በፍትህ ሚኒስቴር በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል የሚታዩ የሙስና ወንጀሎች
ዳይሬክቶሬት ጄነራሉ የሙስና ወንጀሎችን በተመለከተ የወንጀል ምርመራ እና ክርክር ሂደትን በበላይነት የሚመራ ሲሆን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የወንጀል አይነቶች የሙስና ወንጀል ስር የሚወድቁ እና በስራ ክፍሉ የሚመረመሩ እና ክስ የሚመሰረትባቸው የሙስና ወንጀል አይነቶች ናቸው፡፡
o በስልጣን አለአግባብ መገልገል፣
o የመንግስት ወይም ህዝባዊ ድርጅቶች ስራን በማይመች አኳሃን መምራት፣
o አደራ የተሰጠው እቃ ያለ አግባብ ማዘዝ፣
o በስራ ተግባር የሚፈፀሙ የመውሰድና የመሰወር ወንጀል፣
o በስልጣን ወይም በሃላፊነት መነገድ፣
o ያለ አግባብ ጉዳይን ማጓተት፣
o ያለ አግባብ ፈቃድ መስጠት ወይም ማፅደቅ፣
o የስራ ሚስጥርን መግለፅ፣
o በሌለው ስልጣን መጠቀም፣
o በግል ተሰሚነት መነገድ፣
o ጉቦ መቀበል ወይም ተገቢ ያልሆነ ጥቅም መስጠት ወይም መቀበል፣
o አስታራቂ ሽማግሌዎች የሚፈፅሙት ጉቦ መቀበል ወንጀል፣
o በሙስና ወንጀሎች የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና ስለመርዳት፣
o በህገ ወጥ መንገድ ዋጋ ያለውን ነገር ያለ ክፍያ ወይም ያለበቂ ክፍያ ማግኘት፣ ዋጋ ያለው ነገር ያለ በቂ ክፍያ መስጠት፣
o ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብና ንብረት ይዞ መገኘት፣
o ገንዘብ ማቀባበል፣
o በምርጫ ላይ የሚስጥ መደለያ፣
o በከባድ አታላይነት የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች፣
o በከባድ እምነት ማጉደል የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች፣
o የመንግስታዊ ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሀሰት መለወጥ፣ ማጥፋት ወይም ጉዳት ማድረስ፣ ወይም በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ሙስና ወንጀሎች፣
o ከሙስና ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ጠቋሚ፣ ምስክር የሆኑ ሰዎች ላይ የሚደርስ ጥቃትን አስመልክቶ የሚፈጸም ወንጀል
o የሙስና ወንጀሎችን ምርመራ እና ክስ ከማደናቀፍ ጋር ተያይዞ በአዋጁ ቁጥር 433/97 (አዋጅ ቁጥር 883/07 እንደተሻሻለ) የተደነገጉ ወንጀሎች፤ እና
o በልዩ ህጎች የሙስና ወንጀል ተብለው የተደነገጉ ጉዳዮች
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
ዳይሬክቶሬት ጄነራሉ የሙስና ወንጀሎችን በተመለከተ የወንጀል ምርመራ እና ክርክር ሂደትን በበላይነት የሚመራ ሲሆን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የወንጀል አይነቶች የሙስና ወንጀል ስር የሚወድቁ እና በስራ ክፍሉ የሚመረመሩ እና ክስ የሚመሰረትባቸው የሙስና ወንጀል አይነቶች ናቸው፡፡
o በስልጣን አለአግባብ መገልገል፣
o የመንግስት ወይም ህዝባዊ ድርጅቶች ስራን በማይመች አኳሃን መምራት፣
o አደራ የተሰጠው እቃ ያለ አግባብ ማዘዝ፣
o በስራ ተግባር የሚፈፀሙ የመውሰድና የመሰወር ወንጀል፣
o በስልጣን ወይም በሃላፊነት መነገድ፣
o ያለ አግባብ ጉዳይን ማጓተት፣
o ያለ አግባብ ፈቃድ መስጠት ወይም ማፅደቅ፣
o የስራ ሚስጥርን መግለፅ፣
o በሌለው ስልጣን መጠቀም፣
o በግል ተሰሚነት መነገድ፣
o ጉቦ መቀበል ወይም ተገቢ ያልሆነ ጥቅም መስጠት ወይም መቀበል፣
o አስታራቂ ሽማግሌዎች የሚፈፅሙት ጉቦ መቀበል ወንጀል፣
o በሙስና ወንጀሎች የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና ስለመርዳት፣
o በህገ ወጥ መንገድ ዋጋ ያለውን ነገር ያለ ክፍያ ወይም ያለበቂ ክፍያ ማግኘት፣ ዋጋ ያለው ነገር ያለ በቂ ክፍያ መስጠት፣
o ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብና ንብረት ይዞ መገኘት፣
o ገንዘብ ማቀባበል፣
o በምርጫ ላይ የሚስጥ መደለያ፣
o በከባድ አታላይነት የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች፣
o በከባድ እምነት ማጉደል የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች፣
o የመንግስታዊ ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሀሰት መለወጥ፣ ማጥፋት ወይም ጉዳት ማድረስ፣ ወይም በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ሙስና ወንጀሎች፣
o ከሙስና ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ጠቋሚ፣ ምስክር የሆኑ ሰዎች ላይ የሚደርስ ጥቃትን አስመልክቶ የሚፈጸም ወንጀል
o የሙስና ወንጀሎችን ምርመራ እና ክስ ከማደናቀፍ ጋር ተያይዞ በአዋጁ ቁጥር 433/97 (አዋጅ ቁጥር 883/07 እንደተሻሻለ) የተደነገጉ ወንጀሎች፤ እና
o በልዩ ህጎች የሙስና ወንጀል ተብለው የተደነገጉ ጉዳዮች
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
East Africa Bottling Share Company - Coca Cola ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position: Public Affair & Communications Manager
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
First Degree in Journalism or English Language and Literature or Public Relations or Law or other Business or Social Science field of studies.
