አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
" የቤት አከራዮች የተከራዮቻቸውን ማንነነት እና የሚሰሩትን ስራ በደንብ ማረጋገጥ አለባቸው " - ፖሊስ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ፤ ሀሰተኛ የውጪ ሀገራትና የኢትዮጵያን ገንዘብ በማተም የተጠረጠሩ የውጪ ሀገር ዜጎች መያዙን አሳወቀ።

በተጠርጣሪዎቹ ላይ ክስ እንዲመሰረት መደረጉንም ገልጿል።

ሀሰተኛ ገንዘብ በማዘጋጀት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች የተያዙት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው " ቦሌ አዲስ ትምህርት ቤት " አካባቢ መሆኑን ፖሊስ አመልክቷል።

የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸው 3 ግለሰቦች #ሙሉ_ግቢ የመኖሪያ ቤት በመከራየት  ሀሰተኛ ብር እና የውጭ ሀገር  ገንዘቦችን በማተም  እንደሚያሰራጩ እና የከበሩ ማዕድናትን በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚያዘዋውሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ባደረገው ክትትልና ባሰባሰበው ማስረጃ ያረጋግጣል።

ህጋዊ አሰራሩን ተከትሎ በተደረገ ብርበራም ተጠርጣሪዎቹ ፦
- ሀሰተኛ ገንዘቦችን ለማዘጋጀት የሚገለገሉባቸውን መሳሪያዎች ፣
- ልዩ ልዩ ኬሚካሎችን  ፣
- በሀሰተኛ መንገድ የታተሙ ገንዘቦች ፣
- በገንዘብ ልክ ተቆራርጠው የተዘጋጁ ወረቀቶች
- የዘንዶ ቆዳዎችን በኤግዚቢትነት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ሀሰተኛ ገንዘብ ከማዘጋጀት በተጨማሪ የፀና የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው እየኖሩ ያሉና በህገ-ወጥ መንገድ የከበሩ ማእድናትን እንደሚዘዋውሩ በምርመራ ማረጋገጡን ገልጿል።

ፖሊስ የምርመራ መዝገብ በማደራጀትና በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ ተመስርቶባቸዋል ብሏል።

የአዲስ አበባ ፖሊስ ፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ክ/ከተሞች ውስጥ በተመሳሳይ መንገድ ሀሰተኛ ገንዘቦችን ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች እንደተያዙ አስታውሷል።

" መሰል የወንጀል ድርጊቶች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ናቸው " ያለው ፖሊስ መኖሪያ ቤት የሚያከራዩ ግለሰቦች ለወንጀሉ መስፋፋት ምቹ ሁኔታን እየፈጠሩ መሆናቸውን በመረዳት  የተከራዮቻችውን ማንነነት እና የሚሰሩትን ስራ የማረጋገጥ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ለአዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት ተገልጋዮች በሙሉ
**
በቀድሞ
ቦሌ (በአሁኑ ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት) ጉዳያችሁን ስተከታተሉ የነበራችሁ እና በአዲሱ ቦሌ ምድበ ችሎት አዲስ ስያሜ የተሰጣቸው ችሎቶች በቀድሞ ሲስተናገዱ የነበሩበት ችሎቶች ስያሜ መግለጫ እንደሚከተለው የተገለጸ ሲሆን ከህዳር 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጉዳያችሁን የተመደበበት ችሎት በማረጋገጥ እንድታቀርቡ እና እንድትስተናገዱ በአክብሮት እናሳውቃለን ፡፡

ፍርድ ቤቱ
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
የመንግስት ( የቀበሌ/የኪራይ) ቤቶችን በተመለከተ የፌደሬሽን ምክር ቤት የሰበር ውሳኔን በመሻር ውሳኔ አስተላለፈ።
***
#Daniel Fikadu Law Office

