የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሕግ በኢትዮጵያ
በሀገራችን ኢትዮጵያ የተሽከርካሪ አደጋ በእጅጉ እየበዛ እና ከፍተኛ የሆነ ሞት፣ አካል ገዳት እና የንብረት ጉዳት እያስከተለ ይገኛል፡፡ ከአደጋው አስከፊነትና ከሰብአዊነት አንፃር የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሕክምና እርዳታ ማግኘት ይገባቸዋል፡፡ ሆኖም አንዳንድ ጊዜ ጉዳት አድራሹ በመሰወሩ ምክንያት ላይታወቅ የሚችልበት እድል ከመኖሩም በላይ ቢታወቅም እንኳን በወቅቱ ወጪውን ለመሸፈን የሚያስችል አቅም የሌለው የሚሆንባቸው አጋጣሚዎች በርካታ ናቸው፡፡ ይህም ተጎጂዎችን ለተጨማሪ ጉዳትና እንግልት ሊዳርግ ይችላል፡፡
ይህንን ችግር ለማቃለል የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን አስገዳጅ በሆነ መልኩ በሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2005 በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ የሚገኝ ሕግ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሑፍ የሕጉን ይዘት እንዳስሳለን፡፡
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ምንነት
መድን ወይም ኢንሹራንስ ስለሚለው ቃል ከተለያየ አቅጣጫ በማየት ትርጉም ሊሰጠው እንደሚችል የዘርፉ ምሁራን ይገልፃሉ፡፡ ከግለሰቦች መነሻ ነጥብ ተነስቶ የሚሰጠው ትርጉም የመጀመሪያው ሲሆን እሱም “አንድ ሰው በንብረቱ፣ በህይወቱ ወይም በአካሉ ላይ ባልተጠበቀ ሁኔታ ሊያጋጥም በሚችል አደጋ ምክንያት የሚደርስ በገንዘብ የሚለካ ጉዳትን ለኢንሹራንስ ድርጅት ማስተላለፊያ መንገድ ነው፡፡” ሁለተኛው መነሻ ነጥብ ከኢንሹራንስ ሰጪው ድርጅት በመነሳት ሲሆን “ኢንሹራንስ ሰጪው በአደጋ ምክንያት የሚያጋጥምን ኪሳራ ለተመሳሳይ አይነት አደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች የሚያከፋፍልበት መንገድ ወይም ዘዴ ነው፡፡”
በሀገራችንም በነባሩ የንግድ ሕግ አንቀጽ 654(1) ላይ “የኢንሹራስ ውል ፖሊሲ ማለት ኢንሹራንስ ሰጪ የሚባለው በአንድ ወይም በብዙ የተመደበውን የኢንሹራንስ መግቢያ ዋጋ (ፕርምየም) ተቀብሎ በውሉ የተመለከተው አደጋ በደረሰ ጊዜ ኢንሹራንስ ለገባው ሰው የተወሰነ ገንዘብ ለመክፈል ግዴታ የሚገባበት ነው፡፡” በማለት ትርጉሙን አስቀምጧል፡፡ ይህ የጠቅላላው የመድን ውል ትርጓሜ ሲሆን የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድንን በተመለከተ ደግሞ በአዋጅ ቁጥር 799/2005 አንቀፅ 2(8) እና (10) ስር ከተሰጡት ትርጉሞች ተነስተን መረዳት እንችላለን፡፡ በዚህም መሰረት “የመድን [ውል] ማለት የመድን ገቢው ተሸከርካሪ በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው የሞት አደጋ፣ የአካል ጉዳት ወይም የንብረት ኪሳራ ካሳ ለመክፈል እና የአስቸኳይ የሕክምና አገልግሎት ክፍያን ለመፈፀም መድን ሰጪው ውለታ የሚገባበት ሰነድ ነው” ይላል፡፡ ሦስተኛ ወገን ማለት ደግሞ “በመድን [ውሉ] መሰረት ኃላፊነት ያስከተለ የተሽከርካሪ አደጋ በደረሰ ጊዜ ከመድን ገቢው፣ ከመድን ገቢው ቤተሰብ፣ ከአሽከርካሪው ወይም ከመድን ገቢው ተቀጣሪ ሰራተኛ በስተቀር የመድን [ውሉ] ተፈፃሚነት የሚመለከተው ማንኛውም ሌላ ሰው ነው” ይላል፡፡ በመሆኑም የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ማለት የተሽከርካሪ አደጋ የደረሰበት ሰው ሊያገኘው የሚገባ ካሳ ወይም የሕክምና ወጪ ሽፋን መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡
የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አስፈላጊነት
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2005 እንሊወጣ ያስፈለገበት አራት ምክንያቶች በመግቢያው ላይ የተጠቀሱ ሲሆን እነዚህም በተሽከርካሪ ምክንያት እየደረሰ ያለው አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ በጣም እየጨመረ መምጣቱ፣ በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሣራ ማህበራዊ ችግር እያስከተለ ያለ መሆኑ፣ የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት የሚያገኙበት ሥርዓት ማመቻቸት እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን እዲኖራቸው ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ናቸው፡፡
በአጠቃላይ መድን ወይም ኢንሹራንስ እጅግ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ ከነዚህ ጠቀሜታዎቹ ውስጥ አንደኛው በአንድ ሰው ላይ የሚደርስን ፍትሐብሔራዊ ተጠያቂነትን፣ የንብረት ጉዳትን፣ በሞት ወይም የአካል ጉዳት ምክንያት የሚደርስን የኢኮኖሚያዊ ኪሳራን በካሳ መልክ የኢንሹራንስ ድርጅቱ ስለሚከፍለው በተቻለ መጠን ጉዳት አድራሽ ወይም ጉዳት የደረሰበት ሰው የከፋ ኪሳራና ምስቅልቅል ውስጥ እንዳይገቡ ያደርጋል፡፡
የሕጉ ተፈፃሚነት ወሰን
ህጉ ከብስክሌትና ከአካል ጉዳተኞች ተሽከርካሪ (ዊልቼር) በስተቀር በመንገድ ላይ በሚሄድ በኤሌክትሪክ ወይም በመካኒካ ኃይል በሚሰራ ባለሞተር ተሽከርካሪ፣ ግማሽ ተሳቢ ወይም ተሳቢ ላይ ሁሉ ተፈፃሚ እንደሚሆን ከአዋጁ አንቀጽ 2(5) እና ከአንቀፅ 3 ጣምራ ንባብ መረዳት ይቻላል፡፡ ይህም ማለት ከባጃጅ እንስቶ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች ሁሉ ይህን የመድን የምስክር ወረቀት ሳይዙ መንቀሳቀስ አይችሉም። በአዋጁ አንቀጽ 3(1) ላይ እንደተገለፀው ማንኛውም ሰው ተሽከርካሪው በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው አደጋ የፀና የመድን ሽፋን ሳይኖረው ተሽከርካሪውን በመንገድ ላይ መንዳት፣ መጠቀም ወይም ሌላ ሰው እንዲነዳ ወይም እንዲጠቀም ማድረግ ወይም መፍቀድ እንደማይችል ተደንግጎ እናገኛለን፡፡ የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን ምስክር ወረቀት ካልያዙ ሽፋኑ እንደሌላቸው ተቆጥሮ ተሽከርካሪዎቹ በፖሊስ ተይዘው ይቆያሉ። ተሽከርካሪው የመድን ተለጣፊ ምልክት ከሌለው ወይም በወቅቱ የታደሰ ካልሆነ መድህን ለተሽከርካሪው የመግባት ግዴታ ያለበት ሰው አዋጁን እንደጣሰ ተቆጥሮ በሕግ እንደሚጠየቅ በአዋጁ አንቀጽ 13 ላይ ተደንግጓል። ለተሽከራካሪው የሦስተኛ ወገን መድን የመግባት ግዴታ ያለበት የተሽከርካሪው ባለቤት፣ ተሽከርካሪው ላይ በኪራይ ወይም በውክልና መብት አግኝቶ የሚጠቀም ሰው ወይም ሌሎች እንዲጠቀሙበት መፍቀድ የሚችል ማንኛውም ሰው ነው፡፡
የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን የሚሸፍነው ጉዳት
በአዋጁ አንቀጽ 4(2) ላይ በተገለፀው መሠረት የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን ፖሊሲ መድን የተገባለት ተሽከርካሪ ለሚያደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሳራ መከፈል የሚገባውን ካሳና አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት ወጪ የሚሸፍን ነው፡፡
ነገር ግን በመድን ገቢው ወይም ቤተሰብ (የትዳር ጓደኛ፣ ልጅ፣ አባት፣ እናት ወይም የሚያስተዳድረው ማንኛውም ሰው) ላይ የሚደርስ ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ጉዳት፣ በመድን ገቢው ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው በሥራው ላይ እያለ በሚደርስ የግጭት አደጋ ወይም የሞት ወይም የአካል ጉዳት ወይም የንብረት ጉዳት፣ መድን በተገባለት ተሽከርካሪ ላይ የሚደርስ አደጋ፣ መድን በተገባለት ተሽከርካሪ ላይ በኪራይ ወይም በክፍያ በሚጓጓዝ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት እና ከኢትዮጵያ ግዛት ክልል ውጪ የደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ ተከትሎ የመጣ ኃላፊነትን የማይሸፍን መሆኑን እና ካሳ እንደማይከፈለው ከአዋጁ አንቀጽ 7 እንረዳለን፡፡ በሌሎች ሕጎች ግን ጉዳት አድራሹን ወይም ተሽከርካሪው የመድህን ሽፋን ካለው መድህን የሰጠውን ኩባንያ ካሳ የመጠየቅ መብታቸው እንደተጠበቀ ነው።
የካሳው መጠን
በሀገራችን ኢትዮጵያ የተሽከርካሪ አደጋ በእጅጉ እየበዛ እና ከፍተኛ የሆነ ሞት፣ አካል ገዳት እና የንብረት ጉዳት እያስከተለ ይገኛል፡፡ ከአደጋው አስከፊነትና ከሰብአዊነት አንፃር የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሕክምና እርዳታ ማግኘት ይገባቸዋል፡፡ ሆኖም አንዳንድ ጊዜ ጉዳት አድራሹ በመሰወሩ ምክንያት ላይታወቅ የሚችልበት እድል ከመኖሩም በላይ ቢታወቅም እንኳን በወቅቱ ወጪውን ለመሸፈን የሚያስችል አቅም የሌለው የሚሆንባቸው አጋጣሚዎች በርካታ ናቸው፡፡ ይህም ተጎጂዎችን ለተጨማሪ ጉዳትና እንግልት ሊዳርግ ይችላል፡፡
ይህንን ችግር ለማቃለል የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን አስገዳጅ በሆነ መልኩ በሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2005 በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ የሚገኝ ሕግ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሑፍ የሕጉን ይዘት እንዳስሳለን፡፡
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ምንነት
መድን ወይም ኢንሹራንስ ስለሚለው ቃል ከተለያየ አቅጣጫ በማየት ትርጉም ሊሰጠው እንደሚችል የዘርፉ ምሁራን ይገልፃሉ፡፡ ከግለሰቦች መነሻ ነጥብ ተነስቶ የሚሰጠው ትርጉም የመጀመሪያው ሲሆን እሱም “አንድ ሰው በንብረቱ፣ በህይወቱ ወይም በአካሉ ላይ ባልተጠበቀ ሁኔታ ሊያጋጥም በሚችል አደጋ ምክንያት የሚደርስ በገንዘብ የሚለካ ጉዳትን ለኢንሹራንስ ድርጅት ማስተላለፊያ መንገድ ነው፡፡” ሁለተኛው መነሻ ነጥብ ከኢንሹራንስ ሰጪው ድርጅት በመነሳት ሲሆን “ኢንሹራንስ ሰጪው በአደጋ ምክንያት የሚያጋጥምን ኪሳራ ለተመሳሳይ አይነት አደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች የሚያከፋፍልበት መንገድ ወይም ዘዴ ነው፡፡”
በሀገራችንም በነባሩ የንግድ ሕግ አንቀጽ 654(1) ላይ “የኢንሹራስ ውል ፖሊሲ ማለት ኢንሹራንስ ሰጪ የሚባለው በአንድ ወይም በብዙ የተመደበውን የኢንሹራንስ መግቢያ ዋጋ (ፕርምየም) ተቀብሎ በውሉ የተመለከተው አደጋ በደረሰ ጊዜ ኢንሹራንስ ለገባው ሰው የተወሰነ ገንዘብ ለመክፈል ግዴታ የሚገባበት ነው፡፡” በማለት ትርጉሙን አስቀምጧል፡፡ ይህ የጠቅላላው የመድን ውል ትርጓሜ ሲሆን የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድንን በተመለከተ ደግሞ በአዋጅ ቁጥር 799/2005 አንቀፅ 2(8) እና (10) ስር ከተሰጡት ትርጉሞች ተነስተን መረዳት እንችላለን፡፡ በዚህም መሰረት “የመድን [ውል] ማለት የመድን ገቢው ተሸከርካሪ በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው የሞት አደጋ፣ የአካል ጉዳት ወይም የንብረት ኪሳራ ካሳ ለመክፈል እና የአስቸኳይ የሕክምና አገልግሎት ክፍያን ለመፈፀም መድን ሰጪው ውለታ የሚገባበት ሰነድ ነው” ይላል፡፡ ሦስተኛ ወገን ማለት ደግሞ “በመድን [ውሉ] መሰረት ኃላፊነት ያስከተለ የተሽከርካሪ አደጋ በደረሰ ጊዜ ከመድን ገቢው፣ ከመድን ገቢው ቤተሰብ፣ ከአሽከርካሪው ወይም ከመድን ገቢው ተቀጣሪ ሰራተኛ በስተቀር የመድን [ውሉ] ተፈፃሚነት የሚመለከተው ማንኛውም ሌላ ሰው ነው” ይላል፡፡ በመሆኑም የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ማለት የተሽከርካሪ አደጋ የደረሰበት ሰው ሊያገኘው የሚገባ ካሳ ወይም የሕክምና ወጪ ሽፋን መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡
የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አስፈላጊነት
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2005 እንሊወጣ ያስፈለገበት አራት ምክንያቶች በመግቢያው ላይ የተጠቀሱ ሲሆን እነዚህም በተሽከርካሪ ምክንያት እየደረሰ ያለው አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ በጣም እየጨመረ መምጣቱ፣ በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሣራ ማህበራዊ ችግር እያስከተለ ያለ መሆኑ፣ የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት የሚያገኙበት ሥርዓት ማመቻቸት እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን እዲኖራቸው ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ናቸው፡፡
በአጠቃላይ መድን ወይም ኢንሹራንስ እጅግ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ ከነዚህ ጠቀሜታዎቹ ውስጥ አንደኛው በአንድ ሰው ላይ የሚደርስን ፍትሐብሔራዊ ተጠያቂነትን፣ የንብረት ጉዳትን፣ በሞት ወይም የአካል ጉዳት ምክንያት የሚደርስን የኢኮኖሚያዊ ኪሳራን በካሳ መልክ የኢንሹራንስ ድርጅቱ ስለሚከፍለው በተቻለ መጠን ጉዳት አድራሽ ወይም ጉዳት የደረሰበት ሰው የከፋ ኪሳራና ምስቅልቅል ውስጥ እንዳይገቡ ያደርጋል፡፡
የሕጉ ተፈፃሚነት ወሰን
ህጉ ከብስክሌትና ከአካል ጉዳተኞች ተሽከርካሪ (ዊልቼር) በስተቀር በመንገድ ላይ በሚሄድ በኤሌክትሪክ ወይም በመካኒካ ኃይል በሚሰራ ባለሞተር ተሽከርካሪ፣ ግማሽ ተሳቢ ወይም ተሳቢ ላይ ሁሉ ተፈፃሚ እንደሚሆን ከአዋጁ አንቀጽ 2(5) እና ከአንቀፅ 3 ጣምራ ንባብ መረዳት ይቻላል፡፡ ይህም ማለት ከባጃጅ እንስቶ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች ሁሉ ይህን የመድን የምስክር ወረቀት ሳይዙ መንቀሳቀስ አይችሉም። በአዋጁ አንቀጽ 3(1) ላይ እንደተገለፀው ማንኛውም ሰው ተሽከርካሪው በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው አደጋ የፀና የመድን ሽፋን ሳይኖረው ተሽከርካሪውን በመንገድ ላይ መንዳት፣ መጠቀም ወይም ሌላ ሰው እንዲነዳ ወይም እንዲጠቀም ማድረግ ወይም መፍቀድ እንደማይችል ተደንግጎ እናገኛለን፡፡ የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን ምስክር ወረቀት ካልያዙ ሽፋኑ እንደሌላቸው ተቆጥሮ ተሽከርካሪዎቹ በፖሊስ ተይዘው ይቆያሉ። ተሽከርካሪው የመድን ተለጣፊ ምልክት ከሌለው ወይም በወቅቱ የታደሰ ካልሆነ መድህን ለተሽከርካሪው የመግባት ግዴታ ያለበት ሰው አዋጁን እንደጣሰ ተቆጥሮ በሕግ እንደሚጠየቅ በአዋጁ አንቀጽ 13 ላይ ተደንግጓል። ለተሽከራካሪው የሦስተኛ ወገን መድን የመግባት ግዴታ ያለበት የተሽከርካሪው ባለቤት፣ ተሽከርካሪው ላይ በኪራይ ወይም በውክልና መብት አግኝቶ የሚጠቀም ሰው ወይም ሌሎች እንዲጠቀሙበት መፍቀድ የሚችል ማንኛውም ሰው ነው፡፡
የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን የሚሸፍነው ጉዳት
በአዋጁ አንቀጽ 4(2) ላይ በተገለፀው መሠረት የሦስተኛ ወገን የመድን ሽፋን ፖሊሲ መድን የተገባለት ተሽከርካሪ ለሚያደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሳራ መከፈል የሚገባውን ካሳና አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት ወጪ የሚሸፍን ነው፡፡
ነገር ግን በመድን ገቢው ወይም ቤተሰብ (የትዳር ጓደኛ፣ ልጅ፣ አባት፣ እናት ወይም የሚያስተዳድረው ማንኛውም ሰው) ላይ የሚደርስ ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ጉዳት፣ በመድን ገቢው ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው በሥራው ላይ እያለ በሚደርስ የግጭት አደጋ ወይም የሞት ወይም የአካል ጉዳት ወይም የንብረት ጉዳት፣ መድን በተገባለት ተሽከርካሪ ላይ የሚደርስ አደጋ፣ መድን በተገባለት ተሽከርካሪ ላይ በኪራይ ወይም በክፍያ በሚጓጓዝ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት እና ከኢትዮጵያ ግዛት ክልል ውጪ የደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ ተከትሎ የመጣ ኃላፊነትን የማይሸፍን መሆኑን እና ካሳ እንደማይከፈለው ከአዋጁ አንቀጽ 7 እንረዳለን፡፡ በሌሎች ሕጎች ግን ጉዳት አድራሹን ወይም ተሽከርካሪው የመድህን ሽፋን ካለው መድህን የሰጠውን ኩባንያ ካሳ የመጠየቅ መብታቸው እንደተጠበቀ ነው።
የካሳው መጠን
👍12❤1
July 16, 2023
በአዋጁ አንቀጽ 16 መሰረት በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ መድን ፖሊሲ ለደረሰ ጉዳት የሚሸፍነው የካሳ መጠን የሞት አደጋ ከብር 5 ሺ ያላነሰና ብር 40 ሺ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ፣ በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ ለአካል ጉዳት ከብር 40 ሺ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ እንዲሁም በንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ወይም ኪሳራ ከብር 100 ሺ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ የሚከፈል ይሆናል፡፡ ነገር ግን በዚህ ሕግ ከተቀመጠው የገንዘብ መጠን በላይ ጉዳት የደረሰበት ሰው ጉዳት አድራሹን ወይም በሕግ ኃላፊነት ያለበትን ሰው በፍ/ቤት ተገቢነት ባለው ሌላ ሕግ መሠረት ከሶ ካሳ መጠየቅ ይችላል፡፡
በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ የመድን ዋስትና የአሽከርካሪውን እድሜ፣ የአካል ወይም የአእምሮ ሁኔታ፣ የተሽከርካሪውን ሁኔታ፣ የፈረስ ጉልበት ወይም የሲሊንደር ችሎታ ወይም ዋጋ፣ የሚይዘው ሰው ብዛት፣ የሚጭነውን እቃ ክብደት፣ አካላዊ ባህሪ ወይም ልዩ መሳሪያ፣ ተሽከርካሪው አገልግሎት ላይ የሚውልበትን ጊዜ ወይም አካባቢ ካሳ እንዳይከፈል ገደብ ሊያስደርጉ አይችሉም።
እንዲሁም እንደ ሌሎች የመድን ዋስትናዎች በመድን ውሉ በተስማማነው መሠረት አይደለም በሚል የመድን ኩባንያው ወይም ሌላ አካል ካሳው እንዳይከፈል መቃወም ወይም መከልከል አይችልም። የመድን ፈንድ ኤጀንሲው ጉዳት አድራሹ ተሽከርካሪ ካልታወቀ ወይም የመድህን ሽፋን ከሌለው በተሽከርካሪው ለደረሰ የሞት ወይም የአካል ጉዳት ከላይ የጠቀስነውን የካሳ መጠን ይከፍላል። የአስቸኳይ ህክምና ወጪንም ይሸፍናል፡፡
አስቸኳይ የህክምና እርዳታ
ማንኛውም ሰው በተሽከርካሪ አደጋ ጉዳት ከደረሰበት ከአደጋው ቦታ፣ ወደ ህክምና በሚጓጓዝበት ወቅትና በድንገተኛ ክፍል እስከ ብር 2 ሺህ አስቸኳይ የህክምና እርዳታ የማግኘት መብት አለው፡፡ ማንኛውም የጤና ተቋም ይህን አስቸኳይ የህክምና እርዳታ ክፍያ ሳይጠይቅ የመስጠት ግዴታ አለበት። ክፍያውን አገልግሎቱን ከሰጠ በኋላ ከመድን ኩባንያው ወይም ከመድህን ፈንድ ኤጀንሲው የሚጠይቅ መሆኑን በአዋጁ አንቀጽ 27(3) እና (4) ላይ ተገልጿል።
የመድን ምስክር ወረቀት እና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ
የመድን ምስክር ወረቀት ማለት የተሽከርካሪው ባለንብረት ወይም ህጋዊ ግዴታ ያለበት ሰው ተሸከርካሪው በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው አደጋ በአዋጁ መሠረት መድን የገባለት መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነድ ነው፡፡ መድን ሰጪ ድርጅት ከመድን ገቢው ጋር የመድን ሽፋን ለመስጠት ከተስማሙ የመድን ፖሊሲውን (የመድን ስምምነት ውላቸውን) ለመድን ገቢው ይሰጠዋል፡፡ ከመድን ፖሊሲው በተጨማሪ በአዋጁ አንቀጽ 9(1) እና 12(1) ላይ እንደተገለፀው የመድን ምስክር ወረቀት እና የመድን ተለጣፊ ምልክት ለመድን ገቢው አብሮ መስጠት እንዳለበት ሕጉ በመድን ድርጅቱ ላይ ግዴታ ጥሎበታል፡፡
ይህ በአዋጁ አንቀጽ 9 መሠረት የተሰጠ የመድን ምስክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ከአንድ ዓመት ላላነሰ ጊዜ የሚፀና ነው፡፡ የመድን ሽፋን ውሉ ሲቋረጥ ወይም የውል ዘመኑ ሲያልቅ መድን ገቢው የመድን ምስክር ወረቀቱንና የመድን ተለጣፊውን ወዲያውኑ ለመድን ሰጪው ድርጅት መመለስ አለበት፡፡
የመድን ፈንድ
የመድን ፈንድ ማለት ቋሚ የፋይናንስ ምንጭ ሆኖ በኢትዮጲያ ብሔራዊ ባንክ በሚከፈት ልዩ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ተቀማጭ እንዲሆን በአዋጁ የተቋቋመ ቋሚ የገንዘብ ምንጭ ነው፡፡ የፈንዱ የገንዘብ ምንጭ ከፈንዱ ተመን የሚሰበሰብ እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወሰን ሌላ ተጨማሪ ገቢ ነው፡፡ ይህን ፈንድ የሚስተዳደረው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በተቋቋመው የመድን ፈንድ አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን የፌደራል መንግስት የአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 ስያሜው የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት በሚል ተቀይሯል፡፡
የፈንዱ ዓላማ መድን ባልተገባለት ወይም ባልታወቀ ተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ሰው አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ ማድረግ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰበት ሰው ካሳ እንዲከፈለው ማድረግ እና ለሞተ ሰው ቤተሰብ አባላት ካሳ እንዲከፈል ማድረግ ነው፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 20(2) ላይ እንደተገለፀው ከፈንዱ ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች የሚከፍለው የካሳ ክፍያ መጠን መድን የተገባለት ተሽከርካሪ አደጋ ባደረሰ ጊዜ በሚከፈለው የካሳ መጠን ልክ እንደሆነ ተደንግጓል፡፡
የመድን ፈንድ አገልግሎቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት በሕጉ የተቀመጠውን የጉዳት ካሳ መጠን ከከፈለ በኋላ ይህን የከፈለውን ክፍያ ለጉዳቱ በኃላፊነት ተጠያቂ ከሆነው ሰው ላይ የማስመለስ መብት እንዳለው በአዋጁ አንቀጽ 20(3) ተደንግጎል፡፡
ተጠያቂነት
የተሽከርካሪ የሶስተኛ ወገን ህግን አለማክበር የማስተካከያ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን ከማስከተሉም በተጨማሪ ክልከላዎችን ተላልፎ መገኘት ከብር 3 ሺ እስ ብር 5 ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ወይም ከ1 አመት እስከ 2 አመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ በአዋጁ አንቀፅ 30 ተደንግጓል፡፡
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ህግ አደጋ የደረሰባቸው ሰዎች ከደረሰባቸው ችግር በተወሰነ መልኩ እንዲቋቋሙ እና አስቸኳይ የህክምና እርዳታ እንዲያገኙ ለማስቻል ተግባራዊ የተደረገ ህግ ነው፡፡ ስለሆነም ሕብረተሰቡም የተሽከርካሪ አደጋ እንዳይደርስ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረጉ እንደተጠበቀ ሆኖ አደጋ ከደረሰ ግን በጠቀስናቸው መብቶች መጠቀም የሚችል መሆኑን መገንዘብ እንዳለበት መጠቆም እንወዳለን፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ የመድን ዋስትና የአሽከርካሪውን እድሜ፣ የአካል ወይም የአእምሮ ሁኔታ፣ የተሽከርካሪውን ሁኔታ፣ የፈረስ ጉልበት ወይም የሲሊንደር ችሎታ ወይም ዋጋ፣ የሚይዘው ሰው ብዛት፣ የሚጭነውን እቃ ክብደት፣ አካላዊ ባህሪ ወይም ልዩ መሳሪያ፣ ተሽከርካሪው አገልግሎት ላይ የሚውልበትን ጊዜ ወይም አካባቢ ካሳ እንዳይከፈል ገደብ ሊያስደርጉ አይችሉም።
እንዲሁም እንደ ሌሎች የመድን ዋስትናዎች በመድን ውሉ በተስማማነው መሠረት አይደለም በሚል የመድን ኩባንያው ወይም ሌላ አካል ካሳው እንዳይከፈል መቃወም ወይም መከልከል አይችልም። የመድን ፈንድ ኤጀንሲው ጉዳት አድራሹ ተሽከርካሪ ካልታወቀ ወይም የመድህን ሽፋን ከሌለው በተሽከርካሪው ለደረሰ የሞት ወይም የአካል ጉዳት ከላይ የጠቀስነውን የካሳ መጠን ይከፍላል። የአስቸኳይ ህክምና ወጪንም ይሸፍናል፡፡
አስቸኳይ የህክምና እርዳታ
ማንኛውም ሰው በተሽከርካሪ አደጋ ጉዳት ከደረሰበት ከአደጋው ቦታ፣ ወደ ህክምና በሚጓጓዝበት ወቅትና በድንገተኛ ክፍል እስከ ብር 2 ሺህ አስቸኳይ የህክምና እርዳታ የማግኘት መብት አለው፡፡ ማንኛውም የጤና ተቋም ይህን አስቸኳይ የህክምና እርዳታ ክፍያ ሳይጠይቅ የመስጠት ግዴታ አለበት። ክፍያውን አገልግሎቱን ከሰጠ በኋላ ከመድን ኩባንያው ወይም ከመድህን ፈንድ ኤጀንሲው የሚጠይቅ መሆኑን በአዋጁ አንቀጽ 27(3) እና (4) ላይ ተገልጿል።
የመድን ምስክር ወረቀት እና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ
የመድን ምስክር ወረቀት ማለት የተሽከርካሪው ባለንብረት ወይም ህጋዊ ግዴታ ያለበት ሰው ተሸከርካሪው በሦስተኛ ወገን ላይ ለሚያደርሰው አደጋ በአዋጁ መሠረት መድን የገባለት መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነድ ነው፡፡ መድን ሰጪ ድርጅት ከመድን ገቢው ጋር የመድን ሽፋን ለመስጠት ከተስማሙ የመድን ፖሊሲውን (የመድን ስምምነት ውላቸውን) ለመድን ገቢው ይሰጠዋል፡፡ ከመድን ፖሊሲው በተጨማሪ በአዋጁ አንቀጽ 9(1) እና 12(1) ላይ እንደተገለፀው የመድን ምስክር ወረቀት እና የመድን ተለጣፊ ምልክት ለመድን ገቢው አብሮ መስጠት እንዳለበት ሕጉ በመድን ድርጅቱ ላይ ግዴታ ጥሎበታል፡፡
ይህ በአዋጁ አንቀጽ 9 መሠረት የተሰጠ የመድን ምስክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ከአንድ ዓመት ላላነሰ ጊዜ የሚፀና ነው፡፡ የመድን ሽፋን ውሉ ሲቋረጥ ወይም የውል ዘመኑ ሲያልቅ መድን ገቢው የመድን ምስክር ወረቀቱንና የመድን ተለጣፊውን ወዲያውኑ ለመድን ሰጪው ድርጅት መመለስ አለበት፡፡
የመድን ፈንድ
የመድን ፈንድ ማለት ቋሚ የፋይናንስ ምንጭ ሆኖ በኢትዮጲያ ብሔራዊ ባንክ በሚከፈት ልዩ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ተቀማጭ እንዲሆን በአዋጁ የተቋቋመ ቋሚ የገንዘብ ምንጭ ነው፡፡ የፈንዱ የገንዘብ ምንጭ ከፈንዱ ተመን የሚሰበሰብ እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወሰን ሌላ ተጨማሪ ገቢ ነው፡፡ ይህን ፈንድ የሚስተዳደረው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በተቋቋመው የመድን ፈንድ አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን የፌደራል መንግስት የአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 ስያሜው የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት በሚል ተቀይሯል፡፡
የፈንዱ ዓላማ መድን ባልተገባለት ወይም ባልታወቀ ተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ሰው አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ ማድረግ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰበት ሰው ካሳ እንዲከፈለው ማድረግ እና ለሞተ ሰው ቤተሰብ አባላት ካሳ እንዲከፈል ማድረግ ነው፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 20(2) ላይ እንደተገለፀው ከፈንዱ ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች የሚከፍለው የካሳ ክፍያ መጠን መድን የተገባለት ተሽከርካሪ አደጋ ባደረሰ ጊዜ በሚከፈለው የካሳ መጠን ልክ እንደሆነ ተደንግጓል፡፡
የመድን ፈንድ አገልግሎቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት በሕጉ የተቀመጠውን የጉዳት ካሳ መጠን ከከፈለ በኋላ ይህን የከፈለውን ክፍያ ለጉዳቱ በኃላፊነት ተጠያቂ ከሆነው ሰው ላይ የማስመለስ መብት እንዳለው በአዋጁ አንቀጽ 20(3) ተደንግጎል፡፡
ተጠያቂነት
የተሽከርካሪ የሶስተኛ ወገን ህግን አለማክበር የማስተካከያ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን ከማስከተሉም በተጨማሪ ክልከላዎችን ተላልፎ መገኘት ከብር 3 ሺ እስ ብር 5 ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ወይም ከ1 አመት እስከ 2 አመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ በአዋጁ አንቀፅ 30 ተደንግጓል፡፡
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ህግ አደጋ የደረሰባቸው ሰዎች ከደረሰባቸው ችግር በተወሰነ መልኩ እንዲቋቋሙ እና አስቸኳይ የህክምና እርዳታ እንዲያገኙ ለማስቻል ተግባራዊ የተደረገ ህግ ነው፡፡ ስለሆነም ሕብረተሰቡም የተሽከርካሪ አደጋ እንዳይደርስ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረጉ እንደተጠበቀ ሆኖ አደጋ ከደረሰ ግን በጠቀስናቸው መብቶች መጠቀም የሚችል መሆኑን መገንዘብ እንዳለበት መጠቆም እንወዳለን፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10❤3
July 16, 2023
በቅርቡ ለምንጀምረው አለ ህግ የህግ ጉዳዮች ዩቱብ ቻናል ፕሮግራም ሰብስክራብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ፣
ሼር በማድረግ አድርሱልን።
subscribe our channel
Share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtube.com/@Lawsocieties
ሼር በማድረግ አድርሱልን።
subscribe our channel
Share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtube.com/@Lawsocieties
👏12👍8🤯1
July 18, 2023
በቅርቡ አለ ህግ የተሰኘው ፕሮግራም ይጀምራል ሼር እና ሰብስክራብ አድርጉልን።
ሼር በማድረግ አድርሱልን።
#subscribe our YouTube channel
and #Share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtube.com/@Lawsocieties
ሼር በማድረግ አድርሱልን።
#subscribe our YouTube channel
and #Share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtube.com/@Lawsocieties
👍12👏2🥰1
July 18, 2023
Forwarded from ሕግ ቤት
Law LLB EE 2015 Result 43.xlsx
11.9 KB
Wolkite university Law LLB Exit Exam Result
👍8
July 19, 2023
ብንዘገይም አልቀረንም #አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን በቅርቡ ለሚጀመረው አለ_ህግ ለተሰኘው ፕሮግራም አባል ይሁኑ።
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍8❤2
July 19, 2023
አንድ ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ የወራሽነት መብቱን ለአካለ መጠን ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 15 አመት ባለው ጊዜ ውስጥ ቢጠይቅ በይርጋ ሊታገድ አይገባም፡፡
የፌ.ጠ.ፍ.ሰ.ሰ.ችሎት ቅፅ 20 በመ/ቁ 120841
የፌ.ጠ.ፍ.ሰ.ሰ.ችሎት ቅፅ 20 በመ/ቁ 120841
👍6
July 20, 2023
የፍትሐብሔር ክርክር ሂደት.pdf
694 KB
የፍትሐብሔር ክርክር ሂደት፡- ከክስ አቀራረብ እስከ ፍርድ አሰጣጥ
በዚህ ጽሑፍ የተብራሩ የፍትሐብሔር ክርክር ሂደት ደረጃዎች፡-
👉 የክስ ማመልከቻን መመርመር
👉 ለተከሳሽ መጥሪያ መላክ
👉 የመከላከያ መልስን መመርመር
👉 የጽሑፍ ማስረጃ ስለሚቀርብበት ጊዜና ሁኔታ
👉 የጽሑፍ ክርክር የማቀባበል ሥራን ማጠናቀቅ
👉 ክስን መስማት
👉 የሦስተኛ ወገኖች ጣልቃ ገብነት ወይም ክስ ውስጥ መግባት
👉 ተከራካሪዎችን መመርመር
👉 በመጀመሪያ ደረጃ ክርክር ላይ የሚቀርቡ መቃወሚያዎች
👉 የክርክሩን ጭብጥ መያዝ
👉 ለምስክሮች መጥሪያ መላክ
👉 ምስክሮችን መመርመር
👉 ፍርድ
#EsubalewAmareLawOffice
በዚህ ጽሑፍ የተብራሩ የፍትሐብሔር ክርክር ሂደት ደረጃዎች፡-
👉 የክስ ማመልከቻን መመርመር
👉 ለተከሳሽ መጥሪያ መላክ
👉 የመከላከያ መልስን መመርመር
👉 የጽሑፍ ማስረጃ ስለሚቀርብበት ጊዜና ሁኔታ
👉 የጽሑፍ ክርክር የማቀባበል ሥራን ማጠናቀቅ
👉 ክስን መስማት
👉 የሦስተኛ ወገኖች ጣልቃ ገብነት ወይም ክስ ውስጥ መግባት
👉 ተከራካሪዎችን መመርመር
👉 በመጀመሪያ ደረጃ ክርክር ላይ የሚቀርቡ መቃወሚያዎች
👉 የክርክሩን ጭብጥ መያዝ
👉 ለምስክሮች መጥሪያ መላክ
👉 ምስክሮችን መመርመር
👉 ፍርድ
#EsubalewAmareLawOffice
👍19❤8
July 20, 2023
#ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) እና የአክሲዮን ማህበር ተመሳሳይነትና ልዩነት
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ዉስጥ ካሉት የንግድ ማህበራት መካከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC ) እና የአክሲዮን ማህበር ይገኙበታል ።
ሁለቱም ማህበራት አክሲዮን ያላቸዉ ወይም ካምፓኒዎች ሲሆኑ ተመሳሳይነትና ልዩነት አላቸዉ።
#ተመሳሳይነታቸዉ
• ህጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ መሆኑ ፣
• የራሳቸዉ ንብረት ያላቸዉ መሆኑ፣
• የራሳቸዉን ትርፍና ኪሳራ ተጠያቂነት ያለባቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም ትንሹ የአባላት ብዛትና የመነሻ ካፒታል ያላቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም በቦርድና በማናጀር መመራት የሚችሉ መሆኑ ነገር ግን ለ PLC አሰገዳጅ አለመሆኑ፣
• የሁለቱም ተጠያቂ በተዋጣዉ የገንዘብ መጠን (አክሲዮን ) መሆኑ ፣
• ሁለቱም የሙያ መዋጮን የማይቀበሉ መሆኑን (የንግድ ህግ 256 እና 501 )
• በሁለቱም ካፒታል ማሳደግና መቀነስ የሚቻል መሆኑ ፣
• በሁለቱም አክሲዮኖች በመያዣ /በዋስትና / መያዝ ሚችሉ መሆኑ ፣
#ልዩነታቸዉ
አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር / PLC/ private Limited Company/ ለማቋቋም የአባላት ብዛት ከሁለት ማነስ የማይችሉ መሆኑ እንዲሁም ከሀምሳ መብለጥ እንደማይችሉ በንግድ ህጉ አንቀጽ 495(4) ላይ ተገልጿል። የአክሲዮን ማህበርን ( share company ) በተመለከተ ለማቋቋም ከ5 አባላት ማነስ የማይችል ሲሆን ብዛት ግን ገደብ የሌለዉ መሆኑን በንግድ ህጉ አንቀጽ 248(3) ላይ ይገኛል።