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ መስከረም 16, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/public-affair-communications-manager/
Position: Public Affair & Communications Manager
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
First Degree in Journalism or English Language and Literature or Public Relations or Law or other Business or Social Science field of studies.
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ መስከረም 16, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/public-affair-communications-manager/
223425.pdf
942.9 KB
ሕብር ስኳር አክሲዮን ማህበር መፍረስን ተከትሎ በውጤቱ ላይ የተሰጠ ውሳኔ
***
የሠ. መ.ቁ.223425
ህዲር 30/2015 ዓ.ም
1- አንድ የአክሲዮን ኩባንያ የአመሰራረት ሂደት ሊከተለው የሚገባውን ሂደት እና መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች በቀድሞ የንግዴ ህግ ከቁጥር 312 እስከ 324፤ እንዱሁም በአዲሱ የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ከአንቀፅ 254 እስከ 265 በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ በእነዚህ የአመሰራረት ሂደቶች ውስጥ የንግድ ማህበሩ በንግድ መዝገብ ውስጥ መመዝገብ የአክሲዮን ማህበሩ አመሰራረት ሂደት የመጨረሻ ደረጃ ስለመሆኑ ከቀድሞ የንግድ ህግ ቁጥር 323 እና ከአዲሱ የንግድ ህግ አንቀፅ 265 ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል፡፡
ተጠሪ አክሲዮን ኩባኒያ በዚህ መልኩ በንግድ መዝገብ ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነት አግኝቷል።
2-ለአክሲዮን ኩባኒያ ምስረታ ገንዘብ ያዋጡ ባለገንዘቦች ለአክሲዮን ግዢ እና ለአገልግሎት ክፍያ የከፈሉት ገንዘብ ክፍያውን ከፈጸሙበት ቀን አንስቶ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለዽ ጋር ተከፍሎኝ ከማህበር አባልነት ልሰናበት የሚል ጥያቄ የማንሳት መብት የሚኖራቸው ከባለአክሲዮኖች የተሰበሰበው ገንዘብ በምስረታ ላይ ባለው ኩባኒያ ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ከተቀመጠበት ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ኩባንያው ሳይመሰረት በቀረበት ጊዜ ስለመሆኑ የቀድሞው የንግድ ህግ ቁጥር 312(3) ድንጋጌ ያስገነዝባል፡፡ ከዚህ ባለፈ ህጋዊ ስርዓቱን ጠብቆ ከተቋቋመ የአክሲዮን ኩባንያ በዚህ መልኩ ክፍያ የሚጠየቅበት ህጋዊ መሰረት የለም፡፡
3-ኩባኒያው እንዲፈርስ ዳኝነት ጠይቀው በተጠየቀው ዳኝነት መሰረት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ መልሰው ይህንኑ የሚቃወሙበት የሙግት ሥነ ሥርዓት የለም፡፡
Credit Daniel Fikadi / ዳንኤል ፍቃዱ ( ጠበቃ)/
***
የሠ. መ.ቁ.223425
ህዲር 30/2015 ዓ.ም
1- አንድ የአክሲዮን ኩባንያ የአመሰራረት ሂደት ሊከተለው የሚገባውን ሂደት እና መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች በቀድሞ የንግዴ ህግ ከቁጥር 312 እስከ 324፤ እንዱሁም በአዲሱ የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ከአንቀፅ 254 እስከ 265 በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ በእነዚህ የአመሰራረት ሂደቶች ውስጥ የንግድ ማህበሩ በንግድ መዝገብ ውስጥ መመዝገብ የአክሲዮን ማህበሩ አመሰራረት ሂደት የመጨረሻ ደረጃ ስለመሆኑ ከቀድሞ የንግድ ህግ ቁጥር 323 እና ከአዲሱ የንግድ ህግ አንቀፅ 265 ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል፡፡
ተጠሪ አክሲዮን ኩባኒያ በዚህ መልኩ በንግድ መዝገብ ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነት አግኝቷል።
2-ለአክሲዮን ኩባኒያ ምስረታ ገንዘብ ያዋጡ ባለገንዘቦች ለአክሲዮን ግዢ እና ለአገልግሎት ክፍያ የከፈሉት ገንዘብ ክፍያውን ከፈጸሙበት ቀን አንስቶ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለዽ ጋር ተከፍሎኝ ከማህበር አባልነት ልሰናበት የሚል ጥያቄ የማንሳት መብት የሚኖራቸው ከባለአክሲዮኖች የተሰበሰበው ገንዘብ በምስረታ ላይ ባለው ኩባኒያ ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ከተቀመጠበት ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ኩባንያው ሳይመሰረት በቀረበት ጊዜ ስለመሆኑ የቀድሞው የንግድ ህግ ቁጥር 312(3) ድንጋጌ ያስገነዝባል፡፡ ከዚህ ባለፈ ህጋዊ ስርዓቱን ጠብቆ ከተቋቋመ የአክሲዮን ኩባንያ በዚህ መልኩ ክፍያ የሚጠየቅበት ህጋዊ መሰረት የለም፡፡
3-ኩባኒያው እንዲፈርስ ዳኝነት ጠይቀው በተጠየቀው ዳኝነት መሰረት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ መልሰው ይህንኑ የሚቃወሙበት የሙግት ሥነ ሥርዓት የለም፡፡