ከዚህ ቀደም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስንት ሰሚ ችሎት በሠ/መ/ቁ. 189707 እና በሠ/መ/ቁ. 228002 ጠቅለል ሲደረግ
ቤትን ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት አያጎናጽፍም ሠ/መ/ቁጥር 228002     አንድን ቤት ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት የማያጎናጽፍ በመሆኑ እንዲሁም ቤቱ የቀበሌ / የመንግስት / ቤት መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌሉበትሁኔታ በተቋሙ የመረጃ ስርአት ቅጽ 008 በቀበሌ ቤትነት መመዝገቡ ብቻ ቤቱ በመንግስትየተወረሰ የቀበሌ /የመንግስት ቤት ነው ሊያስብለው አይችልም። በአዋጅ ቁጥር 47/67 ተወርሶ ለረጅም ግዜ በመንግስት እጅ የነበረ ቤትን በሚመለከት በስህተት አላግባብ ያለህጋዊ ምክንያት ተሰጥቷል የተባለው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመከነና በመንግሰት ባለቤትነት የሚታወቅ ስለመሆኑ በተገለጸበት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት መንግስት የወረሰው መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌለበት ቤቱን የመንግስት ንብረት አያሰኘውም።
የሚል ውሳኔ ወስኖ የነበረ ሲሆን ይህንን ውሳኔ የኢፌድሪ የፌደሬሽን ምክር ቤት መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ባደረገው 6ተኛ የፓርላማ ዘመን 3ተኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤው በህገ መንግስት አጣሪው በቀረበለት መሰረት በመ/ቁጥር 108/15 የሠ/መ/ቁ .189707 ህገመንግስታዊነት አጣርቶ ውሳኔውን ሽሮታል።
ስለሆነም የመንግስት ቤትን ለረጅም ጊዜ ከአዋጅ 47/67 በኋላ ይዞ ያስተዳድር የነበረ ሁለቱ ቅፃች ቅፅ 003 እና 004 ባይኖሩትም ባለይዞታነቱ ይቀጥላል።
Final_Draft_Federal_Attorneys_Tax_Payment_Research_FINAL-1.pdf
1.6 MB
በኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ፤ በኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር እና በገንዘብ ሚኒስቴር በጋራ በመተባበር በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል ስርአት ላይ የተደረገ ጥናት በዛሬው እለት ይፋ ተደርጓል::
የጉዲፈቻ ጉዳዮችን በተመለከተ
*********
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሁሉቱም ክፍለ ከተሞች የሚቀርቡ የጉዱፈቻ ጉዳዮች በቀድሞ ቦሌ ምድብ ችሎት በአሁኑ አጠራር ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት ሲቀርብ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ወቅት የቀድሞ ቦሌ (የአሁኑ ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት) ከሚገኝበት ጂኦግራፊካል አካባቢ ርቀት አኳያ ግልጽ አሰራር እና ተደራሽነት ለማረጋገጥ ለቦሌ ከተማ ተገልጋዮች በቦሌ ክፍለ ከተማ 24 አካባቢ በሚገኘው ኮከብ ህንፃ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት የተደራጀ እና ከህዳር 3/2016ዓ.ም ጀምሮ የዳኝነት አገልግሎት መስጠት የሚጀምር ሲሆን ቀደም ሲል በቀድሞ ቦሌ (በአሁኑ ለሚ ኩራ) ሲስተናገዱ የነበሩ የጉዲፈቻ ጉዳዮች እንዲሁም አዲስ የጉዲፈቻ የዳኝነት ጉዳዮች በሙሉ ወደ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት ኮከብ ህንፃ የተዘወሩ በመሆኑ በዙሁ መሠረት ወደ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት በመቅረብ እንድትስተናገዱ በአከብሮት እናሳውቃለን፡፡
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 39-43
አንድ ችሎት በክርክሩ ውስጥ መካተት የነበረበት ወይም መካተት ያልነበረበት ወገን በክሱ ላይ አልተካተተም ወይም ተካቷል በማለት መዝገብ መዝጋት አይችልም። ተካፋይ ያልነበረው ወገንም
1. ክሱ በክፉ ልቦና የቀረበ እስካልሆነ ድረስ በፍርድ ቤቱ ወይም በተከራካሪ ወገን አነሳሽነት መካተት ያልነበረበት ከክርክሩ እንዲወጣ ወይም ያልተካተተ ወደክርክሩ እንዲካተት ትእዛዝ ሊሰጥ ይችላል። አንቀፅ 40 & 43
2. ማንኛውም ጉዳዩ ያገባኛል የሚል ሰዉ ዉሳኔ ከመሰጠቱ በፊት በክርክሩ ጣልቃ ልግባ ሲል ምክንያቱን ዘርዝሮ ሊያመለክት ይችላል። አንቀፅ 41
3. ዐ/ህግ ህጉ በሚፈቅድለት ሁኔታ ሁሉም (በሰብአዊ መብት ጥሰት፣ስለኪሳራ የመሳሰሉት) ጣልቃ ልግባ ሲል ሊጠይ ይችላል ። አንቀፅ 42
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
አዲሱ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 13ተኛዉ ምድብ ችሎት ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 አካባቢ ነገ ህዳር 3 ቀን 2016 ስራ የሚጀምር ሲሆን ከፊል ገዽታዉ ይህን ይመስላል።
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties
በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ ለሚከፈልባቸው ሰነዶች ተገልጋዮች ክፍያ መፈጸም የሚችሉባቸው የገቢዎች ማዕከላት፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ገቢዎች ቢሮ በፍርድ ቤት በማስረጃነት በሚቀርቡ ሠነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ ለማስለጠፍ እና ቀረጥ በተመን ለማስከፈል ባለጉዳዮች ክርክራቸውን በሚያቀርቡበት ምድብ ችሎቶች አቅራቢያ አገልግሎቱን ለመስጠት ጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረሙ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት በምድብ ችሎቶች አቅራቢያ የተደራጁ የቴምብር ቀረጥ ክፍያ የሚፈፀምባቸው የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እና የወረዳ ቢሮዎች ከዚህ በታች የተመለከቱት መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡

የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዬች ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties