ🔴
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብትና ሀይል ነው @LawsocietiesBot lawsocieties@gmail.com
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍1
ማስታወቂያ
በተቋማችን ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ III መደብ ላይ ለመቀጠር የጽሑፍ ፈተና ለወሰዳችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ
ተቋማችን እጩ ዐቃብያነ ሕግን ለመቅጠር መስከረም 18 ቀን 2016 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የውድድር መስፈርቱን አሟልታችሁ የነበራችሁ ተወዳዳሪዎች ሕዳር 04 ቀን 2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር ጹሑፍ ፈተና እንድትፈተኑ መደረጉ ይታወሣል።
በዚሁ መሠረት በፈተናው ያገኛችሁት ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በፈተናው ውጤት ላይ ያላችሁን ቅሬታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 (ሶስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ (እስከ ሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ) ለዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት እንድታቀርቡ እየገለጽን የፈተና ውጤታችሁ 65 እና ከዛ በላይ የሆነ ተወዳዳሪዎች የመጀመሪያ ዙር የማጣሪያ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን እየገለጽን ሕዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት በአዲስ ከተማ ፍትህ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 7ኛ ወለል በሚሰጠው የሁለተኛ ዙር ፈተና ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፡- ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ማስታወሻ ደብተር፣ ወረቀት፣ ወይም ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት የተከለከለ ነው።
የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት
በተቋማችን ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ III መደብ ላይ ለመቀጠር የጽሑፍ ፈተና ለወሰዳችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ
ተቋማችን እጩ ዐቃብያነ ሕግን ለመቅጠር መስከረም 18 ቀን 2016 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የውድድር መስፈርቱን አሟልታችሁ የነበራችሁ ተወዳዳሪዎች ሕዳር 04 ቀን 2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር ጹሑፍ ፈተና እንድትፈተኑ መደረጉ ይታወሣል።
በዚሁ መሠረት በፈተናው ያገኛችሁት ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በፈተናው ውጤት ላይ ያላችሁን ቅሬታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 (ሶስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ (እስከ ሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ) ለዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት እንድታቀርቡ እየገለጽን የፈተና ውጤታችሁ 65 እና ከዛ በላይ የሆነ ተወዳዳሪዎች የመጀመሪያ ዙር የማጣሪያ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን እየገለጽን ሕዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት በአዲስ ከተማ ፍትህ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 7ኛ ወለል በሚሰጠው የሁለተኛ ዙር ፈተና ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፡- ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ማስታወሻ ደብተር፣ ወረቀት፣ ወይም ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት የተከለከለ ነው።
የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት
👍9🥰5❤3