Credit Daniel Fikadi / ዳንኤል ፍቃዱ ( ጠበቃ)/
በብድር ውል ላይ ያለው ፊርማ በመካዱ በፎረንሲክ እንዲመረመር ትዕዛዝ ተሰጥቶ ፊርማውን የሚመረምረው አካል በሰነዱ ላይ ያለው ፊርማ የማን እንደሆነ ማረጋገጥ እንደማይቻል ምላሽ ከሰጠ የብድር ውል መኖሩን በብድር ሰነዱ ላይ ባሉት የምስክሮች ቃል ማስረዳት አይቻልም።
ከብር 500 በላይ የሆነ የብድር ገንዘብን ለማስረዳት ሊቀርብ ስለሚገባው የማስረጃ አይነት በፍ/ሕ/ቁጥር 2472/1 ላይ የተዘረዘረ ሲሆን በዚህ ድንጋጌ የብድር ግንኙነት መኖሩን ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ፤ ወይም በፍርድ ቤት በተደረገ የእምነት ቃል ወይም በመሃላ ቃል ብቻ ነው፡፡ የብርድ ውል መኖሩን ለማስረዳት ከእነዚህ ሌላ የማስረጃ አይነት ማቅረብ እንደማይቻል ተመልክቷል፡፡e
የብድር ውል በማስረጃነት ቀርቦ ፊርማው ስለተካደ በሳይንሳዊ ዘዴ ፊርማው እንዲመረመር ተድረጎ በሰነዱ ላይ ያለው ፊርማ ፊርማውን የካደው ሰው ፊርማ መሆኑን ማረጋገጥ ካልተቻለ የጽሁፍ የብድር ውል ማስረጃ ሊሆን አይችልም፡፡
በጽሁፍ የተደረገ የብድር ውል ላይ ያለ ፊርማ በተካደ ጊዜ የብድር ውል በጽሁፍ መደረጉን በምስክሮች ማረጋገጥ የሚቻል ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁጥር 2472 አያመለክትም፡፡ ይልቁንም በፍ/ሕ/ቁጥር 2472/2 ለብድር ውል ሌላ ማናቸውንም ማስረጃ ማቅረብ አይቻልም ማለቱ የብድር ውል በተካደ ጊዜ በብድር ውሉ ላይ የተቆጠሩ ምስክሮችም ቢሆን የብድር ውል ስለመደረጉ ማስረጃ ሊሆኑ እንደማይችሉ አመላካች ነው፡፡
ሰ/መ/ቁጥር 230249 መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ/ም
ከብር 500 በላይ የሆነ የብድር ገንዘብን ለማስረዳት ሊቀርብ ስለሚገባው የማስረጃ አይነት በፍ/ሕ/ቁጥር 2472/1 ላይ የተዘረዘረ ሲሆን በዚህ ድንጋጌ የብድር ግንኙነት መኖሩን ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ፤ ወይም በፍርድ ቤት በተደረገ የእምነት ቃል ወይም በመሃላ ቃል ብቻ ነው፡፡ የብርድ ውል መኖሩን ለማስረዳት ከእነዚህ ሌላ የማስረጃ አይነት ማቅረብ እንደማይቻል ተመልክቷል፡፡e
የብድር ውል በማስረጃነት ቀርቦ ፊርማው ስለተካደ በሳይንሳዊ ዘዴ ፊርማው እንዲመረመር ተድረጎ በሰነዱ ላይ ያለው ፊርማ ፊርማውን የካደው ሰው ፊርማ መሆኑን ማረጋገጥ ካልተቻለ የጽሁፍ የብድር ውል ማስረጃ ሊሆን አይችልም፡፡
በጽሁፍ የተደረገ የብድር ውል ላይ ያለ ፊርማ በተካደ ጊዜ የብድር ውል በጽሁፍ መደረጉን በምስክሮች ማረጋገጥ የሚቻል ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁጥር 2472 አያመለክትም፡፡ ይልቁንም በፍ/ሕ/ቁጥር 2472/2 ለብድር ውል ሌላ ማናቸውንም ማስረጃ ማቅረብ አይቻልም ማለቱ የብድር ውል በተካደ ጊዜ በብድር ውሉ ላይ የተቆጠሩ ምስክሮችም ቢሆን የብድር ውል ስለመደረጉ ማስረጃ ሊሆኑ እንደማይችሉ አመላካች ነው፡፡
ሰ/መ/ቁጥር 230249 መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ/ም
AAU SCHOOL OF LAW
60th An-versary & The First Alumini Convention
የ 1992 ተመራቂዎች
ከቀኝ ወደ ግራ
ዶ/ር ወንድማገኝ (Head of the Law School)
ዶ/ር ዳንኤል ወ/ገብርኤል
አቶ ማሞ ምህረቱ (ብሔራዊ ባንከ ገዥ)
አቶ ያለለት ተሾመ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
ዶ/ር ሲሳይ አለማሁ
አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
አቶ ሮባ መገርሳ (የቀድሞ Chief Executive Officer of the Ethiopian Shipping and Logistics Corporation አሁን በግል ስራ ላይ የተሰማሩ)
60th An-versary & The First Alumini Convention
የ 1992 ተመራቂዎች
ከቀኝ ወደ ግራ
ዶ/ር ወንድማገኝ (Head of the Law School)
ዶ/ር ዳንኤል ወ/ገብርኤል
አቶ ማሞ ምህረቱ (ብሔራዊ ባንከ ገዥ)
አቶ ያለለት ተሾመ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
ዶ/ር ሲሳይ አለማሁ
አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
አቶ ሮባ መገርሳ (የቀድሞ Chief Executive Officer of the Ethiopian Shipping and Logistics Corporation አሁን በግል ስራ ላይ የተሰማሩ)
ለአቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
የተበረከ እውቅና ነው።
እኛም እንላለን አለ_ህግን ወክለን
የእውቅናው ሰርተፊኬት ያንሰዋል።
ስለህጎች ተደራሽነት ከተነሳ አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ) ለህግ ተማሪዎች እና ለህግ ባለሙያዎች አልፎ ለማህበረሰቡ ያበረከተው ከቃላት በላይ ነው።
አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ) እናመሰግናለን። 🙏🙏🙏🙏
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
የተበረከ እውቅና ነው።
እኛም እንላለን አለ_ህግን ወክለን
የእውቅናው ሰርተፊኬት ያንሰዋል።
ስለህጎች ተደራሽነት ከተነሳ አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ) ለህግ ተማሪዎች እና ለህግ ባለሙያዎች አልፎ ለማህበረሰቡ ያበረከተው ከቃላት በላይ ነው።
አቶ አብርሃም ዮሐንስ (ጠበቃና የህግ አማካሪ) እናመሰግናለን። 🙏🙏🙏🙏
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
ሀብት በስጦታ ሲተላለፍ
ግብር የሚከፈልበት ሀብት በስጦታ ሲተላለፍ ስጦታ ተቀባዩ የካፒታል ሀብት በማስተላለፍ የሚገኝ ገቢ ግብር ይከፍላል ፡፡ ግብሩም የሚሰላው ሀብቱን በስጦታ በማስተላፍ የሚከፈለው ታክስ የሚታሰበው በስጦታ በተላለፈ ንብረት የመጀመሪያ ዋጋ እና ንብረቱ በስጦታ በተላለፈበት ጊዜ ባለው ዋጋ መካከል በሚታየው ልዩነት ላይ ሆኖ በስጦታ ከተላለፈው ሀብት የገበያ ዋጋ ላይ ለሀብቱ የተደረገው ወጪ ከተቀነሰ በኃላ በሚቀረው የገቢ መጠን ላይ ነው ፡፡
ገቢዎች- www.mor.gov.et
ግብር የሚከፈልበት ሀብት በስጦታ ሲተላለፍ ስጦታ ተቀባዩ የካፒታል ሀብት በማስተላለፍ የሚገኝ ገቢ ግብር ይከፍላል ፡፡ ግብሩም የሚሰላው ሀብቱን በስጦታ በማስተላፍ የሚከፈለው ታክስ የሚታሰበው በስጦታ በተላለፈ ንብረት የመጀመሪያ ዋጋ እና ንብረቱ በስጦታ በተላለፈበት ጊዜ ባለው ዋጋ መካከል በሚታየው ልዩነት ላይ ሆኖ በስጦታ ከተላለፈው ሀብት የገበያ ዋጋ ላይ ለሀብቱ የተደረገው ወጪ ከተቀነሰ በኃላ በሚቀረው የገቢ መጠን ላይ ነው ፡፡
ገቢዎች- www.mor.gov.et
Check out this job at African Union: https://www.linkedin.com/jobs/view/3728388910
Linkedin
African Union hiring Legal Counsel in Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia | LinkedIn
Posted 4:53:04 PM. AU Values Respect for Diversity and Team Work Think Africa Above all Transparency and…See this and similar jobs on LinkedIn.
Young Professional Programme
https://careers.unesco.org/content/Young-Professional-Programme/?locale=en_GB
https://careers.unesco.org/content/Young-Professional-Programme/?locale=en_GB
የፌደራል ጠቅላይ ዕቃቤ ሕግ
የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ (preliminary objection) ሲባል ምን ማለት ነው?
__
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የፌስቡክ ገጻችን ተከታታዮች ብዙውን ጊዜ በዜና አውታሮች ፍርድ ቤቱ በነ እገሌ የክስ ሂደት ላይ የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ለመስማት ቀጠሮ ሰጠ ሲባል እንሰማለን ለመሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ሲባል ምን ማለት ነው? ለዛሬ በዚሁ አርዕሰት ላይ እናንተን ያስተምራል ያልነውን ጥንቅር ወደናንተ ልናደርስ ወደድን ተከታተሉን፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ተከሳሹ ስለ ክሱ ማመልከቻ ፎርም ወይም በክስ ማመልከቻ የተገለፀውን ነገር የሚቃወምበት ስርዓት ነው፡፡የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አላማ ፍርድ ቤት እና ተከራካሪ ወገኖች ወደ ክርክሩ ፍሬ ነገር ሳይገቡ መነሳት ያለባቸውን ነጥቦች በማንሳት ውሳኔ በመስጠት ጊዜ መቆጠብ ነው፡፡ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ ውስጥ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሊነሳባቸው የሚችሉ ነጥቦች በዝርዝር ተቀምጠዋል፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የክሱን ይዘት በተመለከተ ሊቀርብ ይችላል፡፡ይህም ማንኛውም የክስ ማመልከቻ ቀንና ዓመተ ምህረት የተፃፈበት እና የተፈረመበት እንዲሁም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እንዲገልፅ ያስፈልጋል፡፡እነዚህም ተከሳሽ የተከሰሰበት ወንጀል እንዲሁም የወንጀሉ መሰረታዊ ነገር እና ሁኔታዎች፤ወንጀሉ የተፈፀመበት ጊዜ እና ስፍራ ተገቢ በሆነ ጊዜም በደል የደረሰበት ሰው ስም ወይም ወንጀሉ የተፈፀመበት ንብረት፣ተከሳሽ ድርጊቱን በመፈፀም የተላለፈው የህግ አንቀጽ መያዝ አለበት፡፡ክሱ ግልፅ እና የተከሳሽን የመከላከል መብት የማያጣብብ መሆን አለበት፡፡
በመሆኑም እነዚህ ነገሮች ግልፅ ባልሆኑ እና ባልተሟሉ ጊዜ ተከሳሽ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማንሳት ይችላል፡፡ በተጨማሪ በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 130/2 ስር የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የሚያስነሱ ነገሮች ተዘርዝረው ይገኛሉ፡፡
• ተከሳሽ በዚሁ ነገር ክስ በሌላ ፍርድ ቤት ተጀምሮ በቀጠሮ ያለ መሆኑ
• በዚሁ ክስ ከዚህ በፊት ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፋተኝነት ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑ