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መነሻ ካፒታል 15000 ሺህ ብርና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋም በኢትዮጵያ ብር አንድ በመቶ ማነስ አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር (496)
• አክሲዮን ማህበር መነሻ ካፒታል 50000 ሺህ እና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋ ከአንድ መቶ ብር በታች መሆን አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር 247)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ካፒታሉ ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ ሲሆን የአክሲዮን ማህበር ግን ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የሚከፈል አይደለም ነገር ግን ከተፈረሙ አክሲዮኖች ቢያንስ 1/4 (25%) መከፈል አለበት የቀረዉ በሂደት የሚከፈል ይሆናል (የንግድ ህግ ቁጥር (495(1)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክሲዮኖች ሽያጭ ለህዝብ ክፍት የሚደርግ አይደለም አንቀጽ 495(2) ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ለህዝብ ክፍት የሚደረግ ነዉ (የንግድ ህግ ቁጥር248)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) ላይ አክሲዮን ማህበር ዉስጥ ያለ ሰዉ አክሲዮኑን ለሶስተኛ ሰዉ ማስተላለፍ አይችልም ምክንያቱም መተዳደሪያ ደንቡ ላይ አባላት ይህን እስካልፈቀዱ ድረስ በህጉ መሰረት sale freely transfrable አይደለም። ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ላይ አክሲዮን ማስተላለፍን በተመለከተ አክሲዮን የገዛ ሰዉ አክሲየኑን ለሌላ አባል ላልሆነ ሰዉ በቀላሉ ማስተላለፍ ይችላል ። ስለዚህ አክሲዮን ማስተላለፍ ከተፈለገ በቀላሉ የአክሲዮን ማህበርን መምረጥ ያስፈልጋል ማለት ነዉ።
• አስተዳደራዊ አካል (ቦርድ) ን በተመለከተ አክሲዮን ማህበራት ሁሉ ከ3-12 ሰዉ የሚይዝ ቦርድ ኦፍ ዳይሬክተር ሲቋቋም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( plc) ዉስጥ ቦርድ የለም።
#የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ
#ethiolawtips
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ዉስጥ ካሉት የንግድ ማህበራት መካከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC ) እና የአክሲዮን ማህበር ይገኙበታል ።
ሁለቱም ማህበራት አክሲዮን ያላቸዉ ወይም ካምፓኒዎች ሲሆኑ ተመሳሳይነትና ልዩነት አላቸዉ።
#ተመሳሳይነታቸዉ
• ህጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ መሆኑ ፣
• የራሳቸዉ ንብረት ያላቸዉ መሆኑ፣
• የራሳቸዉን ትርፍና ኪሳራ ተጠያቂነት ያለባቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም ትንሹ የአባላት ብዛትና የመነሻ ካፒታል ያላቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም በቦርድና በማናጀር መመራት የሚችሉ መሆኑ ነገር ግን ለ PLC አሰገዳጅ አለመሆኑ፣
• የሁለቱም ተጠያቂ በተዋጣዉ የገንዘብ መጠን (አክሲዮን ) መሆኑ ፣
• ሁለቱም የሙያ መዋጮን የማይቀበሉ መሆኑን (የንግድ ህግ 256 እና 501 )
• በሁለቱም ካፒታል ማሳደግና መቀነስ የሚቻል መሆኑ ፣
• በሁለቱም አክሲዮኖች በመያዣ /በዋስትና / መያዝ ሚችሉ መሆኑ ፣
#ልዩነታቸዉ
አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር / PLC/ private Limited Company/ ለማቋቋም የአባላት ብዛት ከሁለት ማነስ የማይችሉ መሆኑ እንዲሁም ከሀምሳ መብለጥ እንደማይችሉ በንግድ ህጉ አንቀጽ 495(4) ላይ ተገልጿል። የአክሲዮን ማህበርን ( share company ) በተመለከተ ለማቋቋም ከ5 አባላት ማነስ የማይችል ሲሆን ብዛት ግን ገደብ የሌለዉ መሆኑን በንግድ ህጉ አንቀጽ 248(3) ላይ ይገኛል።
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መነሻ ካፒታል 15000 ሺህ ብርና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋም በኢትዮጵያ ብር አንድ በመቶ ማነስ አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር (496)
• አክሲዮን ማህበር መነሻ ካፒታል 50000 ሺህ እና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋ ከአንድ መቶ ብር በታች መሆን አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር 247)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ካፒታሉ ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ ሲሆን የአክሲዮን ማህበር ግን ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የሚከፈል አይደለም ነገር ግን ከተፈረሙ አክሲዮኖች ቢያንስ 1/4 (25%) መከፈል አለበት የቀረዉ በሂደት የሚከፈል ይሆናል (የንግድ ህግ ቁጥር (495(1)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክሲዮኖች ሽያጭ ለህዝብ ክፍት የሚደርግ አይደለም አንቀጽ 495(2) ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ለህዝብ ክፍት የሚደረግ ነዉ (የንግድ ህግ ቁጥር248)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) ላይ አክሲዮን ማህበር ዉስጥ ያለ ሰዉ አክሲዮኑን ለሶስተኛ ሰዉ ማስተላለፍ አይችልም ምክንያቱም መተዳደሪያ ደንቡ ላይ አባላት ይህን እስካልፈቀዱ ድረስ በህጉ መሰረት sale freely transfrable አይደለም። ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ላይ አክሲዮን ማስተላለፍን በተመለከተ አክሲዮን የገዛ ሰዉ አክሲየኑን ለሌላ አባል ላልሆነ ሰዉ በቀላሉ ማስተላለፍ ይችላል ። ስለዚህ አክሲዮን ማስተላለፍ ከተፈለገ በቀላሉ የአክሲዮን ማህበርን መምረጥ ያስፈልጋል ማለት ነዉ።
• አስተዳደራዊ አካል (ቦርድ) ን በተመለከተ አክሲዮን ማህበራት ሁሉ ከ3-12 ሰዉ የሚይዝ ቦርድ ኦፍ ዳይሬክተር ሲቋቋም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( plc) ዉስጥ ቦርድ የለም።
#የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ
#ethiolawtips
👍9
July 20, 2023
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የቤት ሽያጭ ዋጋ ታክስ ይፉ ሆነ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ከዚህ ቀደም የቤት ግብይትን ዋጋ በተመለከተ ይቀርብ የነበረው የሽያጭ ውል ወቅቱን እና እውነታውን ያላገናዘበ እንዲሁም የመንግስትን ጥቅም የሚያሳጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ይህንን መነሻ በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ የጥናት ቡድን በማቋቋም ወቅታዊ የቤት ሽያጭ ዋጋ አስጠንቶ ያጠናቀቀ ስለሆነ ይህንኑ ጥናት ከዚህ ቀደም ባለው መመሪያና አሰራር መሰረት ማለትም የካፒታል ክፍያን፣ የቴንብር ቀረጥ እና አሹራ ክፍያ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በፐርሰንት ተሰልቶ በጥናቱ መሰረት ይህ ደብዳቤ ወጪ ከሆነበት ቀን ሰኔ 8/2ዐ15 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንድታርጉ እያሳሰብን የተጠናውን ጥናት 3 ገፅ አባሪ ከዚህ መሽኛ ደብዳቤ ጋር ተልኳል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ከዚህ ቀደም የቤት ግብይትን ዋጋ በተመለከተ ይቀርብ የነበረው የሽያጭ ውል ወቅቱን እና እውነታውን ያላገናዘበ እንዲሁም የመንግስትን ጥቅም የሚያሳጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ይህንን መነሻ በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ የጥናት ቡድን በማቋቋም ወቅታዊ የቤት ሽያጭ ዋጋ አስጠንቶ ያጠናቀቀ ስለሆነ ይህንኑ ጥናት ከዚህ ቀደም ባለው መመሪያና አሰራር መሰረት ማለትም የካፒታል ክፍያን፣ የቴንብር ቀረጥ እና አሹራ ክፍያ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በፐርሰንት ተሰልቶ በጥናቱ መሰረት ይህ ደብዳቤ ወጪ ከሆነበት ቀን ሰኔ 8/2ዐ15 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንድታርጉ እያሳሰብን የተጠናውን ጥናት 3 ገፅ አባሪ ከዚህ መሽኛ ደብዳቤ ጋር ተልኳል።
❤3👍3
July 20, 2023
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ብንዘገይም አልቀረንም #አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን በቅርቡ ለሚጀመረው አለ_ህግ ለተሰኘው ፕሮግራም አባል ይሁኑ።
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍7🔥3❤2👎1
July 20, 2023
July 20, 2023
ችሎታ (capacity) በህግ እይታ
ሰዎች በማህበራዊ መስተጋብር እርስ በርሳቸው በሚኖራቸው ግንኙነት ህጋዊ ተግባራትን ለመፈፀም፣ መብታቸውን ለማስከበር፣ ግዴታቸውን ለመወጣት እንዲሁም ህጋዊ ሀላፊነት ወይም ተጠያቂነትን ለመውሰድ ችሎታ ሊኖራቸው ይገባል።
በ1960 እ.ኢ.አ በወጣው የኢትዮጵያ ፍሐሀብሔር ህግ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው ችሎታ የሌለው መሆኑ በሕግ ተወስኖ ካልተገለፀ በቀር ማንኛውንም ዓይነት የማህበራዊ ኑሮውን ተግባር ለመፈፀም ችሎታ አለው። ይህም የሚያሳየው ህግ የሚወስደው ግምት ማንኛውም ሰው በመርህ ደረጃ ችሎታ እንዳለው ነው። በዚህ አጭር የንቃተ-ህግ ፅሁፍ የሰዎች ችሎታ ምንነት፣ የችሎታ ጠቀሜታ ወይም አስፈላጊነት እንዲሁም የሰዎች ችሎታ የማይኖርባቸውን ሁኔታዎች ከፍሐሀብሔር ህጉ አንፃር እንዳስሳለን።
የሰዎች ችሎታ ምንነት
የህግ መዝገበ ቃላት በሆነው መሪያም ዌብስተር እንደተሰጠው ትርጉም ህጋዊ ችሎታ ማለት አንድ ሰው በሕግ መሠረት አንድን የተወሰነ ሁኔታ ወይም ግንኙነት ከሌላው ጋር የማድረግ ወይም በአንድ የተወሰነ ሥራ ወይም ግብይት ላይ የመሳተፍ ችሎታ እና ኃይል ነው። በተጨማሪም ችሎታ ውሳኔ ለማድረግ መረጃን የመጠቀም እና የመረዳት ችሎታ እና ማንኛውንም ውሳኔ ማስተላለፍ አቅም ማለት ነው። አንድ ሰው አእምሮው ከተዳከመ ወይም በሆነ መንገድ ጤናው ከተጓደለ አቅም ይጎድለዋል። ይህም ማለት በዚያን ጊዜ ውሳኔ ማድረግ አይችልም ማለት ነው። የሕግ ችሎታ በሕጉ መሠረት በእኩልነት የመስተናገድ መሠረታዊ የሰብአዊ መብት አካል ነው። በመሆኑም ችሎታ ያለው ሰው በፍትሐብሔር ሥነ ስርዓት ህግ ቁጥር 33(1) መሰረት ፍትሐብሔር ክስ ማቅረብ የሚችል ሲሆን የፈፀመው የወንጀል ድርጊትም ካለ የወንጀል ህጉ መሰረት ሀላፊነት ይሆናል ማለት ነው።
• የችሎታ ጠቀሜታ ወይም አስፈላጊነት
ችሎታ ህጋዊ ግንኙነቶችን በራስ ለማከናወን ጠቀሜታ አለው። ለአብነት ያክል አንድ ሰው ውል በራሱ ለመዋዋል ለምሳሌ ሽያጭ ለመፈፀም ችሎታ ሊኖረው ይገባል። ይኸውም እድሜው በህግ በተወሰነው ልክ መሆን ያለበት እንዲሁም የአይምሮው የጤንነት ሁኔታ ጤነኛ መሆን ይኖርበታል። ያለበለዚያ ግን ህጉ በሚያስቀምጠው ሥርዓት ወይም በወኪል በኩል ህጋዊ ግንኙነቶችን ለመፈፀም ይገደዳል። እንዲሁም በወንጀል ጉዳይ የወንጀል ህግን መሰረት በማድረግ ተጠያቂነትን ወይም ተከሳሽነትን ለመወሰን ወይም ሀላፊ እና ኢ-ሀላፊን ለመለየት የአንድ ሰው ችሎታ መኖር ወይም አለመኖር ማወቅ አስፈላጊ ነው።
• ሰዎች ችሎታ የሚያጡበት ሁኔታ
በፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 193 ስር እንደተደነገገው ጠቅላላ የችሎታ ማጣት ሁኔታ የሚያስከትሉ ምክንያቶች ዕድሜ ወይም የሰው አእምሮ ሁኔታ ወይም በተሰጠ የፍርድ ቅጣት ናቸው። በተጨማሪም የፍትሐብሔር ህጉ የተለየ የችሎታ ማጣት ሁኔታን የያዘ ሲሆን ይኸውም የተለየ ችሎታ ማጣትን ለመወሰን በግምት ውስጥ ለማስገባት የሚቻለው የሰውዬውን ዜግነት በመመልከት ወይም የሚያከናውነውን ሥራ መሰረት አድርጎ በመያዝ ነው። የችሎታ ማጣት አስረጂን በተመለከተ ሰው ሁሉ ችሎታ እንዳለው የሚገመት ሲሆን ይህ ሰው ችሎታ የሌለው ነው ብሎ ማስረዳት የሚገባው ሰውዬው ችሎታ የለውም ብሎ የሚከራከር ወገን ነው (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 196)። ከተፈጥሮ ሰዎች በተጨማሪ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ድርጅቶችና ለልዩ አገልግሎት የተመደቡ ንብረቶች ችሎታ ያላቸው መሆኑ የሚረጋገጠው እንደ አይነታቸው ለነዚሁ የሰውነት መብት በሚሰጧቸው ድንጋጌዎች መሰረት ነው። ችሎታ የሚያሳጡ ሁኔታዎችን እንደሚከተለው በዝርዝር እንመለከታለን።
• በእድሜ ምክንያት ችሎታ ማጣት (Minors)
በእድሜያቸው ምክንያት ችሎታ የሌላቸው ሰዎች ወይም አካለመጠን ስላልደረሱ ሰዎች ሁኔታ በፍትሐብሔር ህጉ የተደነገጉት ድንጋጌዎች የተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ ተፈፃሚ በሚሆንባቸው መስተዳድሮች ተፈፃሚ እንደማይሆን በቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 319 ስር ተደንግጎ ይገኛል። በመሆኑም በቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 215 ስር እንደተደነገገው በእድሜያቸው ምክንያት ችሎታ ያጡ ሰዎች ወይም አካለመጠን ያልደረሰ ሰውን በተመለከተ ትርጉም የሰጠ ሲሆን በትርጉሙ መሰረት አካለመጠን ያልደረሰ ሰው ማለት ፆታ ሳይለይ እድሜው አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላው ልጅ ነው። በእድሜው ምክንያት ችሎታ ያጣ አካለመጠን ያልደረሰ ሰው ህጋዊ ግንኙነቶቸን በራሱ ማከናወን ህጉ ስለማይፈቅድለት ስለመልካም አስተዳደጉና ደህንነቱ ጉዳይ በአሳዳሪው የሚጠበቅ ሲሆን ንብረት ነክ ጥቅሞቹንና በአጠቃላይ የንብረቱን አስተዳደር በሚመለከት በሞግዚት ይወከላል (የቤተሰብ ህግ አንቀፅ 216)። ስለአሳዳሪ እና ሞግዚት አስተዳደር በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ ከአንቀፅ 215 እስከ 318 በዝርዝር ተደንግጎ ይገኛል።
• በአእምሮ ሁኔታ ችሎታ ማጣት
አዕምሮዋቸው ስለ ጎደለ ሰዎች፡- የፍትሐብሔር ህጉ ትርጉም የሰጠ ሲሆን አዕምሮው ጎደሎ ነው የሚባለው በተፈጥሮ ዕውቀቱ ያልተስተካከለ በመሆኑ ወይም በአእምሮ መናወጥ ወይም በእርጅና ምክንያት የሚሰራውን ሥራ የሚያደረሰውን ለማወቅ የማይችል ነው። የአእይምሮ ደካሞች ሰካራም ወይም በመጠጥ አፍዛዥ በሆኑ ነገሮች ልማድ የተመረዙና ገንዘብ ያለ አግባብ የሚያባክኑ ሰዎች አእምሮዋቸው እንደጎደለ ሰዎች ይቆጠራሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 339)።
በግልፅ ስለታወቀ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው፡- የአእምሮ ጉድለት ያለበት ዕብደቱ በግልፅ እንደ ታወቀ ሰው ሆኖ በህግ የሚቆጠረው ይህ የተባለው ሰው በሆስፒታል ውስጥ ወይም በአንድ የአእምሮ ጉድለት ያለባቸው ሰዎች መኖሪያ ቦታ ውስጥ በአእምሮው ሁኔታ ምክንያት በአንድ የጤና ጥበቃ ቤት ውስጥ ተዘግቶበት በዚህ በተዘጋበት ቦታ እስከሚቆይበት ጊዜ ነው (የፍ/ሕ/ቁ. 341)። በግልፅ የታወቀ እብድ የሚሰራቸውን ሥራዎች በተመለከት እብደቱ ግልፅ በሆነበት ጊዜና ቦታ ላይ የሠራቸውን ሥራዎች እርሱ ወይም ወኪሎቹ ወይም ወራሾቹ ሊቃወሟቸው ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 343)። ተቃራኒ የሚሆን አስረጂ ከሌለ በቀር የነዚህ ሰዎች ሥራና ፈቃድ የውለታን ፈራሽነት የሚያስከትል ጉድለት ያለበት ነው ተብሎ ይገመታል። እንዲሁም በስህተት መገኘት ምክንያት የሥራዎችና የውሎች መፍረስ የሚመለከቱት የፍትሐብሔር ህግ ደንቦች በተመሳሳይ ተፈፃሚዎች ይሆናሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 344)። ይሁንና የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው ከእርሱ ጋር የተደረጉት ውሎች በመፍረሳቸው ምክንያት በቅን ልቡና በተዋዋዮች ሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ሀላፊ ይሆናሉ። በሌላ በኩል ከውል ውጪ ሀላፊነትን በተመለከተ ለጤናማ ሰው እንዳለው ሀላፊነት የሚኖርበት ከመሆኑ በተጨማሪ ይህ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ያለ አግባብ ካገኘው ብልፅግና የተነሳ ላሉት ግዴታዎች ጤናማ ለሆነ ሰው ያሉበት ግዴታዎች ይኖሩበታል (የፍ/ሕ/ቁ. 350)።
የአእምሮ ጉድለት ያለበቱ በግልፅ ስላልታወቀ ሰው፡- የአእምሮ ጉድለቱ በግልፅ ያልታወቀ ሰው የፈፀማቸው የህግ ሥራዎች ውሎች በዚሁ ሰው የአእምሮ ጉድለት ምክንያት ሊሻሩ አይችሉም። ሆኖም የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው እነዚህን ውሎች በፈፀመበት ጊዜ ጉድለት የሌለበት ፈቃድ ለመስጠት በማይችልበት ሁኔታ እንደ ነበረ ለማስረዳት ከቻለ ውሎቹን ለማፍረስ ይችላል (የፍ/ሕ/ቁ.
