Proclmation1072.2018 (1).pdf
809.1 KB
የኤሌትሮኒክ ፊርማ ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ቁጥር 1072/2010
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁጥር 358 እና 418 ተፈፃሚ የሚሆኑበት አግባብ ከሰበር ውሳኔዎች ጋር በማገናዘብ
================
የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 8 በመ/ቁ. 32143 እና ቅጽ 7 በመ/ቁ. 25031 በሰጠው ውሳኔ የሁለቱንም ልዪነት ማብራሪያ በመስጠት ትርጉም ሰጥቷል። ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ንብረት ላይ ፍርድ አርፎበታል ከተባለ ይሄው ፍርድ ሊሰረዝልኝ ይገባል የሚለው ወገን አቤቱታ ማቅረብ ያለበት በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 358 መሠረት እንጂ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ በ418 መሠረት ሊሆን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱ የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች የተለያየ ዓላማና ውጤት ያላቸው ስለሆነ ነው፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችሏል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 358 መሠረት አቤቱታ /መቃወሚያ/ የሚቀርበው ቀደም ሲል የተሰጠን ውሣኔ ለመቃወም ነው፡፡ መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በተደረገው የአፈፃፀም ክርክር ተካፋይ የነበረ እና የተወሰነበት ሰው በዚህ ሥነሥርዓት ክርክር ማንሳት የሚችልበት የህግ አግባብ የለም፡፡ ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ተቃዋሚ ሆኖ የሚቀርብበት አግባብ የለም፡፡ ከዚህም በሌላ መንገድ በአፈፃፀም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለን ባዮች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ሆኖ ማቅረብ ያለባቸውም ሣይዘገዩ እንደሆነ በዚሁ ቁ. 418/1/ ተመልክቶአል፡፡ አቤቱታው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ዘግይቶ የክርክሩን ውጤት በመጠበቅ ሳይሆን መቅረብ የሚገበውም ንብረቱ መከበሩን እንዳወቀ ነው።
Via Tsegaye Demeke _Lawyer
#ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
================
የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 8 በመ/ቁ. 32143 እና ቅጽ 7 በመ/ቁ. 25031 በሰጠው ውሳኔ የሁለቱንም ልዪነት ማብራሪያ በመስጠት ትርጉም ሰጥቷል። ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ንብረት ላይ ፍርድ አርፎበታል ከተባለ ይሄው ፍርድ ሊሰረዝልኝ ይገባል የሚለው ወገን አቤቱታ ማቅረብ ያለበት በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 358 መሠረት እንጂ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ በ418 መሠረት ሊሆን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱ የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች የተለያየ ዓላማና ውጤት ያላቸው ስለሆነ ነው፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችሏል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 358 መሠረት አቤቱታ /መቃወሚያ/ የሚቀርበው ቀደም ሲል የተሰጠን ውሣኔ ለመቃወም ነው፡፡ መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በተደረገው የአፈፃፀም ክርክር ተካፋይ የነበረ እና የተወሰነበት ሰው በዚህ ሥነሥርዓት ክርክር ማንሳት የሚችልበት የህግ አግባብ የለም፡፡ ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ተቃዋሚ ሆኖ የሚቀርብበት አግባብ የለም፡፡ ከዚህም በሌላ መንገድ በአፈፃፀም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለን ባዮች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ሆኖ ማቅረብ ያለባቸውም ሣይዘገዩ እንደሆነ በዚሁ ቁ. 418/1/ ተመልክቶአል፡፡ አቤቱታው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 418 መሠረት ዘግይቶ የክርክሩን ውጤት በመጠበቅ ሳይሆን መቅረብ የሚገበውም ንብረቱ መከበሩን እንዳወቀ ነው።
Via Tsegaye Demeke _Lawyer
#ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የቤተሰብ ሕግ ሐተታ ዘምክንያት.pdf
840.6 KB
የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ማብራሪያ
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ.pdf
552.9 KB
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕግ፡- ለዳኞችና ዓቃብያነ ሕግ ሥልጠና የተዘጋጀ
የፍትሐብሔር_ጉዳዮችን_የሚመለከቱ_ፎርሞች.pdf
4.6 MB
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን የሚመለከቱ የክስ፣ የመልስ፣ የይግባኝ፣ የአፈጻጸም፣ የሰበር፣ የውሳኔ እና የትዕዛዝ ፎርሞች፡፡
Forwarded from አለሕግAleHig ️
New_Ethiopian_Commercial_Code_Proclamation_No_1243_2021_English.pdf
2.7 MB
አዲሱ የንግድ ሕግ እንግሊዝኛ ቅጂ ከዚህ ያግኙ፤
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version
New Ethiopian Commercial Code Proclamation No. 1243-2021 - English Version