• ክስ የቀረበበት ወንጀል በይርጋ ህግ የታገደ ወይም ምህረት ወይም ይቅርታ የተደረገለት መሆኑ ከተረጋገጠ፡፡ ይርጋ ማለት አንድ የወንጀል ድርጊት ተፈፅሞ ክስ ለማቅረብ በ1996 ዓ.ም በወጣው የወንጀል ህግ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ማለት ነው፡፡በወንጀል ህግ አንቀጽ 219 ስር እንደተደነገገው የይርጋ ዘመን የሚታሰበው የቅጣት ማከበጃ ወይም ማቅለያ ሁኔታዎች ግምት ውሰጥ ሳይገቡ በወንጀል ህጉ ልዩ ክፍል የተደነገገው ከፍተኛ ቅጣት መሰረት በማድረግ ነው፡፡የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ጥፋተኛው የወንጀል ድርጊቱን ከፈፀመበት አንስቶ ነው፡፡ለምሳሌ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ወንጀሉ በተፈፀመ በአስር አመት ውስጥ ክስ መቅረብ አለበት፡፡አስር አመት ካለፈ ግን ክስ ማቅረብ አይቻልም ማለት ነው፡፡
• ከሌሎች ወንጀለኞች ጋር በተከሰሰ ጊዜ እና ለብቻው ተነጥሎ ክሱ ባይታይለት የሚጎደው መሆኑን፣
• ክሱን ለማቅረብ በህጉ መሰረት ፈቃድ ያልተሰጠ መሆኑ ለምሳሌ ተከሳሽ በአለም አቀፍ ህግ ዲፕሎማቲክ ኢሙኒቲ የማይከሰስ እንደሆነ፣
• በሌላው ችሎት የቀረበው ክስ ሳይፈፀም በዚህ የወንጀል ክስ ሊሰጥ የማይገባ መሆኑ፣
• ለፈፀማቸው ተግባሮች ኀላፊ አለመሆን ፤ለምሳሌ የተከሳሽ አድሜ ከዘጠኝ አመት በታች ከሆነ፣ በወንጀል ህግ አንቀጽ 48 ላይ እንደተመለከተው ማንም ሰው በእድሜ ፣ በህመም ፣ባልታሰበ የእድገት መዘግየት ወይም ጥልቅ በሆነ የአዕምሮ የመገንዘብ ችሎታ መቃወስ ወይም የወንጀል ድርጊት በሚፈፅምበት ጊዜ የድርጊቱን አይነት ወይም ውጤት ለመገንዘብ ወይም በዚህ ግንዛቤ መሰረት ራሱን ለመቆጣጠር በፍፁም ያልቻለ ሲሆን ኢ-ኃላፊ ስለሚሆን አይቀጣም፡፡
ከላይ የተዘረሩት ነጥቦች ባጋጠሙ ጊዜ ተከሳሽ እራሱ ወይም ጠበቃ ካለው በጠበቃው አማካኝነት በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊያነሳ ይችላል፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው ተከሳሹ የክሱን ማመልከቻ ወዲያውኑ ካልተቃወመ በቀር ቆይቶ እንዲህ ያለውን መቃወሚያ ነገሩ በሚሰማበት በሌላ ጊዜ ሊነሳ የሚችለው ፍርድ ቤቱን የሚፀና ፍርድ ለመስጠት የሚያግደው ከሆነ ብቻ ነው (ወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.130/3)፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ ተከሳሽ አንድ ጊዜ ተከሶ በተቀጣበት ወንጀል ድጋሚ ሊከሰስ እንደማይገባ ይህም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ባይነሳም በማንኛውም ጊዜ ሊነሳ እንደሚችል የሚያሳየንን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ 72304 የሰጠውን ውሳኔ እንደ አብነት ማየት አስፈላጊ ነው፡፡
ጉዳዩ ባጭሩ ተከሳሽ በስር ፍርድ ቤት በቀላል አካል ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተከሶ ከተቀጣ በኃላ ተበዳይ በመሞታቸው ዐቃቤ ህግ ድጋሚ በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል ክስ ሲያቀርብ ተከሳሽ እንደ መጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሳያነሳ ቀርቶ በኃላ በተመሳሳይ ወንጀል ድጋሜ ያለመከሰስ መብት principle of double jeopardy ይነካል ማለቱ ተገቢ አይደለም ብሎ የተከራከረበት ጉደይ ነው፡፡
ሰበር በውሳኔ ዝርዘሩ ላይ እንዳስቀመጠው “ አንድ ሰው በወንጀል ህግ እና ስነ ስርዓት ተከሶ የመጨረሻ ፍርድ በተሰጠበት ጉዳይ ጥፋተኛ ሆኖ ተቀጥቷል ወይም ነፃ ተለቋል የሚለው መከራከሪያ በመጀመሪያ የወንጀል ክስ የክስ መቃወሚያ ሆኖ መቅረብ ያለበት መሆኑ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 130 የተደነገገ ሲሆን ፍርድ ቤቱ የቀረበው የክስ መቃወሚያና ማስረጃ በመመርመር ውሳኔ መስጠት ያለበት መሆኑ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 131 ተደንግጓል፡፡ሆኖም አንድ ተከሳሽ በወንጀል ተከሶ በመጨረሻ ፍርድ በነፃ በተለቀቀበት ወይም በተቀጣበት የወንጀል ድርጊት በድጋሜ ያለመከሰስ ያለመጠየቅ መብት መሰረታዊ እና ህገ መንግስታዊ መብት በመሆኑ ክርክሩ በሚካሄድበት በማናቸውም ደረጃ ሊነሳ የሚችልና በማስረጃ ተረጋግጦ በተገኘ ጊዜ ፍርድ ቤቶች ተቀብለው ብይን ሊሰጡበት የሚገባ መሆኑ በውሳኔው አስፍሯል፡፡
ከመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ጋር ሊምታታ የማይገባው መቃወሚያ በማለት ተከራካሪ ወገኖች እንደ አስፈላጊነቱ ዐቃቤ ሕግም ይሁን ተከሳሽ በክርክር ወይም ምስክር በሚሰማበት ጊዜ ጣልቃ የሚገቡበት ስነ ሥርዓት ነው፡፡
ለምሳሌ ምስክር በሚሰማበት ጊዜ ለምስክሩ በዋና ጥያቄ ላይ መሪ ጥያቄ ቢቀርብ ወይም ምስክሩ ከተመለከተው ወይም ከሚያውቀው ነገር ባሻገር ግላዊ አስተያየቱን ወይም ግምቱን እንዲሰጥ ቢጠየቅ ወይም ከጉዳዩ ጋር የማይገናኝ ጥያቄ ቢጠየቅ ተከራካሪ ወገኖች መቃወሚያ አለኝ ብለው ፍርድ ቤቱን በማስፈቀድ ምስክሩ መልስ እንዳይመልስ ማድረግ ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ (preliminary objection) ሲባል ምን ማለት ነው?