ሰዎች በማህበራዊ መስተጋብር እርስ በርሳቸው በሚኖራቸው ግንኙነት ህጋዊ ተግባራትን ለመፈፀም፣ መብታቸውን ለማስከበር፣ ግዴታቸውን ለመወጣት እንዲሁም ህጋዊ ሀላፊነት ወይም ተጠያቂነትን ለመውሰድ ችሎታ ሊኖራቸው ይገባል።
በ1960 እ.ኢ.አ በወጣው የኢትዮጵያ ፍሐሀብሔር ህግ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው ችሎታ የሌለው መሆኑ በሕግ ተወስኖ ካልተገለፀ በቀር ማንኛውንም ዓይነት የማህበራዊ ኑሮውን ተግባር ለመፈፀም ችሎታ አለው። ይህም የሚያሳየው ህግ የሚወስደው ግምት ማንኛውም ሰው በመርህ ደረጃ ችሎታ እንዳለው ነው። በዚህ አጭር የንቃተ-ህግ ፅሁፍ የሰዎች ችሎታ ምንነት፣ የችሎታ ጠቀሜታ ወይም አስፈላጊነት እንዲሁም የሰዎች ችሎታ የማይኖርባቸውን ሁኔታዎች ከፍሐሀብሔር ህጉ አንፃር እንዳስሳለን።
የሰዎች ችሎታ ምንነት
የህግ መዝገበ ቃላት በሆነው መሪያም ዌብስተር እንደተሰጠው ትርጉም ህጋዊ ችሎታ ማለት አንድ ሰው በሕግ መሠረት አንድን የተወሰነ ሁኔታ ወይም ግንኙነት ከሌላው ጋር የማድረግ ወይም በአንድ የተወሰነ ሥራ ወይም ግብይት ላይ የመሳተፍ ችሎታ እና ኃይል ነው። በተጨማሪም ችሎታ ውሳኔ ለማድረግ መረጃን የመጠቀም እና የመረዳት ችሎታ እና ማንኛውንም ውሳኔ ማስተላለፍ አቅም ማለት ነው። አንድ ሰው አእምሮው ከተዳከመ ወይም በሆነ መንገድ ጤናው ከተጓደለ አቅም ይጎድለዋል። ይህም ማለት በዚያን ጊዜ ውሳኔ ማድረግ አይችልም ማለት ነው። የሕግ ችሎታ በሕጉ መሠረት በእኩልነት የመስተናገድ መሠረታዊ የሰብአዊ መብት አካል ነው። በመሆኑም ችሎታ ያለው ሰው በፍትሐብሔር ሥነ ስርዓት ህግ ቁጥር 33(1) መሰረት ፍትሐብሔር ክስ ማቅረብ የሚችል ሲሆን የፈፀመው የወንጀል ድርጊትም ካለ የወንጀል ህጉ መሰረት ሀላፊነት ይሆናል ማለት ነው።
• የችሎታ ጠቀሜታ ወይም አስፈላጊነት
ችሎታ ህጋዊ ግንኙነቶችን በራስ ለማከናወን ጠቀሜታ አለው። ለአብነት ያክል አንድ ሰው ውል በራሱ ለመዋዋል ለምሳሌ ሽያጭ ለመፈፀም ችሎታ ሊኖረው ይገባል። ይኸውም እድሜው በህግ በተወሰነው ልክ መሆን ያለበት እንዲሁም የአይምሮው የጤንነት ሁኔታ ጤነኛ መሆን ይኖርበታል። ያለበለዚያ ግን ህጉ በሚያስቀምጠው ሥርዓት ወይም በወኪል በኩል ህጋዊ ግንኙነቶችን ለመፈፀም ይገደዳል። እንዲሁም በወንጀል ጉዳይ የወንጀል ህግን መሰረት በማድረግ ተጠያቂነትን ወይም ተከሳሽነትን ለመወሰን ወይም ሀላፊ እና ኢ-ሀላፊን ለመለየት የአንድ ሰው ችሎታ መኖር ወይም አለመኖር ማወቅ አስፈላጊ ነው።
• ሰዎች ችሎታ የሚያጡበት ሁኔታ
በፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 193 ስር እንደተደነገገው ጠቅላላ የችሎታ ማጣት ሁኔታ የሚያስከትሉ ምክንያቶች ዕድሜ ወይም የሰው አእምሮ ሁኔታ ወይም በተሰጠ የፍርድ ቅጣት ናቸው። በተጨማሪም የፍትሐብሔር ህጉ የተለየ የችሎታ ማጣት ሁኔታን የያዘ ሲሆን ይኸውም የተለየ ችሎታ ማጣትን ለመወሰን በግምት ውስጥ ለማስገባት የሚቻለው የሰውዬውን ዜግነት በመመልከት ወይም የሚያከናውነውን ሥራ መሰረት አድርጎ በመያዝ ነው። የችሎታ ማጣት አስረጂን በተመለከተ ሰው ሁሉ ችሎታ እንዳለው የሚገመት ሲሆን ይህ ሰው ችሎታ የሌለው ነው ብሎ ማስረዳት የሚገባው ሰውዬው ችሎታ የለውም ብሎ የሚከራከር ወገን ነው (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 196)። ከተፈጥሮ ሰዎች በተጨማሪ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ድርጅቶችና ለልዩ አገልግሎት የተመደቡ ንብረቶች ችሎታ ያላቸው መሆኑ የሚረጋገጠው እንደ አይነታቸው ለነዚሁ የሰውነት መብት በሚሰጧቸው ድንጋጌዎች መሰረት ነው። ችሎታ የሚያሳጡ ሁኔታዎችን እንደሚከተለው በዝርዝር እንመለከታለን።
• በእድሜ ምክንያት ችሎታ ማጣት (Minors)
በእድሜያቸው ምክንያት ችሎታ የሌላቸው ሰዎች ወይም አካለመጠን ስላልደረሱ ሰዎች ሁኔታ በፍትሐብሔር ህጉ የተደነገጉት ድንጋጌዎች የተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ ተፈፃሚ በሚሆንባቸው መስተዳድሮች ተፈፃሚ እንደማይሆን በቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 319 ስር ተደንግጎ ይገኛል። በመሆኑም በቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 215 ስር እንደተደነገገው በእድሜያቸው ምክንያት ችሎታ ያጡ ሰዎች ወይም አካለመጠን ያልደረሰ ሰውን በተመለከተ ትርጉም የሰጠ ሲሆን በትርጉሙ መሰረት አካለመጠን ያልደረሰ ሰው ማለት ፆታ ሳይለይ እድሜው አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላው ልጅ ነው። በእድሜው ምክንያት ችሎታ ያጣ አካለመጠን ያልደረሰ ሰው ህጋዊ ግንኙነቶቸን በራሱ ማከናወን ህጉ ስለማይፈቅድለት ስለመልካም አስተዳደጉና ደህንነቱ ጉዳይ በአሳዳሪው የሚጠበቅ ሲሆን ንብረት ነክ ጥቅሞቹንና በአጠቃላይ የንብረቱን አስተዳደር በሚመለከት በሞግዚት ይወከላል (የቤተሰብ ህግ አንቀፅ 216)። ስለአሳዳሪ እና ሞግዚት አስተዳደር በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ ከአንቀፅ 215 እስከ 318 በዝርዝር ተደንግጎ ይገኛል።
• በአእምሮ ሁኔታ ችሎታ ማጣት
አዕምሮዋቸው ስለ ጎደለ ሰዎች፡- የፍትሐብሔር ህጉ ትርጉም የሰጠ ሲሆን አዕምሮው ጎደሎ ነው የሚባለው በተፈጥሮ ዕውቀቱ ያልተስተካከለ በመሆኑ ወይም በአእምሮ መናወጥ ወይም በእርጅና ምክንያት የሚሰራውን ሥራ የሚያደረሰውን ለማወቅ የማይችል ነው። የአእይምሮ ደካሞች ሰካራም ወይም በመጠጥ አፍዛዥ በሆኑ ነገሮች ልማድ የተመረዙና ገንዘብ ያለ አግባብ የሚያባክኑ ሰዎች አእምሮዋቸው እንደጎደለ ሰዎች ይቆጠራሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 339)።
በግልፅ ስለታወቀ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው፡- የአእምሮ ጉድለት ያለበት ዕብደቱ በግልፅ እንደ ታወቀ ሰው ሆኖ በህግ የሚቆጠረው ይህ የተባለው ሰው በሆስፒታል ውስጥ ወይም በአንድ የአእምሮ ጉድለት ያለባቸው ሰዎች መኖሪያ ቦታ ውስጥ በአእምሮው ሁኔታ ምክንያት በአንድ የጤና ጥበቃ ቤት ውስጥ ተዘግቶበት በዚህ በተዘጋበት ቦታ እስከሚቆይበት ጊዜ ነው (የፍ/ሕ/ቁ. 341)። በግልፅ የታወቀ እብድ የሚሰራቸውን ሥራዎች በተመለከት እብደቱ ግልፅ በሆነበት ጊዜና ቦታ ላይ የሠራቸውን ሥራዎች እርሱ ወይም ወኪሎቹ ወይም ወራሾቹ ሊቃወሟቸው ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 343)። ተቃራኒ የሚሆን አስረጂ ከሌለ በቀር የነዚህ ሰዎች ሥራና ፈቃድ የውለታን ፈራሽነት የሚያስከትል ጉድለት ያለበት ነው ተብሎ ይገመታል። እንዲሁም በስህተት መገኘት ምክንያት የሥራዎችና የውሎች መፍረስ የሚመለከቱት የፍትሐብሔር ህግ ደንቦች በተመሳሳይ ተፈፃሚዎች ይሆናሉ (የፍ/ሕ/ቁ. 344)። ይሁንና የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው ከእርሱ ጋር የተደረጉት ውሎች በመፍረሳቸው ምክንያት በቅን ልቡና በተዋዋዮች ሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ሀላፊ ይሆናሉ። በሌላ በኩል ከውል ውጪ ሀላፊነትን በተመለከተ ለጤናማ ሰው እንዳለው ሀላፊነት የሚኖርበት ከመሆኑ በተጨማሪ ይህ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ያለ አግባብ ካገኘው ብልፅግና የተነሳ ላሉት ግዴታዎች ጤናማ ለሆነ ሰው ያሉበት ግዴታዎች ይኖሩበታል (የፍ/ሕ/ቁ. 350)።
የአእምሮ ጉድለት ያለበቱ በግልፅ ስላልታወቀ ሰው፡- የአእምሮ ጉድለቱ በግልፅ ያልታወቀ ሰው የፈፀማቸው የህግ ሥራዎች ውሎች በዚሁ ሰው የአእምሮ ጉድለት ምክንያት ሊሻሩ አይችሉም። ሆኖም የአእምሮ ጉድለት ያለበት ሰው እነዚህን ውሎች በፈፀመበት ጊዜ ጉድለት የሌለበት ፈቃድ ለመስጠት በማይችልበት ሁኔታ እንደ ነበረ ለማስረዳት ከቻለ ውሎቹን ለማፍረስ ይችላል (የፍ/ሕ/ቁ.