__
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የፌስቡክ ገጻችን ተከታታዮች ብዙውን ጊዜ በዜና አውታሮች ፍርድ ቤቱ በነ እገሌ የክስ ሂደት ላይ የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ለመስማት ቀጠሮ ሰጠ ሲባል እንሰማለን ለመሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ሲባል ምን ማለት ነው? ለዛሬ በዚሁ አርዕሰት ላይ እናንተን ያስተምራል ያልነውን ጥንቅር ወደናንተ ልናደርስ ወደድን ተከታተሉን፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ተከሳሹ ስለ ክሱ ማመልከቻ ፎርም ወይም በክስ ማመልከቻ የተገለፀውን ነገር የሚቃወምበት ስርዓት ነው፡፡የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አላማ ፍርድ ቤት እና ተከራካሪ ወገኖች ወደ ክርክሩ ፍሬ ነገር ሳይገቡ መነሳት ያለባቸውን ነጥቦች በማንሳት ውሳኔ በመስጠት ጊዜ መቆጠብ ነው፡፡ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ ውስጥ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሊነሳባቸው የሚችሉ ነጥቦች በዝርዝር ተቀምጠዋል፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የክሱን ይዘት በተመለከተ ሊቀርብ ይችላል፡፡ይህም ማንኛውም የክስ ማመልከቻ ቀንና ዓመተ ምህረት የተፃፈበት እና የተፈረመበት እንዲሁም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እንዲገልፅ ያስፈልጋል፡፡እነዚህም ተከሳሽ የተከሰሰበት ወንጀል እንዲሁም የወንጀሉ መሰረታዊ ነገር እና ሁኔታዎች፤ወንጀሉ የተፈፀመበት ጊዜ እና ስፍራ ተገቢ በሆነ ጊዜም በደል የደረሰበት ሰው ስም ወይም ወንጀሉ የተፈፀመበት ንብረት፣ተከሳሽ ድርጊቱን በመፈፀም የተላለፈው የህግ አንቀጽ መያዝ አለበት፡፡ክሱ ግልፅ እና የተከሳሽን የመከላከል መብት የማያጣብብ መሆን አለበት፡፡
በመሆኑም እነዚህ ነገሮች ግልፅ ባልሆኑ እና ባልተሟሉ ጊዜ ተከሳሽ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማንሳት ይችላል፡፡ በተጨማሪ በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 130/2 ስር የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የሚያስነሱ ነገሮች ተዘርዝረው ይገኛሉ፡፡
• ተከሳሽ በዚሁ ነገር ክስ በሌላ ፍርድ ቤት ተጀምሮ በቀጠሮ ያለ መሆኑ
• በዚሁ ክስ ከዚህ በፊት ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፋተኝነት ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑ
• ክስ የቀረበበት ወንጀል በይርጋ ህግ የታገደ ወይም ምህረት ወይም ይቅርታ የተደረገለት መሆኑ ከተረጋገጠ፡፡ ይርጋ ማለት አንድ የወንጀል ድርጊት ተፈፅሞ ክስ ለማቅረብ በ1996 ዓ.ም በወጣው የወንጀል ህግ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ማለት ነው፡፡በወንጀል ህግ አንቀጽ 219 ስር እንደተደነገገው የይርጋ ዘመን የሚታሰበው የቅጣት ማከበጃ ወይም ማቅለያ ሁኔታዎች ግምት ውሰጥ ሳይገቡ በወንጀል ህጉ ልዩ ክፍል የተደነገገው ከፍተኛ ቅጣት መሰረት በማድረግ ነው፡፡የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ጥፋተኛው የወንጀል ድርጊቱን ከፈፀመበት አንስቶ ነው፡፡ለምሳሌ ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ወንጀሉ በተፈፀመ በአስር አመት ውስጥ ክስ መቅረብ አለበት፡፡አስር አመት ካለፈ ግን ክስ ማቅረብ አይቻልም ማለት ነው፡፡
• ከሌሎች ወንጀለኞች ጋር በተከሰሰ ጊዜ እና ለብቻው ተነጥሎ ክሱ ባይታይለት የሚጎደው መሆኑን፣
• ክሱን ለማቅረብ በህጉ መሰረት ፈቃድ ያልተሰጠ መሆኑ ለምሳሌ ተከሳሽ በአለም አቀፍ ህግ ዲፕሎማቲክ ኢሙኒቲ የማይከሰስ እንደሆነ፣
• በሌላው ችሎት የቀረበው ክስ ሳይፈፀም በዚህ የወንጀል ክስ ሊሰጥ የማይገባ መሆኑ፣
• ለፈፀማቸው ተግባሮች ኀላፊ አለመሆን ፤ለምሳሌ የተከሳሽ አድሜ ከዘጠኝ አመት በታች ከሆነ፣ በወንጀል ህግ አንቀጽ 48 ላይ እንደተመለከተው ማንም ሰው በእድሜ ፣ በህመም ፣ባልታሰበ የእድገት መዘግየት ወይም ጥልቅ በሆነ የአዕምሮ የመገንዘብ ችሎታ መቃወስ ወይም የወንጀል ድርጊት በሚፈፅምበት ጊዜ የድርጊቱን አይነት ወይም ውጤት ለመገንዘብ ወይም በዚህ ግንዛቤ መሰረት ራሱን ለመቆጣጠር በፍፁም ያልቻለ ሲሆን ኢ-ኃላፊ ስለሚሆን አይቀጣም፡፡
ከላይ የተዘረሩት ነጥቦች ባጋጠሙ ጊዜ ተከሳሽ እራሱ ወይም ጠበቃ ካለው በጠበቃው አማካኝነት በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊያነሳ ይችላል፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው ተከሳሹ የክሱን ማመልከቻ ወዲያውኑ ካልተቃወመ በቀር ቆይቶ እንዲህ ያለውን መቃወሚያ ነገሩ በሚሰማበት በሌላ ጊዜ ሊነሳ የሚችለው ፍርድ ቤቱን የሚፀና ፍርድ ለመስጠት የሚያግደው ከሆነ ብቻ ነው (ወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.130/3)፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ ተከሳሽ አንድ ጊዜ ተከሶ በተቀጣበት ወንጀል ድጋሚ ሊከሰስ እንደማይገባ ይህም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ባይነሳም በማንኛውም ጊዜ ሊነሳ እንደሚችል የሚያሳየንን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ 72304 የሰጠውን ውሳኔ እንደ አብነት ማየት አስፈላጊ ነው፡፡
ጉዳዩ ባጭሩ ተከሳሽ በስር ፍርድ ቤት በቀላል አካል ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተከሶ ከተቀጣ በኃላ ተበዳይ በመሞታቸው ዐቃቤ ህግ ድጋሚ በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል ክስ ሲያቀርብ ተከሳሽ እንደ መጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሳያነሳ ቀርቶ በኃላ በተመሳሳይ ወንጀል ድጋሜ ያለመከሰስ መብት principle of double jeopardy ይነካል ማለቱ ተገቢ አይደለም ብሎ የተከራከረበት ጉደይ ነው፡፡
ሰበር በውሳኔ ዝርዘሩ ላይ እንዳስቀመጠው “ አንድ ሰው በወንጀል ህግ እና ስነ ስርዓት ተከሶ የመጨረሻ ፍርድ በተሰጠበት ጉዳይ ጥፋተኛ ሆኖ ተቀጥቷል ወይም ነፃ ተለቋል የሚለው መከራከሪያ በመጀመሪያ የወንጀል ክስ የክስ መቃወሚያ ሆኖ መቅረብ ያለበት መሆኑ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 130 የተደነገገ ሲሆን ፍርድ ቤቱ የቀረበው የክስ መቃወሚያና ማስረጃ በመመርመር ውሳኔ መስጠት ያለበት መሆኑ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 131 ተደንግጓል፡፡ሆኖም አንድ ተከሳሽ በወንጀል ተከሶ በመጨረሻ ፍርድ በነፃ በተለቀቀበት ወይም በተቀጣበት የወንጀል ድርጊት በድጋሜ ያለመከሰስ ያለመጠየቅ መብት መሰረታዊ እና ህገ መንግስታዊ መብት በመሆኑ ክርክሩ በሚካሄድበት በማናቸውም ደረጃ ሊነሳ የሚችልና በማስረጃ ተረጋግጦ በተገኘ ጊዜ ፍርድ ቤቶች ተቀብለው ብይን ሊሰጡበት የሚገባ መሆኑ በውሳኔው አስፍሯል፡፡
ከመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ጋር ሊምታታ የማይገባው መቃወሚያ በማለት ተከራካሪ ወገኖች እንደ አስፈላጊነቱ ዐቃቤ ሕግም ይሁን ተከሳሽ በክርክር ወይም ምስክር በሚሰማበት ጊዜ ጣልቃ የሚገቡበት ስነ ሥርዓት ነው፡፡
ለምሳሌ ምስክር በሚሰማበት ጊዜ ለምስክሩ በዋና ጥያቄ ላይ መሪ ጥያቄ ቢቀርብ ወይም ምስክሩ ከተመለከተው ወይም ከሚያውቀው ነገር ባሻገር ግላዊ አስተያየቱን ወይም ግምቱን እንዲሰጥ ቢጠየቅ ወይም ከጉዳዩ ጋር የማይገናኝ ጥያቄ ቢጠየቅ ተከራካሪ ወገኖች መቃወሚያ አለኝ ብለው ፍርድ ቤቱን በማስፈቀድ ምስክሩ መልስ እንዳይመልስ ማድረግ ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from PIN NGO
Today is International Day for Universal Access to Information.
This day is celebrated annually on September 28th to recognize the importance of access to information and its role in promoting democracy, development, and equality. The day was proclaimed by the United Nations Educational, Scientific and Cultural Organization (UNESCO) General Conference in 2015, following the adoption of the 38 C/Resolution 57 declaring 28 September of every year as International Day for Universal Access to Information (IDUAI). The 74th UN General Assembly proclaimed 28 September as the International Day for Universal Access to Information (IDUAI) at the UN level in October 2019.
This year, the International Day for Universal Access to Information will focus on the importance of the online space for access to information. The global celebration will take place in Oxford, UK on September 28th, 2023. The opening session will be followed by a high-level roundtable, which will discuss access to information and internet disruptions in the context of the Vienna Declaration adopted at the World Conference on Human Rights. A series of three panels will focus on internet accessibility and connectivity; the role of governments, judiciary and information commissioners in securing the proper functioning of the internet as an enabler of the right to information and other human rights; as well as the need for international cooperation in the field of strengthening access to information for human rights and achievement of the Goals of Agenda 2030.
The expansion of laws related to information helps in building inclusive institutions access the world.