👍16❤3🔥1
July 20, 2023
347)። የአእምሮ ጉድለቱ በግልፅ ያልታወቀ ሰው ወራሾች ወይም ባለገንዘቦች ይህ ሰው ለፈፀመው ውል ጉድለት የሌለበት ፈቃድ ቃል አልሰጠበትምና ውሉ ሊፈርስ ይገባዋል ሲሉ የአእምሮ ጉድለት ያለበቱን ምክንያት በማድረግ የውሉን መፍረስ ለመጠየቅ አይችሉም። ይሁንና የውል አድራጊው የአእምሮ ጉድለት ከተደረገው የውል ቃል የሚታወቅ እንደሆነ ይህ ደንብ ተፈፃሚ አይሆንም (የፍ/ሕ/ቁ. 348 እና 349)።
• በፍርድ የሚደረግ ክልከላ (Judicial interdiction)
መከልከሉ ለጤናውና ለጥቅሙ የሚያስፈልግ ሆኖ ሲገኝ አእይምሮው የታወከ ሰው/የፍትሐብሔር ህጉ እንደሚያስቀምጠው እብድ ሰው/ እንዲከለከል(እንዲጠበቅ) ዳኞች ፍርድ ለመስጠት ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ.351)። እንዲሁም ስለ ዕብዱ ሰው ወራሾች ጥቅም ዳኞች የእብዱን መከልከል ሊፈርዱ ይችላሉ። በፍርድ ስለሚደረግ ክልከላ የክልከላ ውሳኔ እንዲሰጥ ዕብድ የሆነው ሰው ወይም ከባልና ሚስት አንዱ ወይም ከስጋ ወይም ከጋብቻ ዘመዶች አንዱ ወይም ዐቃቤ ህግ ሊጠይቅ ይችላል። ዳኞች የክልከላ ፍርድ ሲሰጡ በሚሰጠው ውሳኔ ውስጥ ጊዜውን በመወሰን የተባለው ሰው ዕብደት የጀመረው ከእንደዚህ ያለው ጊዜ ጀምሮ ነው ሲሉ ለማስታወቅ ይችላሉ። በተሰጠው ውሳኔ ውስጥ የተቆጠረው ቀን ስለ ክልከላው ከቀረበው ጥያቄ በፊት ከሁለት ዓመት የበለጠ ጊዜ ሊኖረው አይችልም (የፍ/ሕ/ቁ.352)።
በሌላ በኩል ዳኞች የክልከላ ፍርድ ሲሰጡ ወይም ውሳኔ ከሰጡ በኋላ የክልከላውን ውጤቶች ማጥበብ የሚችሉ ሲሆን ለተከለከለው ሰው እርሱ ራሱ እንዳንዶቹን ውሎች እንዲያደርግ ሊፈቅዱለት ይችላሉ። የተከለከለ ሰው የፈፀማቸውና ከስልጣኑ በላይ የሆኑት ሥራዎች መቃወም ይቻላል። እንዲሁም የተከለከለ ሰው ችሎታ የሌለው መሆኑን ከማያውቅ ቅን ልቦና ካለው ሰው ጋር ያደረገ እንደሆነ ውሉ በመፍረሱ ምክንያት በዚህ በቅን ልቡና በተዋዋለው ሰው ላይ ስለሚደርስ ጉዳት የተከለከለው ሰው አሳዳሪ በሀላፈነት ይጠየቃል (የፍ/ሕ/ቁ.374)።
በፍርድ የተከለከለ ሰው ጥበቃን በተመለከተ ለአካለመጠን ስላልደረሰ ሰው የሚደረግ ጥበቃ ማለትም በአሳዳሪና በሞግዚት የሚተዳደርበት ህግ ተፈፃሚ ይሆናል። በፍርድ ስለተከለከለ ሰው ክልከላ የማሳወቅ ግዴታ የአሳዳሪው ሲሆን ይህም የተከለከለው ሰው በሚኖርበት ቦታ ወይም ተቀማጭ ሆኖ እንዲኖር በተጠራበት ስፍራ ይሆናል። የተከለከለው ሰው አሳዳሪ ይህ የተከለከለ ሰው ችሎታ የሌለው ለመሆኑ በህግ መሰረት ማስታወቂያ በወጣበት ቦታ ተቀማጭ ሆኖ እንዲኖር መጠበቅ አለበት (የፍ/ሕ/ቁ.362)። የመኖሪያ ቦታውንም የለወጠ እንደሆን በአዲሱ መኖሪያ ማስታወቂያ እንዲወጣ ማድረግ አለበት። ይህን በፍርድ ከተከለከለ ሰው ጋር ህጋዊ ግንኙነት መፈፀም የሚፈልጉ ሰዎች ስለ ሁኔታው እውቀት እንዲኖራቸው እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ይረዳቸዋል።
በፍርድ የተከለከለ ሰው ህጋዊ ግንኙነቶች
ስጦታ፡-
የተከለከለ ሰው ሞግዚት በተከለከለ ሰው ስም ለተከለከለው ሰው ተወላጆች ልጆች ስጦታ ለማድረግ የሚችሉ ሲሆን እነዚህ ስጦታዎች በተከለከለው ሰው ቤተ ዘመድ ምክር ጉባኤ የተፈቀዱ ካልሆኑ በቀር ፈራሾች ናቸው (የፍ/ሕ/ቁ.367)።
ኑዛዜ፡-
የተከለከለ ሰው ክልከላው በፍርድ ከተነገረ በኋላ ኑዛዜ ለማደረግ የማይችል ሲሆን ከተከለከለበት ቀን በፊት የተናዘዘው ኑዛዜ ይፀናል። ነገር ግን የኑዛዜው ቃላት ለርትዕ ተቃራኒ መስለው ለዳኞች የታዩ እንደሆነና የተናዘዘውም የጤናው ሁኔታ ያስደረገው መስሎ የታያቸው እንደሆነ ዳኞቹ ኑዛዜውን በሙሉ ወይም በከፊል ፈራሽ ሊያደርጉት ይችላሉ(የፍ/ሕ/ቁ.368)።
ጋብቻ፡-
በፍርድ የተከለከሉ ሰዎች ፍርድ ቤት ካልፈቀደ በቀር የጋብቻ ውል መዋዋል አይችሉም። ከፍርድ ቤት ፍቃድ ውጪ የተደረገ የጋብቻ ውል በማንኛውም ጥቅሜ ይነካል በሚል ወገን ተቃውሞ ሊቀርብበት ይችላል (የፍ/ሕ/ቁ.369)። ፍቺና ልጅ መካድን በተመለከተ
ያሳዳሪው ፍቃድ አስፈላጊ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህጉ ይደነግጋል።
የክልከላ መቅረት
ስለክልከላ የተሰጠው ፍርድ ሲሻር የችሎታ ማጣት ፍፃሜ ሲሆን የክልከላው ውሳኔ መቅረት አካለመጠን ያልደረሰ ልጅ ከሞግዚት አስተዳደር መውጣት ያለው ውጤት ይኖረዋል። ይህም የሚሆነው ክልከላው እንዲወሰን ያደረጉት ምክንያቶች በቀሩ እና የተከለከለው ሰው ንብረቱን ለመምራት እና ለማስተዳደር ሲችል ነው። አእምሮው ከጎደለው ሰው በቀር ስለ ክልከላው ፍርድ እንዲሰጥ ለመጠየቅ የሚችሉ ሰዎች በማናቸውም ጊዜ የክልከላው ውሳኔ እንዲቀር ጥያቄ ለማቅረብ የሚችሉ ሲሆን አሳዳሪው ወይም ሞግዚቱም የክልከላው ውሳኔ እንዲቀር ለመጠየቅ ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ.377)።
• በህግ የተከለከሉ ሰዎች
በህግ የተከለከለ ሰው ማለት አንድ በወንጀል የተቀጣ ሰው በመቀጣቱ ምክንያት ንብረቶቹን እንዳያስተዳድር ህግ የከለከለው ሰው እንደሆነ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥር 380 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው በህግ እንደ ተከለከለ ሆኖ የሚቆጠርባቸው ሁኔታዎች በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ተወስነዋል።
በህግ የተከለከለ ሰው አሳዳሪ የማይኖረው ሲሆን የንብረቶቹ አስተዳደር ዳኞች ለመረጡት ሞግዚት ይሰጣል(የፍ/ሕ/ቁ.382 እና 383)፡፡ በህግ የተከለከለ ሰው በፍርድ ከተከለከለ ሰው በተቃራኒ ጋብቻን ማድረግ፣ ፍቺ መጠየቅ፣ ልጅነት መቀበልና መካድ የሚችል ሲሆን ሞግዚቱ በህግ በተከለከለው ሰው ስም እነዚህን ሥራዎች መፈፀም አይችልም(የፍ/ሕ/ቁ.386)። በህግ የተከለከለው ሰው ያደረጋቸው ሥራዎች ወይም ውሎች ከስልጣኑ በላይ የሆኑ እንደሆነ ፈረሽ ናቸው። በህግ የተከለከለ ሰው ችሎታ ማጣትን ያስከተለው ቅጣት በተፈፀመ ጊዜ በህግ የተወሰነበት ክልከላ ቀሪ ይሆናል(የፍ/ሕ/ቁ.388)።
በአጠቃላይ ችሎታ ህጋዊ ግንኙነትን ለማከናወን መሰረታዊ ጉዳይ ሲሆን ማንኛውም ሰው ህጋዊ ግንኙነቶችን ከሰዎች ጋር ከመፈፀሙ በፊት የሚዋዋለው ሰው ችሎታ ያለው መሆኑን ማረጋገጥ በኃላ ላይ ሊከሰቱ ከሚችሉ እንደ ውል መፍረስ ካሉ ችግሮች የሚታደገው ስለሆነም ተገቢው ጥንቃቄ ማድረግ እጅግ አስፈላጊ ነው።
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
https://t.me/lawsocieties
• በፍርድ የሚደረግ ክልከላ (Judicial interdiction)
መከልከሉ ለጤናውና ለጥቅሙ የሚያስፈልግ ሆኖ ሲገኝ አእይምሮው የታወከ ሰው/የፍትሐብሔር ህጉ እንደሚያስቀምጠው እብድ ሰው/ እንዲከለከል(እንዲጠበቅ) ዳኞች ፍርድ ለመስጠት ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ.351)። እንዲሁም ስለ ዕብዱ ሰው ወራሾች ጥቅም ዳኞች የእብዱን መከልከል ሊፈርዱ ይችላሉ። በፍርድ ስለሚደረግ ክልከላ የክልከላ ውሳኔ እንዲሰጥ ዕብድ የሆነው ሰው ወይም ከባልና ሚስት አንዱ ወይም ከስጋ ወይም ከጋብቻ ዘመዶች አንዱ ወይም ዐቃቤ ህግ ሊጠይቅ ይችላል። ዳኞች የክልከላ ፍርድ ሲሰጡ በሚሰጠው ውሳኔ ውስጥ ጊዜውን በመወሰን የተባለው ሰው ዕብደት የጀመረው ከእንደዚህ ያለው ጊዜ ጀምሮ ነው ሲሉ ለማስታወቅ ይችላሉ። በተሰጠው ውሳኔ ውስጥ የተቆጠረው ቀን ስለ ክልከላው ከቀረበው ጥያቄ በፊት ከሁለት ዓመት የበለጠ ጊዜ ሊኖረው አይችልም (የፍ/ሕ/ቁ.352)።
በሌላ በኩል ዳኞች የክልከላ ፍርድ ሲሰጡ ወይም ውሳኔ ከሰጡ በኋላ የክልከላውን ውጤቶች ማጥበብ የሚችሉ ሲሆን ለተከለከለው ሰው እርሱ ራሱ እንዳንዶቹን ውሎች እንዲያደርግ ሊፈቅዱለት ይችላሉ። የተከለከለ ሰው የፈፀማቸውና ከስልጣኑ በላይ የሆኑት ሥራዎች መቃወም ይቻላል። እንዲሁም የተከለከለ ሰው ችሎታ የሌለው መሆኑን ከማያውቅ ቅን ልቦና ካለው ሰው ጋር ያደረገ እንደሆነ ውሉ በመፍረሱ ምክንያት በዚህ በቅን ልቡና በተዋዋለው ሰው ላይ ስለሚደርስ ጉዳት የተከለከለው ሰው አሳዳሪ በሀላፈነት ይጠየቃል (የፍ/ሕ/ቁ.374)።
በፍርድ የተከለከለ ሰው ጥበቃን በተመለከተ ለአካለመጠን ስላልደረሰ ሰው የሚደረግ ጥበቃ ማለትም በአሳዳሪና በሞግዚት የሚተዳደርበት ህግ ተፈፃሚ ይሆናል። በፍርድ ስለተከለከለ ሰው ክልከላ የማሳወቅ ግዴታ የአሳዳሪው ሲሆን ይህም የተከለከለው ሰው በሚኖርበት ቦታ ወይም ተቀማጭ ሆኖ እንዲኖር በተጠራበት ስፍራ ይሆናል። የተከለከለው ሰው አሳዳሪ ይህ የተከለከለ ሰው ችሎታ የሌለው ለመሆኑ በህግ መሰረት ማስታወቂያ በወጣበት ቦታ ተቀማጭ ሆኖ እንዲኖር መጠበቅ አለበት (የፍ/ሕ/ቁ.362)። የመኖሪያ ቦታውንም የለወጠ እንደሆን በአዲሱ መኖሪያ ማስታወቂያ እንዲወጣ ማድረግ አለበት። ይህን በፍርድ ከተከለከለ ሰው ጋር ህጋዊ ግንኙነት መፈፀም የሚፈልጉ ሰዎች ስለ ሁኔታው እውቀት እንዲኖራቸው እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ይረዳቸዋል።
በፍርድ የተከለከለ ሰው ህጋዊ ግንኙነቶች
ስጦታ፡-
የተከለከለ ሰው ሞግዚት በተከለከለ ሰው ስም ለተከለከለው ሰው ተወላጆች ልጆች ስጦታ ለማድረግ የሚችሉ ሲሆን እነዚህ ስጦታዎች በተከለከለው ሰው ቤተ ዘመድ ምክር ጉባኤ የተፈቀዱ ካልሆኑ በቀር ፈራሾች ናቸው (የፍ/ሕ/ቁ.367)።
ኑዛዜ፡-
የተከለከለ ሰው ክልከላው በፍርድ ከተነገረ በኋላ ኑዛዜ ለማደረግ የማይችል ሲሆን ከተከለከለበት ቀን በፊት የተናዘዘው ኑዛዜ ይፀናል። ነገር ግን የኑዛዜው ቃላት ለርትዕ ተቃራኒ መስለው ለዳኞች የታዩ እንደሆነና የተናዘዘውም የጤናው ሁኔታ ያስደረገው መስሎ የታያቸው እንደሆነ ዳኞቹ ኑዛዜውን በሙሉ ወይም በከፊል ፈራሽ ሊያደርጉት ይችላሉ(የፍ/ሕ/ቁ.368)።
ጋብቻ፡-
በፍርድ የተከለከሉ ሰዎች ፍርድ ቤት ካልፈቀደ በቀር የጋብቻ ውል መዋዋል አይችሉም። ከፍርድ ቤት ፍቃድ ውጪ የተደረገ የጋብቻ ውል በማንኛውም ጥቅሜ ይነካል በሚል ወገን ተቃውሞ ሊቀርብበት ይችላል (የፍ/ሕ/ቁ.369)። ፍቺና ልጅ መካድን በተመለከተ
ያሳዳሪው ፍቃድ አስፈላጊ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህጉ ይደነግጋል።
የክልከላ መቅረት
ስለክልከላ የተሰጠው ፍርድ ሲሻር የችሎታ ማጣት ፍፃሜ ሲሆን የክልከላው ውሳኔ መቅረት አካለመጠን ያልደረሰ ልጅ ከሞግዚት አስተዳደር መውጣት ያለው ውጤት ይኖረዋል። ይህም የሚሆነው ክልከላው እንዲወሰን ያደረጉት ምክንያቶች በቀሩ እና የተከለከለው ሰው ንብረቱን ለመምራት እና ለማስተዳደር ሲችል ነው። አእምሮው ከጎደለው ሰው በቀር ስለ ክልከላው ፍርድ እንዲሰጥ ለመጠየቅ የሚችሉ ሰዎች በማናቸውም ጊዜ የክልከላው ውሳኔ እንዲቀር ጥያቄ ለማቅረብ የሚችሉ ሲሆን አሳዳሪው ወይም ሞግዚቱም የክልከላው ውሳኔ እንዲቀር ለመጠየቅ ይችላሉ (የፍ/ሕ/ቁ.377)።
• በህግ የተከለከሉ ሰዎች
በህግ የተከለከለ ሰው ማለት አንድ በወንጀል የተቀጣ ሰው በመቀጣቱ ምክንያት ንብረቶቹን እንዳያስተዳድር ህግ የከለከለው ሰው እንደሆነ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥር 380 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው በህግ እንደ ተከለከለ ሆኖ የሚቆጠርባቸው ሁኔታዎች በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ተወስነዋል።
በህግ የተከለከለ ሰው አሳዳሪ የማይኖረው ሲሆን የንብረቶቹ አስተዳደር ዳኞች ለመረጡት ሞግዚት ይሰጣል(የፍ/ሕ/ቁ.382 እና 383)፡፡ በህግ የተከለከለ ሰው በፍርድ ከተከለከለ ሰው በተቃራኒ ጋብቻን ማድረግ፣ ፍቺ መጠየቅ፣ ልጅነት መቀበልና መካድ የሚችል ሲሆን ሞግዚቱ በህግ በተከለከለው ሰው ስም እነዚህን ሥራዎች መፈፀም አይችልም(የፍ/ሕ/ቁ.386)። በህግ የተከለከለው ሰው ያደረጋቸው ሥራዎች ወይም ውሎች ከስልጣኑ በላይ የሆኑ እንደሆነ ፈረሽ ናቸው። በህግ የተከለከለ ሰው ችሎታ ማጣትን ያስከተለው ቅጣት በተፈፀመ ጊዜ በህግ የተወሰነበት ክልከላ ቀሪ ይሆናል(የፍ/ሕ/ቁ.388)።
በአጠቃላይ ችሎታ ህጋዊ ግንኙነትን ለማከናወን መሰረታዊ ጉዳይ ሲሆን ማንኛውም ሰው ህጋዊ ግንኙነቶችን ከሰዎች ጋር ከመፈፀሙ በፊት የሚዋዋለው ሰው ችሎታ ያለው መሆኑን ማረጋገጥ በኃላ ላይ ሊከሰቱ ከሚችሉ እንደ ውል መፍረስ ካሉ ችግሮች የሚታደገው ስለሆነም ተገቢው ጥንቃቄ ማድረግ እጅግ አስፈላጊ ነው።
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍4
July 20, 2023
ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑን ያውቃሉ ?
• የህግ ምንነት
ህግ የሚለው ቃል በማህበረሰቡ ዘንድ በስፋት የሚታወቅ ቃል ነው፡፡ በተለይ ህግ አስገዳጅ መሆኑን የሚረዳው ለመሆኑ ቀደም ባለው ጊዜ በየዕለት ኑሮ ፀብ ሲገጥመው እንኳን “በህግ አምላክ” ብሎ ፀብ የማብረድ ልምድ የነበረው መሆኑ ማሳያ ነው፡፡ ሆኖም ማህበረሰቡ ህግን የሚረዳው በተለምዶአዊው አረዳድ እንጂ የዘርፉ ባለሞያዎች በሚረዱበት መልኩ አይደለም፡፡
በመሰረቱ ህግ ለሚለው ቃል ትርጓሜ መስጠት ቀላል አይደለም፡፡ ምክንያቱም የተለያዩ ምሁራን ቃሉን በተለያየ መንገድ የሚገልፁት በመሆኑ ነው፡፡ እንዲሁም የቃሉ ፍቺ ሊደረስባቸው በሚፈለጉት የተለያዩ ዓላማዎች ምክንያት ሊለያይ ይችላል።
ለህግ ቃላት ትርጉም በመስጠት የሚታወቀው ብላክስ ሎው የህግ መዝገበ ቃላት በተሻሻለው ስድስተኛ እትሙ (Black’s Law Dictionary, 6th ed.,) ለህግ ትርጉም ሲሰጥ law is “a body of rules of action or conduct prescribed by controlling authority, and having binding legal force, which must be obeyed and followed by citizens subject to sanctions or legal consequence is a law.” ወደ አማርኛ በግርድፉ ሲመለስ ስልጣን ባለው አካል የተደነገገ የተግባር ወይም የምግባር ደንብ እና አስገዳጅ የህግ ኃይል ያለው አካል ነው። ይህንንም ዜጎች ሊታዘዙት እና ሊከተሉት የሚገባ ሆኖ ማዕቀብ ወይም ህጋዊ ውጤት የሚጥል ህግ መሆኑን መረዳት ይቻላል።
በመሆኑም የአንድ ሀገር ሕግ፡- ሰላምን ለማስጠበቅ፣ ነባራዊ ሁኔታውን ለማስጠበቅ (maintain the status quo)፣ የግለሰብ መብቶችን ለማስጠበቅ፣ አናሳዎችን ከብዙኃን ለመከላከል ( protect minorities against majorities)፣ ማኅበራዊ ፍትህን ለማስፈን( promote social justice) እና ሥርዓት ያለው ማህበራዊ ለውጥ እንዲኖር ለማድረግ
( provide for orderly social change) ያገለግላል።
• የህግ መሰረታዊ ባህሪያት
የህጎችን የተለመዱ ባህሪያት እና ተፈጥሮ መፈተሽ የህግ ጽንሰ-ሀሳብን ለመገንዘብ የሚረዳ ሲሆን ከእነዚህ ባህሪያት እና ተፈጥሮዎች መካከል እንደ ወሰኝ ወይም አስፈላጊ የሚታሰቡት አጠቃላይነት(ህግ በሁሉም ሰው ላይ በተመሳሳይነት (uniformity) እና እኩልነትን (Equality) የሚፈፀም መሆኑ)፣ መደበኛነት (ህግ ማህበራዊ ባህሪን በመፍቀድ፣ በማዘዝ ወይም በመከልከል ልማዶችን የሚፈጥር መሆኑ) እና ማዕቀብ ወይም ቅጣትን (ህግን ያላከበረ ቅጣት የሚጠብቀው መሆኑን) ያካትታሉ፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ
በወንጀልም ሆነ በፍትሐ ብሄር ጉዳይ ህጎቹ ስልጣን ባለው የህግ አውጪ አካል ወጥተው ከፀደቁበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንደሚውሉ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ዜጎች የህጎቹን መኖር ወይም መውጣት የማወቅ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይኸውም ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም የሚለው የህግ መርህ በላቲን Ignorantia juris non excusat ወይም በእንግሊዘኛ "ignorance of the law excuses not" ከሮማውያን ህግ የተወሰደ ሲሆን ህግን የማያውቅ ሰው ይዘቱን ባለማወቅ ብቻ ህጉን በመተላለፍ ከተጠያቂነት ሊያመልጥ እንደማይችል የሚገልጽ የህግ መርህ ነው። እንዲሁም የህግ ስህተት (mistake of law) ሰዎች በአንድ ጉዳይ ላይ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ እንዴት እንደሚተገበር የሚይዙትን የአረዳድ ስህተቶችን የሚያመለክት የሕግ መርህ ነው። ‘ህግን አለማወቅ’ እና ‘የህግ ስህተት’ የሚሉት ቃላቶች በህጋዊ እይታ ውስጥ ተመሳሳይ ትርጉም የማይሰጡ ሲሆን አለማወቅ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ የእውቀት ያለመኖርን ያመለክታል። ማሳሳት ግን እውቀትን ተቀብሎ ወይም እውቀት እንዳለ አምኖ ነገር ግን የተሳሳተ መደምደሚያን ላይ መድረስን ያሳያል። ይሁንና ህግን አለማወቅም ሆነ የህግ ስህተት ከተጠያቂነት እንደማያድን እንደ አንድ የህግ መርህ ይወሰዳል፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ መርህ ምክንያት (rationale for "ignorance of the law excuses not" principle)
በመሠረቱ አንድ ሰው ህግን ከጣሰ ህጉን ስለመጣሱ ምንም እውቀት ባይኖረውም ተጠያቂ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ሰዎች ህጉን አላውቀውም በማለት ድርጊታቸውን ሊከላከሉ እንደማይችሉ ያመለክታል፡፡ የዚህ ህግ መርህ ምክንያት( rationale) አለማወቅ ሰበብ ቢሆን ኖሮ ምንም እንኳን ያ ሰው ህጉ መኖሩን ቢያውቅም በወንጀል ህግ ወይም በፍትሐ ብሄር ጉዳይ ቢከሰስ ህጉን አላወኩም በማለት ከተጠያቂነት ማምለጫ እንዳይሆን በሚል ነው፡፡ በመሆኑም ከመርህ በስተጀርባ ያለው ምክንያት አለማወቅ ሰበብ ከሆነ ማንኛውም በወንጀል ወይም በፍትሐ ብሄር የተከሰሰ ሰው ተጠያቂነትን ለማስወገድ አላዋቂ ነኝ ሊል ይችላል የሚል ነው። ስለዚህ ህጉ የቱንም ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይ ሁሉም ህጎች በስልጣኑ ውስጥ ላለ ለእያንዳንዱ ሰው ተፈፃሚ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡
በኢትዮጵያም ህግን አለማወቅ ወይም የህግ ስህተት ከተጠያቂነት እንደማያድን በወንጀል ህጉ አንቀፅ 81 ስር ተደንግጓል፡፡ በዚሁ መሰረት ሕግን አለማወቅ ወይም በህግ ላይ መሳሳት መከላከያ ሊሆን እንደማይችል ያስቀምጣል፡፡ በሌላ በኩል በፍትሐ ብሄር ህግ አንቀፅ 2035/1 እና 2 ስር አንድ ሰው በህግ ላይ በትክክል የተገለፀውን ድንጋጌ፣ ልዩ ደንብና ሥርዓት የጣሰ እንደሆነ ጥፋተኛ እንደሆነ እና ህግን አለማወቅ ይቅርታ ሊያስገኝ የማይችል መሆኑ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
• የህግ መኖር ማወቅ የሚቻልበት መንገድ
ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም የሚል የህግ መርህ ተቀባይነት አለው ማለት ሁሉም ሰው ህግ የማወቅ ግዴታ እንዳለበት እና የህግን መኖር ያውቃል የሚል ግምት እንደሚወሰድ ያመለክታል፡፡ ታዲያ ሁሉም ሰው ህግን የተማረ ሊሆን የማይችል በመሆኑ እንዲሁም ህግን ቢማር እንኳ ሁሉን ህግ በተገቢው ሁኔታ ያውቃል ማለት ተጨባጭ (realistic) የማይመስል በመሆኑ የህግን መኖር እንዴት ማወቅ ይቻላል የሚለው ወሳኝ ጥያቄ ነው፡፡
የህግን መኖር በተለያዩ መንገዶች ማወቅ ይቻላል፡፡ ይኸም በዋናነት ህጎች የሚፀኑበትን ጊዜ ከሚገነግጉ ድንጋጌዎች ሲሆን ህግ የሚፀናበት ጊዜ በተለያዩ ህጎች ላይ በተለያየ ሁኔታ ተገልፆ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት ህጉ ወይም አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ የሚፀና ይሆናል፣ ህጉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል እና የተወሰነ ቀን በማስቀመጥ ከዛ ቀን ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ሊደነገግ ይችላል፡፡ ለምሳሌ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት በህዳር 29/1987 የፀደቀ ሲሆን ከነሐሴ 15/1987 ጀምሮ በሥራ ላይ እንደሚውል እና የፀና እንደሚሆን በመደንገግ ህጉ የሚፀናበትን ጊዜ በዚህ መልኩ አውጇል ፡፡ በመሆኑም ህጎቹ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታውጀው ከፀደቁበት ቀን ጀምሮ ወይም በነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ በህብረተሰቡ ይታወቃሉ ተብሎ ይገመታል፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ መርህ የማይፈፀምበት ልዩ ሁኔታ
• የህግ ምንነት
ህግ የሚለው ቃል በማህበረሰቡ ዘንድ በስፋት የሚታወቅ ቃል ነው፡፡ በተለይ ህግ አስገዳጅ መሆኑን የሚረዳው ለመሆኑ ቀደም ባለው ጊዜ በየዕለት ኑሮ ፀብ ሲገጥመው እንኳን “በህግ አምላክ” ብሎ ፀብ የማብረድ ልምድ የነበረው መሆኑ ማሳያ ነው፡፡ ሆኖም ማህበረሰቡ ህግን የሚረዳው በተለምዶአዊው አረዳድ እንጂ የዘርፉ ባለሞያዎች በሚረዱበት መልኩ አይደለም፡፡
በመሰረቱ ህግ ለሚለው ቃል ትርጓሜ መስጠት ቀላል አይደለም፡፡ ምክንያቱም የተለያዩ ምሁራን ቃሉን በተለያየ መንገድ የሚገልፁት በመሆኑ ነው፡፡ እንዲሁም የቃሉ ፍቺ ሊደረስባቸው በሚፈለጉት የተለያዩ ዓላማዎች ምክንያት ሊለያይ ይችላል።
ለህግ ቃላት ትርጉም በመስጠት የሚታወቀው ብላክስ ሎው የህግ መዝገበ ቃላት በተሻሻለው ስድስተኛ እትሙ (Black’s Law Dictionary, 6th ed.,) ለህግ ትርጉም ሲሰጥ law is “a body of rules of action or conduct prescribed by controlling authority, and having binding legal force, which must be obeyed and followed by citizens subject to sanctions or legal consequence is a law.” ወደ አማርኛ በግርድፉ ሲመለስ ስልጣን ባለው አካል የተደነገገ የተግባር ወይም የምግባር ደንብ እና አስገዳጅ የህግ ኃይል ያለው አካል ነው። ይህንንም ዜጎች ሊታዘዙት እና ሊከተሉት የሚገባ ሆኖ ማዕቀብ ወይም ህጋዊ ውጤት የሚጥል ህግ መሆኑን መረዳት ይቻላል።
በመሆኑም የአንድ ሀገር ሕግ፡- ሰላምን ለማስጠበቅ፣ ነባራዊ ሁኔታውን ለማስጠበቅ (maintain the status quo)፣ የግለሰብ መብቶችን ለማስጠበቅ፣ አናሳዎችን ከብዙኃን ለመከላከል ( protect minorities against majorities)፣ ማኅበራዊ ፍትህን ለማስፈን( promote social justice) እና ሥርዓት ያለው ማህበራዊ ለውጥ እንዲኖር ለማድረግ
( provide for orderly social change) ያገለግላል።
• የህግ መሰረታዊ ባህሪያት
የህጎችን የተለመዱ ባህሪያት እና ተፈጥሮ መፈተሽ የህግ ጽንሰ-ሀሳብን ለመገንዘብ የሚረዳ ሲሆን ከእነዚህ ባህሪያት እና ተፈጥሮዎች መካከል እንደ ወሰኝ ወይም አስፈላጊ የሚታሰቡት አጠቃላይነት(ህግ በሁሉም ሰው ላይ በተመሳሳይነት (uniformity) እና እኩልነትን (Equality) የሚፈፀም መሆኑ)፣ መደበኛነት (ህግ ማህበራዊ ባህሪን በመፍቀድ፣ በማዘዝ ወይም በመከልከል ልማዶችን የሚፈጥር መሆኑ) እና ማዕቀብ ወይም ቅጣትን (ህግን ያላከበረ ቅጣት የሚጠብቀው መሆኑን) ያካትታሉ፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ
በወንጀልም ሆነ በፍትሐ ብሄር ጉዳይ ህጎቹ ስልጣን ባለው የህግ አውጪ አካል ወጥተው ከፀደቁበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንደሚውሉ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ዜጎች የህጎቹን መኖር ወይም መውጣት የማወቅ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይኸውም ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም የሚለው የህግ መርህ በላቲን Ignorantia juris non excusat ወይም በእንግሊዘኛ "ignorance of the law excuses not" ከሮማውያን ህግ የተወሰደ ሲሆን ህግን የማያውቅ ሰው ይዘቱን ባለማወቅ ብቻ ህጉን በመተላለፍ ከተጠያቂነት ሊያመልጥ እንደማይችል የሚገልጽ የህግ መርህ ነው። እንዲሁም የህግ ስህተት (mistake of law) ሰዎች በአንድ ጉዳይ ላይ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ እንዴት እንደሚተገበር የሚይዙትን የአረዳድ ስህተቶችን የሚያመለክት የሕግ መርህ ነው። ‘ህግን አለማወቅ’ እና ‘የህግ ስህተት’ የሚሉት ቃላቶች በህጋዊ እይታ ውስጥ ተመሳሳይ ትርጉም የማይሰጡ ሲሆን አለማወቅ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ የእውቀት ያለመኖርን ያመለክታል። ማሳሳት ግን እውቀትን ተቀብሎ ወይም እውቀት እንዳለ አምኖ ነገር ግን የተሳሳተ መደምደሚያን ላይ መድረስን ያሳያል። ይሁንና ህግን አለማወቅም ሆነ የህግ ስህተት ከተጠያቂነት እንደማያድን እንደ አንድ የህግ መርህ ይወሰዳል፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ መርህ ምክንያት (rationale for "ignorance of the law excuses not" principle)
በመሠረቱ አንድ ሰው ህግን ከጣሰ ህጉን ስለመጣሱ ምንም እውቀት ባይኖረውም ተጠያቂ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ሰዎች ህጉን አላውቀውም በማለት ድርጊታቸውን ሊከላከሉ እንደማይችሉ ያመለክታል፡፡ የዚህ ህግ መርህ ምክንያት( rationale) አለማወቅ ሰበብ ቢሆን ኖሮ ምንም እንኳን ያ ሰው ህጉ መኖሩን ቢያውቅም በወንጀል ህግ ወይም በፍትሐ ብሄር ጉዳይ ቢከሰስ ህጉን አላወኩም በማለት ከተጠያቂነት ማምለጫ እንዳይሆን በሚል ነው፡፡ በመሆኑም ከመርህ በስተጀርባ ያለው ምክንያት አለማወቅ ሰበብ ከሆነ ማንኛውም በወንጀል ወይም በፍትሐ ብሄር የተከሰሰ ሰው ተጠያቂነትን ለማስወገድ አላዋቂ ነኝ ሊል ይችላል የሚል ነው። ስለዚህ ህጉ የቱንም ያህል አጭር ጊዜ ቢቆይ ሁሉም ህጎች በስልጣኑ ውስጥ ላለ ለእያንዳንዱ ሰው ተፈፃሚ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡
በኢትዮጵያም ህግን አለማወቅ ወይም የህግ ስህተት ከተጠያቂነት እንደማያድን በወንጀል ህጉ አንቀፅ 81 ስር ተደንግጓል፡፡ በዚሁ መሰረት ሕግን አለማወቅ ወይም በህግ ላይ መሳሳት መከላከያ ሊሆን እንደማይችል ያስቀምጣል፡፡ በሌላ በኩል በፍትሐ ብሄር ህግ አንቀፅ 2035/1 እና 2 ስር አንድ ሰው በህግ ላይ በትክክል የተገለፀውን ድንጋጌ፣ ልዩ ደንብና ሥርዓት የጣሰ እንደሆነ ጥፋተኛ እንደሆነ እና ህግን አለማወቅ ይቅርታ ሊያስገኝ የማይችል መሆኑ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
• የህግ መኖር ማወቅ የሚቻልበት መንገድ
ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም የሚል የህግ መርህ ተቀባይነት አለው ማለት ሁሉም ሰው ህግ የማወቅ ግዴታ እንዳለበት እና የህግን መኖር ያውቃል የሚል ግምት እንደሚወሰድ ያመለክታል፡፡ ታዲያ ሁሉም ሰው ህግን የተማረ ሊሆን የማይችል በመሆኑ እንዲሁም ህግን ቢማር እንኳ ሁሉን ህግ በተገቢው ሁኔታ ያውቃል ማለት ተጨባጭ (realistic) የማይመስል በመሆኑ የህግን መኖር እንዴት ማወቅ ይቻላል የሚለው ወሳኝ ጥያቄ ነው፡፡
የህግን መኖር በተለያዩ መንገዶች ማወቅ ይቻላል፡፡ ይኸም በዋናነት ህጎች የሚፀኑበትን ጊዜ ከሚገነግጉ ድንጋጌዎች ሲሆን ህግ የሚፀናበት ጊዜ በተለያዩ ህጎች ላይ በተለያየ ሁኔታ ተገልፆ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት ህጉ ወይም አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ የሚፀና ይሆናል፣ ህጉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል እና የተወሰነ ቀን በማስቀመጥ ከዛ ቀን ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ሊደነገግ ይችላል፡፡ ለምሳሌ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት በህዳር 29/1987 የፀደቀ ሲሆን ከነሐሴ 15/1987 ጀምሮ በሥራ ላይ እንደሚውል እና የፀና እንደሚሆን በመደንገግ ህጉ የሚፀናበትን ጊዜ በዚህ መልኩ አውጇል ፡፡ በመሆኑም ህጎቹ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታውጀው ከፀደቁበት ቀን ጀምሮ ወይም በነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ በህብረተሰቡ ይታወቃሉ ተብሎ ይገመታል፡፡
• ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ መርህ የማይፈፀምበት ልዩ ሁኔታ
👍3❤1
July 20, 2023
ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት የማያድን መሆኑ መርህ የማይፈፀምበት ልዩ ሁኔታ የተፈጠረው በዓለም አቀፍ ደረጃ በፍርድ ቤቶች በአንዳንድ ሁኔታዎች ላይ ነው። ፍርድ ቤቶች የህግ አለማወቅ እንደ ሰበብ የተቀበሉት የህግ ጥሰት ሆን ተብሎ ያልተፈፀመ ወይም ያለጥፋት ሲጣስ ሆኖ በዚህ ጊዜ ቅጣት ለመጣል ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ ስለሆነም የሕግ ስህተት እንደ መከላከያ የሚሠራው የሕግ ስህተቱ ሐቀኛ ሆኖ በቅን ልቦና ሲሠራ ነው። እንዲሁም የተከሳሽ ህግን አለማወቅና ስህተት ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ አጠቃላይ ህግን አለማወቅ እና የህግ ስህተት ከተጠያቂነት አያድንም የሚለው መርህ ተፈፃሚ አይሆንም ማለት ነው፡፡
በተመሳሳይ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ወንጀል ህግ አንቀፅ 81/2 ስር እንደተደነገገው ድርጊቱን ለመፈፀም መብት ያለው መሆኑን በቅን ልቦና ለማመንና እንደዚህ ባለ የተሳሳተ እምነት ላይ ለመገኘት በቂና እርግጠኛ ምክንያት ያለው ሆኖ ለተገኘ ወንጀለኛ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን ሊያቀልለት እንደሚችል ያስቀምጣል፡፡ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን የሚወስነው ከስህተት የደረሰበትን ምክንያት በተለይም የስህተትና የነገሩን ሁኔታ በመገመት ነው፡፡ በተጨማሪ ምክንያት ሊገኝበት በሚችልና ፍፁም በሆነ አለማወቅና ቅን ልቦና እንዲሁም ወንጀሉን የማድረግ አሳብ መኖሩን በግልፅ በማይታይባቸው የተለዩ ሁኔታዎች ፍርድ ቤት ከቅጣት ነፃ ለማድረግ እንደሚችል የወንጀል ህጉ ይደነግጋል፡፡
በአጠቃላይ ህግ የሰዎችን የእለት ተዕለት ተግባር በመግዛት ሰላማዊ ኖሮ እንዲኖሩ የሚያስችል አንዱ መሳሪያ በመሆኑ ሰዎች ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት እንደማያድን እና መከላከያ ሊሆን እንደማይችል በማወቅ በተቻለ መጠን ህገ ወጥ ከሆኑ ተግባራት እራሳቸውን ማራቅ ይኖርባቸዋል፡፡
በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
በተመሳሳይ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ወንጀል ህግ አንቀፅ 81/2 ስር እንደተደነገገው ድርጊቱን ለመፈፀም መብት ያለው መሆኑን በቅን ልቦና ለማመንና እንደዚህ ባለ የተሳሳተ እምነት ላይ ለመገኘት በቂና እርግጠኛ ምክንያት ያለው ሆኖ ለተገኘ ወንጀለኛ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን ሊያቀልለት እንደሚችል ያስቀምጣል፡፡ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን የሚወስነው ከስህተት የደረሰበትን ምክንያት በተለይም የስህተትና የነገሩን ሁኔታ በመገመት ነው፡፡ በተጨማሪ ምክንያት ሊገኝበት በሚችልና ፍፁም በሆነ አለማወቅና ቅን ልቦና እንዲሁም ወንጀሉን የማድረግ አሳብ መኖሩን በግልፅ በማይታይባቸው የተለዩ ሁኔታዎች ፍርድ ቤት ከቅጣት ነፃ ለማድረግ እንደሚችል የወንጀል ህጉ ይደነግጋል፡፡
በአጠቃላይ ህግ የሰዎችን የእለት ተዕለት ተግባር በመግዛት ሰላማዊ ኖሮ እንዲኖሩ የሚያስችል አንዱ መሳሪያ በመሆኑ ሰዎች ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት እንደማያድን እና መከላከያ ሊሆን እንደማይችል በማወቅ በተቻለ መጠን ህገ ወጥ ከሆኑ ተግባራት እራሳቸውን ማራቅ ይኖርባቸዋል፡፡
በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍6👎1
July 20, 2023
Law of Traders and Business Organizations ABOUT-LAW.pdf
2.7 MB
LAW OF TRADERS AND BUSINESS
ORGANIZATIONS:
A New TEXTBOOK By
Mesganaw Kifelew (PH. D)
Dagnachew Worku
Fekadu Petros
Gizachew Silesh
https://t.me/lawsocieties
ORGANIZATIONS:
A New TEXTBOOK By
Mesganaw Kifelew (PH. D)
Dagnachew Worku
Fekadu Petros
Gizachew Silesh
https://t.me/lawsocieties
❤1
July 20, 2023
አለግባብ_የተከፈለ_ደመወዝ_ስለሚመለስበት_ሁኔታ_229247.pdf
880.8 KB
አንድ ሰራተኛ X ከተባለ አሠሪ ጋር የስራ ውል መስርቶ የስራ ውሉ ሳይቋረጥ እንደገና ከሌላ Y በተባለ ድርጅት ተቀጥሮ በተመሳሳይ ጊዜ ሁለት ቦታ ተቀጥሮ ደመወዝ ሲከፈለው ነበር።
ከስምንት ወራት በኋላ Y ሰራተኛው ሁለት ቦታ መቀጠሩን ሲያውቅ የስራ ውሉን አቋረጠው።
ጥያቄው Y ለስምንት ወራት ለሰራተኛው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል? በየትኛው የህግ አግባብ?