Public Information Noble (PIN)
Facebook:
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL
Twitter :👇👇👇👇👇
https://twitter.com/PINNGO_org?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PublicInformationNoble
YouTube:
https://youtube.com/@PublicinformationNoblePIN?si=xVQQAoiVF-nqw1dN
LinkedIn: https://www.linkedin.com/groups/9504680
TikTok:
https://vm.tiktok.com/ZMjNEvekB/
Website: https://www.pinngo.org
Email:
support@pinngo.org;
info@pinngo.org
This day is celebrated annually on September 28th to recognize the importance of access to information and its role in promoting democracy, development, and equality. The day was proclaimed by the United Nations Educational, Scientific and Cultural Organization (UNESCO) General Conference in 2015, following the adoption of the 38 C/Resolution 57 declaring 28 September of every year as International Day for Universal Access to Information (IDUAI). The 74th UN General Assembly proclaimed 28 September as the International Day for Universal Access to Information (IDUAI) at the UN level in October 2019.
This year, the International Day for Universal Access to Information will focus on the importance of the online space for access to information. The global celebration will take place in Oxford, UK on September 28th, 2023. The opening session will be followed by a high-level roundtable, which will discuss access to information and internet disruptions in the context of the Vienna Declaration adopted at the World Conference on Human Rights. A series of three panels will focus on internet accessibility and connectivity; the role of governments, judiciary and information commissioners in securing the proper functioning of the internet as an enabler of the right to information and other human rights; as well as the need for international cooperation in the field of strengthening access to information for human rights and achievement of the Goals of Agenda 2030.
The expansion of laws related to information helps in building inclusive institutions access the world.
Public Information Noble (PIN)
Facebook:
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL
Twitter :👇👇👇👇👇
https://twitter.com/PINNGO_org?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PublicInformationNoble
YouTube:
https://youtube.com/@PublicinformationNoblePIN?si=xVQQAoiVF-nqw1dN
LinkedIn: https://www.linkedin.com/groups/9504680
TikTok:
https://vm.tiktok.com/ZMjNEvekB/
Website: https://www.pinngo.org
Email:
support@pinngo.org;
info@pinngo.org
Telegram
PIN NGO
Public Information Noble(PIN) is an NGO working on the right to access information.
information is power, let's share it together!
information is power, let's share it together!
#Tsehay Insurance S.C#
▪️1 - Cashier
▪️2 - Accountant
▪️3 - Legal Officer
▪️4 - Engineer I
▪️5 - Mechanic
▪️6 - Senior Underwriting Officer
▪️7 - General Service and Facility Management Officer
▪️8 - Branch Manager
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/tsehay-insurance-s-c-sept-28-23/
▪️Deadline: October 02/23
▪️1 - Cashier
▪️2 - Accountant
▪️3 - Legal Officer
▪️4 - Engineer I
▪️5 - Mechanic
▪️6 - Senior Underwriting Officer
▪️7 - General Service and Facility Management Officer
▪️8 - Branch Manager
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/tsehay-insurance-s-c-sept-28-23/
▪️Deadline: October 02/23
Forwarded from 𝐄𝐩𝐡𝐫𝐞𝐦 𝐇.
ከውሽማው ጋር ለማሳለፍ ሲል ለሚስቱ ታግቻለሁ ያለው ሰው 16 ሺህ ዶላር ካሳ እንዲከፍል ተፈረደበት🙈
የ35 ዓመቱ ፖል ሊራ አውስትራሊያዊ ሲሆን ባለትዳርም ነው። ግለሰቡ ከውሽማው ጋር ለመዝናናት ሲል ለሚስቱ ባልታወቁ ሰዎች እንደታገተ የጽሁፍ መልዕክት እንዲደርሳት ያደርጋል።
ከዚህ በተጨማሪም ይህ ግለሰብ በመልዕክቱ ጉዳዩን ለፖሊስ እንዳትናገር ያስጠነቀቀ ቢሆንም ሚስት ግን ለባሏ ደህንነት ስትል ለፖሊስ ማመልከቷ ተገልጿል።
ጥቆማ የደረሰው ፖሊስም ባደረገው ክትትል ፖል ሊራ ታግቶ ሳይሆን ከውሽማው ጋር ለመዝናናት ሲል የፈጠረው ምክንያት መሆኑን ደርሶበታል።
ግለሰቡ ሳይታገት በሀሰት ታግቻለሁ በሚል ከትዳር አጋሩ ውጪ የዝሙት ወንጀል ከመፈጸሙ ባለፈ የፖሊስን ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት ያላግባብ እንዲባክን አድርጓል በሚል ፖሊስም ላባከነው ጊዜ 16 ሺህ ዶላር እንዲከፈለው ጠይቋል። ምን ይሄ ብቻ የሶስት ዓመት ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጥም ተፈርዶበታልም ብለዋል።
😂😂😂🙄🙄🙄🙄🙄
የ35 ዓመቱ ፖል ሊራ አውስትራሊያዊ ሲሆን ባለትዳርም ነው። ግለሰቡ ከውሽማው ጋር ለመዝናናት ሲል ለሚስቱ ባልታወቁ ሰዎች እንደታገተ የጽሁፍ መልዕክት እንዲደርሳት ያደርጋል።
ከዚህ በተጨማሪም ይህ ግለሰብ በመልዕክቱ ጉዳዩን ለፖሊስ እንዳትናገር ያስጠነቀቀ ቢሆንም ሚስት ግን ለባሏ ደህንነት ስትል ለፖሊስ ማመልከቷ ተገልጿል።
ጥቆማ የደረሰው ፖሊስም ባደረገው ክትትል ፖል ሊራ ታግቶ ሳይሆን ከውሽማው ጋር ለመዝናናት ሲል የፈጠረው ምክንያት መሆኑን ደርሶበታል።
ግለሰቡ ሳይታገት በሀሰት ታግቻለሁ በሚል ከትዳር አጋሩ ውጪ የዝሙት ወንጀል ከመፈጸሙ ባለፈ የፖሊስን ጉልበት፣ ጊዜ እና ሀብት ያላግባብ እንዲባክን አድርጓል በሚል ፖሊስም ላባከነው ጊዜ 16 ሺህ ዶላር እንዲከፈለው ጠይቋል። ምን ይሄ ብቻ የሶስት ዓመት ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጥም ተፈርዶበታልም ብለዋል።
😂😂😂🙄🙄🙄🙄🙄