አሰሪው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል የሚባል ከሆነ መብቱ የመጀመሪያው አሠሪ (X) ነው ወይስ የኋለኛው አሠሪ (Y)?
ወይስ ሁለቱም ማስመለሴ ይችላሉ?
https://t.me/lawsocieties
ከስምንት ወራት በኋላ Y ሰራተኛው ሁለት ቦታ መቀጠሩን ሲያውቅ የስራ ውሉን አቋረጠው።
ጥያቄው Y ለስምንት ወራት ለሰራተኛው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል? በየትኛው የህግ አግባብ?
አሰሪው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል የሚባል ከሆነ መብቱ የመጀመሪያው አሠሪ (X) ነው ወይስ የኋለኛው አሠሪ (Y)?
ወይስ ሁለቱም ማስመለሴ ይችላሉ?
https://t.me/lawsocieties
👍10
July 20, 2023
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ብንዘገይም አልቀረንም #አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን በቅርቡ ለሚጀመረው አለ_ህግ ለተሰኘው ፕሮግራም አባል ይሁኑ።
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍6❤1
July 22, 2023
#እርቅ በወንጀል ጉዳዮች ያለው ፋይዳ!
#አገራችን ኢትዬጲያ የበርካታ ብሄር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ፤ ቋንቋዎች ፣ ባህሎች እና ወጎች ፣ ያላት ሀገር ነች፤የሀገራችን ህዝቦች የየራሳቸውን የሆነ ባህል /ወግ፣ አለባበስ እንዲሁም አገር በቀል የሆነ የዕርቅ፣ የሰላም መጠበቂያ እና የሰላም ግንባታ ስነ-ዘዴዎችም ያሏቸው ህዝቦች ናቸው፤ሀገር በቀል የሰላም መስሪያ ፣ የሰላም መጠበቂያና የሰላም ግንባታ ዘዴ የምንለው ኢ-መደበኛ የሆነው እና ማህበረሰቡ ከአያት ቅድመ አያቶቹ የወረሰው ሰነ-ዘዴ ነው፡፡
#በመሆኑም በእንግሊዘኛው አጠራር non-state based customary institutions የሚያመላክት ሆኖ በዚህ የሰላም እና የፍትህ ስርዓት በዳኝነት የሚቀመጡት መንግስት የሾማቸው ዳኞች ሳይሆኖ ማህበረሰቡ አምኖና ተቀብሎ ለዳኝነት የሾማቸው ባለ ልዪ ተስጦኦ የሆኑ የዕድሜ ባለፀጋ ሽማግሌዎች፤ባህላዊ መሪዎች እና ሀይማኖት አባቶች ሲሆኑ በዚህ ሂደት ውስጥም ትልቅ ሚና ይጫወታሉ፡፡
ይህ መልካም የሆነ ታሪክ እና ባህል በቂ ነው ባይባልም በህጉም እውቅና ተሰጥቶት የነበረ ሲሆን በፍርድ ቤቶችም ጭምር በወንጀል አድራጊው እና ተበዳይ መካከል እርቅ ሲበረታታ ይታያል፡፡ በሁሉም የወንጀል አይነቶች እርቅ መታረቅ ያልተከለከለ ሲሆን ነገር ግን እንደወንጀሉ አይነት እና በጠቅለላዉ እርቁ ፍትህን የማያረጋግጥ በሆነ ጊዜ ከሆነ እርቁ ተፈጻሚ የማይደረግ ሲሆን ነገር ግን ከተፈፀመው ወንጀል ክብደት አንጻር ፍ/ቤቶች ፍርድ ከሰጡ በኀላ ለቅጣት ማቅለያነት ይጠቀሙታል፡፡
#በወንጀል ህጉ በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ወንጀሎችን በአፈፃፀሙ እና ቅጣቱ ቀላል በመሆኑ የህብረተሰቡን ሰላም እና መልካም ግንኙነት ተጠብቆ ለማቆየት እንደሚጠቅም ተመልክተዋል፡፡
ሌላው በወንጀል ጉዳይ የመታረቅ ጥቅሙ፡ -የመዝገብ ክምችትን ይቀንሳል፣ ከእስራት ይልቅ በእርቅ ማለቁ ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ሰላም ያመጣል፣ በወንጀል አድራጊው ላይ የባህሪ ለውጥ ሊመጣ ስለሚችል፣ እንዲሁም የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና እና የተከራካሪዎችን ግዜ ፣ ወጭ እና ጉልበት ያቀላል፡፡
#ከዘህም ባሻገር እርቅ ቀጣይነት ያለውን ሰላም በማስፈን፣የተጎዳን በመካስ ብሎም ሁለንተናዊ የሆነ ማህበራዊ ተግባቦትን በመመለስ ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው፡፡ ነገር ግን እርቅና የተለያዩ አማራጭ የግጭት መፍቻ ሀገር በቀል እውቀቶችና ስርዐቶች እየተረሱና እየተሸረሸሩ በመሄዳቸው በአገራችን በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶች ምክንያት በርካታ ዜጎች ለመፈናቀል ለሞት እና ለንብረት ውድመት ሰለባ የሆኑባቸው አጋጣሚዎች ተከስተዋል፡፡
#በመሆኑም በአገር በቀል የግጭት አፈታት እና የዕርቅ ሥርዓቶች ላይ ትኩረት በማደረግ ወደ ቦታቸው መመለስ እንዲሁም በህግ ማዕቀፎቻችንም በሰፊው እንዲካተቱና እውቅና እንዲያገኙ ማድረግ ህብረተሰቡን በሰፊው የሚጠቅም ከመሆኑም በላይ በፍትህ ዘርፉ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመሠረታዊነት የሚፈታ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡
#ድሬዳዋ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዬች ቢሮ
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#አገራችን ኢትዬጲያ የበርካታ ብሄር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ፤ ቋንቋዎች ፣ ባህሎች እና ወጎች ፣ ያላት ሀገር ነች፤የሀገራችን ህዝቦች የየራሳቸውን የሆነ ባህል /ወግ፣ አለባበስ እንዲሁም አገር በቀል የሆነ የዕርቅ፣ የሰላም መጠበቂያ እና የሰላም ግንባታ ስነ-ዘዴዎችም ያሏቸው ህዝቦች ናቸው፤ሀገር በቀል የሰላም መስሪያ ፣ የሰላም መጠበቂያና የሰላም ግንባታ ዘዴ የምንለው ኢ-መደበኛ የሆነው እና ማህበረሰቡ ከአያት ቅድመ አያቶቹ የወረሰው ሰነ-ዘዴ ነው፡፡
#በመሆኑም በእንግሊዘኛው አጠራር non-state based customary institutions የሚያመላክት ሆኖ በዚህ የሰላም እና የፍትህ ስርዓት በዳኝነት የሚቀመጡት መንግስት የሾማቸው ዳኞች ሳይሆኖ ማህበረሰቡ አምኖና ተቀብሎ ለዳኝነት የሾማቸው ባለ ልዪ ተስጦኦ የሆኑ የዕድሜ ባለፀጋ ሽማግሌዎች፤ባህላዊ መሪዎች እና ሀይማኖት አባቶች ሲሆኑ በዚህ ሂደት ውስጥም ትልቅ ሚና ይጫወታሉ፡፡
ይህ መልካም የሆነ ታሪክ እና ባህል በቂ ነው ባይባልም በህጉም እውቅና ተሰጥቶት የነበረ ሲሆን በፍርድ ቤቶችም ጭምር በወንጀል አድራጊው እና ተበዳይ መካከል እርቅ ሲበረታታ ይታያል፡፡ በሁሉም የወንጀል አይነቶች እርቅ መታረቅ ያልተከለከለ ሲሆን ነገር ግን እንደወንጀሉ አይነት እና በጠቅለላዉ እርቁ ፍትህን የማያረጋግጥ በሆነ ጊዜ ከሆነ እርቁ ተፈጻሚ የማይደረግ ሲሆን ነገር ግን ከተፈፀመው ወንጀል ክብደት አንጻር ፍ/ቤቶች ፍርድ ከሰጡ በኀላ ለቅጣት ማቅለያነት ይጠቀሙታል፡፡
#በወንጀል ህጉ በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ወንጀሎችን በአፈፃፀሙ እና ቅጣቱ ቀላል በመሆኑ የህብረተሰቡን ሰላም እና መልካም ግንኙነት ተጠብቆ ለማቆየት እንደሚጠቅም ተመልክተዋል፡፡
ሌላው በወንጀል ጉዳይ የመታረቅ ጥቅሙ፡ -የመዝገብ ክምችትን ይቀንሳል፣ ከእስራት ይልቅ በእርቅ ማለቁ ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ሰላም ያመጣል፣ በወንጀል አድራጊው ላይ የባህሪ ለውጥ ሊመጣ ስለሚችል፣ እንዲሁም የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና እና የተከራካሪዎችን ግዜ ፣ ወጭ እና ጉልበት ያቀላል፡፡
#ከዘህም ባሻገር እርቅ ቀጣይነት ያለውን ሰላም በማስፈን፣የተጎዳን በመካስ ብሎም ሁለንተናዊ የሆነ ማህበራዊ ተግባቦትን በመመለስ ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው፡፡ ነገር ግን እርቅና የተለያዩ አማራጭ የግጭት መፍቻ ሀገር በቀል እውቀቶችና ስርዐቶች እየተረሱና እየተሸረሸሩ በመሄዳቸው በአገራችን በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶች ምክንያት በርካታ ዜጎች ለመፈናቀል ለሞት እና ለንብረት ውድመት ሰለባ የሆኑባቸው አጋጣሚዎች ተከስተዋል፡፡
#በመሆኑም በአገር በቀል የግጭት አፈታት እና የዕርቅ ሥርዓቶች ላይ ትኩረት በማደረግ ወደ ቦታቸው መመለስ እንዲሁም በህግ ማዕቀፎቻችንም በሰፊው እንዲካተቱና እውቅና እንዲያገኙ ማድረግ ህብረተሰቡን በሰፊው የሚጠቅም ከመሆኑም በላይ በፍትህ ዘርፉ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመሠረታዊነት የሚፈታ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡
#ድሬዳዋ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዬች ቢሮ
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍24❤1😁1
July 23, 2023
ይህንን ሊንክ ተከትለው #አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን
አለ_ህግ
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍4❤2
July 23, 2023
#አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ እና ሼር አድርጉልን አለ_ህግ የተሰኘ ፕሮግራም በቅርቡ ይዘንላቸወሁ እየመጣን ነው🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
subscribe and share Ale_Hig YouTube channel.
Coming soon 🔜🔜🔜🔜🔜
https://youtube.com/@Lawsocieties
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍13❤1🔥1👏1
July 23, 2023
ሰ.መ.ቁ 193295 ሐምሌ 29 ቀን 2014 ዓ.ም
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 419(1)(ሀ)(ለ) ጋር በተያያዘ በዓቃቤሕግ እና በተከሳሹ ላይ የተጣለው የማስረዳት ሸክም ተፈጻሚነቱ በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ተከሳሹ ራሱ የሚኖርበትን የኑሮ ደረጃ፤ በተከሳሹ በራሱ ስም የተገኘውን ንብረት ወይም ገንዘብ ብቻ የሚመለከት በሆነ ጊዜ ነው፡፡
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 419(1)(ሀ)(ለ) ድንጋጌ የመንግስት ሠራተኛ የሆነ ወይም የነበረ ማንም ሰው የኑሮ ደረጃው አሁን ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት የመንግስት ሥራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ሕጋዊ ገቢ የበለጠ እንደሆነ ወይም ያለው ንብረት ወይም የገንዘብ ምንጭ አሁን ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት የመንግስት ሥራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ሕጋዊ ገቢ ጋር የማይጣጣም እንደሆነ የዚህ ዓይነቱ የኑሮ ደረጃ እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ወይም የገንዘብ ምንጩ በእጁ እንዴት ሊገባ እንደቻለ ለፍርድ ቤቱ ካላስረዳ በቀር በድንጋጌው የተመለከተውን ቅጣት ይቀጣል በማለት ይደነግጋል፡፡
ከድንጋጌው ይዘት መገንዘብ የሚቻለው ከሳሽ የሆነው ዓቃቤሕግ ማስረዳት የሚጠበቅበት ተከሳሹ የመንግስት ሠራተኛ ሆኖ ሲያገኝ የነበረውን የገቢ መጠን ማሳወቅ ሌሎች የገቢ ምንጮች ካሉ ማሳየት እና ኑሮው ወይም ሀብቱ ከገቢው ጋር ሲነጻጸር ያልተመጣጠን መሆኑን ማስረዳት ሲሆን በተቃራኒው ደግሞ ተከሳሹ አሁን ያለው የኑሮ ደረጃ እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ወይም ያለው ንብረት ወይም የገንዘብ ምንጭ በእጁ እንዴት ሊገባ እንደቻለ የማስረዳት ሸክሙ ወደ ተከሳሹ የሚዞር መሆኑን ነው፡፡ ሆኖም ይህ በዓቃቤሕግ እና በተከሳሹ ላይ የተጣለው የማስረዳት ሸክም ተፈጻሚነቱ በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ተከሳሹ ራሱ የሚኖርበትን የኑሮ ደረጃ፤ በተከሳሹ በራሱ ስም የተገኘውን ንብረት ወይም ገንዘብ ብቻ የሚመለከት በሆነ ጊዜ ነው፡፡
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 419(1)(ሀ)(ለ) ጋር በተያያዘ በዓቃቤሕግ እና በተከሳሹ ላይ የተጣለው የማስረዳት ሸክም ተፈጻሚነቱ በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ተከሳሹ ራሱ የሚኖርበትን የኑሮ ደረጃ፤ በተከሳሹ በራሱ ስም የተገኘውን ንብረት ወይም ገንዘብ ብቻ የሚመለከት በሆነ ጊዜ ነው፡፡
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 419(1)(ሀ)(ለ) ድንጋጌ የመንግስት ሠራተኛ የሆነ ወይም የነበረ ማንም ሰው የኑሮ ደረጃው አሁን ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት የመንግስት ሥራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ሕጋዊ ገቢ የበለጠ እንደሆነ ወይም ያለው ንብረት ወይም የገንዘብ ምንጭ አሁን ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት የመንግስት ሥራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ሕጋዊ ገቢ ጋር የማይጣጣም እንደሆነ የዚህ ዓይነቱ የኑሮ ደረጃ እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ወይም የገንዘብ ምንጩ በእጁ እንዴት ሊገባ እንደቻለ ለፍርድ ቤቱ ካላስረዳ በቀር በድንጋጌው የተመለከተውን ቅጣት ይቀጣል በማለት ይደነግጋል፡፡
ከድንጋጌው ይዘት መገንዘብ የሚቻለው ከሳሽ የሆነው ዓቃቤሕግ ማስረዳት የሚጠበቅበት ተከሳሹ የመንግስት ሠራተኛ ሆኖ ሲያገኝ የነበረውን የገቢ መጠን ማሳወቅ ሌሎች የገቢ ምንጮች ካሉ ማሳየት እና ኑሮው ወይም ሀብቱ ከገቢው ጋር ሲነጻጸር ያልተመጣጠን መሆኑን ማስረዳት ሲሆን በተቃራኒው ደግሞ ተከሳሹ አሁን ያለው የኑሮ ደረጃ እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ወይም ያለው ንብረት ወይም የገንዘብ ምንጭ በእጁ እንዴት ሊገባ እንደቻለ የማስረዳት ሸክሙ ወደ ተከሳሹ የሚዞር መሆኑን ነው፡፡ ሆኖም ይህ በዓቃቤሕግ እና በተከሳሹ ላይ የተጣለው የማስረዳት ሸክም ተፈጻሚነቱ በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ተከሳሹ ራሱ የሚኖርበትን የኑሮ ደረጃ፤ በተከሳሹ በራሱ ስም የተገኘውን ንብረት ወይም ገንዘብ ብቻ የሚመለከት በሆነ ጊዜ ነው፡፡
👍18🥰1
July 24, 2023
BDU-JL Vol 13 No 1.pdf
3.6 MB
በሕግ አውጭው በኩል ለብዙ ዘመናት ያገለገለውን የኢትዮጵያ ከውል ውጭ ኃላፊነት ሕግ እንዲሁም የታክስ ሕግጋትን የማሻሻል ዕቅድ አለ፡፡ ለዚህም ይረዳ ዘንድ በUSAID ፍትሕ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ጥናት ተካሄዷል፡፡ በጥናቱ ከሕግ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ተመራማሪዎች ተሳትፈዋል ፡፡ የጥናቱ ዉጤት ከውል ውጭ ኃላፊነት ሕግን እና የታክስ ሕግጋትን ለማሻሻል ለሕግ አውጭዎች እና ለፖሊሲ አርቃቂዎች ዐብይ ግብዓት ይሆናል፡፡ የእነዚህ ጥናቶች አጭርና ጥቅል የውጤት መግለጫ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕግ መጽሔት ቅጽ 13 ቁጥር 1 ታትሟል፡፡
የእነዚህን ጥናቶች ጥቅል የውጤት መግለጫ ከተያያዘው ፋይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
የእነዚህን ጥናቶች ጥቅል የውጤት መግለጫ ከተያያዘው ፋይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
👍12❤2🔥1
July 26, 2023
221476 የአደራ ውል.pdf
802.3 KB
ገንዘብ በባንክ የተላከበት የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል ሆነ የአደራ ውል መኖሩን ለማስረዳት በቂ አይደለም።
ሰ/መ/ቁጥር 221476 ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም
የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል መኖሩን የሚያስረዳ ማስረጃ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 31737 ላይ የህግ ትርጉም መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በመዝገብ ቁጥር 150290 በሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም እና በሌሎች በርካታ መዝገቦች በተሰጠ ውሳኔ የባንክ የገንዘብ መላኪያ ሰነድ ገንዘብ መላኩን ከማስረዳት ውጪ በምን ምክንያት ገንዘቡ መላኩን ወይም ገንዘቡ በብድር የተሰጠ መሆኑን ሊያስረዳ እንደማይችል የህግ ትርጉም ተሰጥቷል፡፡ በመሆኑም በሰበር መዝገብ ቁጥር 31737 የተሰጠው የህግ ትርጉም በመዝገብ ቁጥር 150290 እና ሌሎች በርካታ መዝገቦች ላይ በተሰጠ ውሳኔ ተቀይሯል።
https://t.me/lawsocieties
ሰ/መ/ቁጥር 221476 ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም
የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል መኖሩን የሚያስረዳ ማስረጃ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 31737 ላይ የህግ ትርጉም መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በመዝገብ ቁጥር 150290 በሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም እና በሌሎች በርካታ መዝገቦች በተሰጠ ውሳኔ የባንክ የገንዘብ መላኪያ ሰነድ ገንዘብ መላኩን ከማስረዳት ውጪ በምን ምክንያት ገንዘቡ መላኩን ወይም ገንዘቡ በብድር የተሰጠ መሆኑን ሊያስረዳ እንደማይችል የህግ ትርጉም ተሰጥቷል፡፡ በመሆኑም በሰበር መዝገብ ቁጥር 31737 የተሰጠው የህግ ትርጉም በመዝገብ ቁጥር 150290 እና ሌሎች በርካታ መዝገቦች ላይ በተሰጠ ውሳኔ ተቀይሯል።
https://t.me/lawsocieties
220830.pdf
825.3 KB
ከባንክ ሂሳቤ ላይ ገንዘብ አላአግባብ ወጪ በመደረጉ ባንኩ ገንዘቡን እንዲመልስ የሚል ክስ ሲቀርብ የፎረንሲክ ምረመራውን ውጤት ብቻ መሠረት በማድረግ ባንኩን ለክሱ ኃላፊ ማድረግ መሰረታዊ ስህተት ነው።
ሰ/መ/ቁ. 220830 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም
በወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ በሲስተሙ ላይ ከተመለከተዉ የፊርማ ናሙና ጋር ተመሳሳይ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ የወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ ከናሙና ፊርማ ጋር የሚመሳሰል መሆን አለመሆኑ ገለልተኛ በሆነ አካል ታይቶ መረጋገጥ ይኖርበታል።
በመሆኑም ክስ ከቀረበበት ባንክ ዉጪ በሌሎች ባንኮች ከወጪ ማዛዣ ክፍያ ጋር በተያያዘ ልምድ ባላቸዉ የባንክ ባለሙያዎች እንዲታይ በማድረግ ባንኩ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ግዴታዉን የተወጣ መሆን አለመሆኑ ማረጋገጥ ይገባል፡፡ የባለሂሳቡ ባንክ ደብተር ቀርቦ ሂሳቡ ተቀንሶ የተጻፈ መሆን አለመሆኑ ሆነ የባለሂሳቡ መታወቂያ በማየት ባንኩ ያረጋገጠ መሆን አለመሆኑ ደግሞ በሰው ማስረጃ ሆኖ የባንክ ሂሳብ ደብተሩ ካለ በማስቀረብ መረጋገጥ ይኖርበታል።
https://t.me/lawsocieties
ሰ/መ/ቁ. 220830 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም
በወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ በሲስተሙ ላይ ከተመለከተዉ የፊርማ ናሙና ጋር ተመሳሳይ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ የወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ ከናሙና ፊርማ ጋር የሚመሳሰል መሆን አለመሆኑ ገለልተኛ በሆነ አካል ታይቶ መረጋገጥ ይኖርበታል።
በመሆኑም ክስ ከቀረበበት ባንክ ዉጪ በሌሎች ባንኮች ከወጪ ማዛዣ ክፍያ ጋር በተያያዘ ልምድ ባላቸዉ የባንክ ባለሙያዎች እንዲታይ በማድረግ ባንኩ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ግዴታዉን የተወጣ መሆን አለመሆኑ ማረጋገጥ ይገባል፡፡ የባለሂሳቡ ባንክ ደብተር ቀርቦ ሂሳቡ ተቀንሶ የተጻፈ መሆን አለመሆኑ ሆነ የባለሂሳቡ መታወቂያ በማየት ባንኩ ያረጋገጠ መሆን አለመሆኑ ደግሞ በሰው ማስረጃ ሆኖ የባንክ ሂሳብ ደብተሩ ካለ በማስቀረብ መረጋገጥ ይኖርበታል።
https://t.me/lawsocieties
👍15
July 27, 2023
የግብር አከፋፈል መረጃ ‼️
***
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር የተያዘውን አመት የጠበቆችና የህግ አማካሪዎች የግብር አከፋፈል ሁኔታ ላይ እየገጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተከታታይ ውይይቶች ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው::
- በዚሁ መሰረት የደረጃ -ሐ ግብር ከፋይ የሆናችሁ ጠበቆችና የህግ አማካሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በየቅርንጫፎቻችሁ በመገኘት ግብራችሁን በማሳወቅ እንድትከፍሉ ከመግባባት ላይ የተደረሰ መሆኑን እናሳውቃለን::
በየቅርንጫፉ በምትስተናገዱበት ወቅት ከሂሳብ መዝገብና መሰል ተጨማሪ ምክንያቶችን የሚያቀርቡ ባለሙያዎችና ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ካሉ ማህበሩ ለመደባቸው ከዚህ ለሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በስራ ሰአት ብቻ ወዲያውኑ ሪፖርት እንድታደጉ እናሳስባለን:: የስልክ ቁጥሮች:
1ኛ) 0913- 66 1578
2ኛ) 0915- 58 1888
በሌላ በኩል የደረጃ - ለ እና
የደረጃ -ሀ ግብር ከፋዮች በተመለከተ ማህበሩ እያደረገ ያለውን ያላሰለሰ ጥረት ቀጥሎ በሚቀጥለው ሳምንት አጋማሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚደረግ ቀጣይ ውይይቶች መደምደሚያ ላይ የምንደርስ ሆኖ ፤ የሚደረስበትን ውጤት በተመሳሳይ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን::
የደረጃ - ለ እስከ ጳግሜ 05 ቀን 2015ዓ.ም እንዲሁም የደረጃ -ሀ ግብር ከፋዮች እስከ ጥቅምት 30 2016 ዓ.ም ድረስ ግብር የሚከፈል መሆኑን እያስታወስን ቀሪ የደረጃ - ሐ ግብር ከፋዮች የግብር ግዴታችሁን በአግባቡ እንድትወጡ ማህበሩ ከአደራ ጭምር ያሳስባል::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሀምሌ 20 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
https://t.me/lawsocieties
***
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር የተያዘውን አመት የጠበቆችና የህግ አማካሪዎች የግብር አከፋፈል ሁኔታ ላይ እየገጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተከታታይ ውይይቶች ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው::
- በዚሁ መሰረት የደረጃ -ሐ ግብር ከፋይ የሆናችሁ ጠበቆችና የህግ አማካሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በየቅርንጫፎቻችሁ በመገኘት ግብራችሁን በማሳወቅ እንድትከፍሉ ከመግባባት ላይ የተደረሰ መሆኑን እናሳውቃለን::
በየቅርንጫፉ በምትስተናገዱበት ወቅት ከሂሳብ መዝገብና መሰል ተጨማሪ ምክንያቶችን የሚያቀርቡ ባለሙያዎችና ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ካሉ ማህበሩ ለመደባቸው ከዚህ ለሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በስራ ሰአት ብቻ ወዲያውኑ ሪፖርት እንድታደጉ እናሳስባለን:: የስልክ ቁጥሮች:
1ኛ) 0913- 66 1578
2ኛ) 0915- 58 1888
በሌላ በኩል የደረጃ - ለ እና
የደረጃ -ሀ ግብር ከፋዮች በተመለከተ ማህበሩ እያደረገ ያለውን ያላሰለሰ ጥረት ቀጥሎ በሚቀጥለው ሳምንት አጋማሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚደረግ ቀጣይ ውይይቶች መደምደሚያ ላይ የምንደርስ ሆኖ ፤ የሚደረስበትን ውጤት በተመሳሳይ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን::
የደረጃ - ለ እስከ ጳግሜ 05 ቀን 2015ዓ.ም እንዲሁም የደረጃ -ሀ ግብር ከፋዮች እስከ ጥቅምት 30 2016 ዓ.ም ድረስ ግብር የሚከፈል መሆኑን እያስታወስን ቀሪ የደረጃ - ሐ ግብር ከፋዮች የግብር ግዴታችሁን በአግባቡ እንድትወጡ ማህበሩ ከአደራ ጭምር ያሳስባል::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሀምሌ 20 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍6❤1
July 28, 2023
#Concept_Note _አሰራር
አንድ ጥናት ወይም ፈንድ ለማፈላለግ ከሚሰራ ፕሮጀክት (ከፕሮፖዛል በፊት) በፊት የሚዘጋጅ ሃሳባዊ መግለጫ ሲሆን ከተቻለ በአንድ ገጽ ካልተቻለ በሁለት ገጽ እንዲሆን ይመከራል (ነገር ግን እንደ ተቀባይ ድርጅት ወይም የትምህርት ተቋም የገጽ መጠኑ በጥቂቱ ከፍ ሊል ይችላል)፡፡
ርዕስ
1.የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ (የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግ ለመጠየቅ የሚሰራ) አልያም ለመስራት የምታስቡትን ማንኛውም የጥናት ርዕስ በተገቢው መጥቀስ::
መግቢያ (Introduction)
1.ለመስራት ያሰባችሁት ጥናት አልያም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ ጭብጥ በአጭሩ ማስረዳት፤
2.የጥናቱን ወይም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ አስፈላጊነት በአግባቡ ማስረዳት፤
3.የጥናቱን ወይም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ ስለሚፈታቸው ችግሮች ወይም ስለሚያረጋግጠው ጉዳይ ማስረዳት፤
4.እንደ አስፈላጊነቱ ከማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ፤ ኢኮኖሚያዊ እና አካባቢያዊ ፋይዳዎች አንጻር ምን እንደሚመስል ማስረዳት፤
ዓላማ (Objectives)
1.ዋና የጥናቱ ውጤት መግለጫ ዓላማ (General Objective) እና ትክክለኛ ገላጭ የሆኑ ዝርዝር ዓላማዎች (Specific Objectives) መግለጽ፤
የጥናት ስልት (Research Methodology)
1.የታሰበውን ጥናት ከክፍተት መነሳቱን ማረጋገጥ (Research Gaps)፤
2. የታሰበውን ጥናት ትክክለኛ ስልት (Research Design) ማቅረብ፤
3. የታሰበውን ጥናት ትክክለኛውን የናሙና አመራረጥ/ስብጥር ስልት ማቅረብ፤
4.የታሰበውን ጥናት የውጤት ትንተና ስልቶቹ (Data Analysis Methods) ትክክለኛነት ማረጋገጥ፤
5.የታሰበውን ጥናት የጥናቱን ጥራት (Validity እና Reliability) ስለሚረጋግጥበት መንገድ ማስረዳት፤
የሚጠበቅ ውጤት (Impact)
1.ከታሰበው ጥናት ይመጣሉ የሚባሉ ውጤቶች እንዴት እንደሚለኩ ማስረዳት፤
2. የሚመጣውን ጥናት ግኝት እንዴት ወደ ተጠቃሚዎች ማስተላለፍ እንደሚቻል ማስረዳት፤
የጊዜ እና የወጪ ሰሌዳ (Work Plan and Budget Schedule)
1.ትክክለኛ የጥናቱን እና የፕሮጀክቱን የጊዜ ሰሌዳ መግለጽ፤
2.ለጥናቱ ወይም ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ የበጀት ዝርዝር ማቅረብ፤
ዋቢ ጽሁፍ (Reference)
1. በአጭር ሰነድ ውስጥ የተጠቀማችሁት ዋቢ ካለ ትክክለኛ መንገዱን ተከትሎ መጥቀስ፤
Via #WaseAlpha
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
አንድ ጥናት ወይም ፈንድ ለማፈላለግ ከሚሰራ ፕሮጀክት (ከፕሮፖዛል በፊት) በፊት የሚዘጋጅ ሃሳባዊ መግለጫ ሲሆን ከተቻለ በአንድ ገጽ ካልተቻለ በሁለት ገጽ እንዲሆን ይመከራል (ነገር ግን እንደ ተቀባይ ድርጅት ወይም የትምህርት ተቋም የገጽ መጠኑ በጥቂቱ ከፍ ሊል ይችላል)፡፡
ርዕስ
1.የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ (የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግ ለመጠየቅ የሚሰራ) አልያም ለመስራት የምታስቡትን ማንኛውም የጥናት ርዕስ በተገቢው መጥቀስ::
መግቢያ (Introduction)
1.ለመስራት ያሰባችሁት ጥናት አልያም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ ጭብጥ በአጭሩ ማስረዳት፤
2.የጥናቱን ወይም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ አስፈላጊነት በአግባቡ ማስረዳት፤
3.የጥናቱን ወይም የፕሮጀክት ፈንድ ፍቃድ ጥያቄ ስለሚፈታቸው ችግሮች ወይም ስለሚያረጋግጠው ጉዳይ ማስረዳት፤
4.እንደ አስፈላጊነቱ ከማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ፤ ኢኮኖሚያዊ እና አካባቢያዊ ፋይዳዎች አንጻር ምን እንደሚመስል ማስረዳት፤
ዓላማ (Objectives)
1.ዋና የጥናቱ ውጤት መግለጫ ዓላማ (General Objective) እና ትክክለኛ ገላጭ የሆኑ ዝርዝር ዓላማዎች (Specific Objectives) መግለጽ፤
የጥናት ስልት (Research Methodology)
1.የታሰበውን ጥናት ከክፍተት መነሳቱን ማረጋገጥ (Research Gaps)፤
2. የታሰበውን ጥናት ትክክለኛ ስልት (Research Design) ማቅረብ፤
3. የታሰበውን ጥናት ትክክለኛውን የናሙና አመራረጥ/ስብጥር ስልት ማቅረብ፤
4.የታሰበውን ጥናት የውጤት ትንተና ስልቶቹ (Data Analysis Methods) ትክክለኛነት ማረጋገጥ፤
5.የታሰበውን ጥናት የጥናቱን ጥራት (Validity እና Reliability) ስለሚረጋግጥበት መንገድ ማስረዳት፤
የሚጠበቅ ውጤት (Impact)
1.ከታሰበው ጥናት ይመጣሉ የሚባሉ ውጤቶች እንዴት እንደሚለኩ ማስረዳት፤
2. የሚመጣውን ጥናት ግኝት እንዴት ወደ ተጠቃሚዎች ማስተላለፍ እንደሚቻል ማስረዳት፤
የጊዜ እና የወጪ ሰሌዳ (Work Plan and Budget Schedule)
1.ትክክለኛ የጥናቱን እና የፕሮጀክቱን የጊዜ ሰሌዳ መግለጽ፤
2.ለጥናቱ ወይም ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ የበጀት ዝርዝር ማቅረብ፤
ዋቢ ጽሁፍ (Reference)
1. በአጭር ሰነድ ውስጥ የተጠቀማችሁት ዋቢ ካለ ትክክለኛ መንገዱን ተከትሎ መጥቀስ፤
Via #WaseAlpha
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7
July 28, 2023
በቸልተኝነት መንገድ የሚሻገር ሰውን በመኪና ገጭቶ መግደል የሚያስከትለው ውጤት በሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠ የህግ ትርጉም:- 👇👇🛑 Via #ethiolawtips
👍9❤2👏1
July 28, 2023
ኑዛዜን መቃወም የሚቻልበት የግዜ ገደብ በፍታብሔር የውርስ ሕግ ሙሉ አይታ/ጠበቃ/
👇👇👇👇👇👇👇👇
ውድ አንባቢዎች እንዴት ሰንበታችኋል!አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ ያፈራውን ንብረት በኑዛዜ ለወራሾቹ ማስተላለፍ የሚችል ስለመሆኑ በፍታብሔር ሕጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ኑዛዜ በሚደረግበት አግባብ /ፎርማሊቲ/ መሰረት በግልጽ የሚደረግ ፤በተናዛዡ ጽሁፍ የሚደረግ እና በቃል የሚደረግ ኑዛዜ ተብሎ በሶስት ይከፈላል፡፡በግልጽ የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ እየተናገረ ማናቸውም ሌላ ሰው የሚጽፈው ሲሆን በ 4 ምስክሮች ፊት ወይንም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው ተቋም ቀርቦ ከተደረገ በሁለት ምስክሮች ፊት ካልተደረገ ፈራሽ ነው፡፡
በተናዛዡ ጽሁፍ የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ ራሱ በሙሉ ካልጻፈው ፈራሽ ይሆናል፤ተናዛዡ በኮምፒዩተር የሚጽፈው እንደሆንም እያንዳንዱ ገጽ ላይ በእጅ ጽሁፍ ራሱ የጻፈው መሆኑን ካላረጋገጠ በቀር ፈራሽ ይሆናል፡፡በቃል የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ የሞቱ መቅረብ ተሰምቶት በሁለት ምስከሮች ፊት የሚያደርገው የኑዛዜ አይነት ሲሆን ግምቱ ከብር 500 ከሆነ ንብረት በላይ በቃል ኑዛዜ ማስተላለፍ አይቻልም፡፡
አንድ ሰው ከላይ ከተቀመጡት በአንዱ ፎርም ንብረቱን እና የንብረቱን አስተዳደር፤የቀብር ስነስርዓት አፈጻጸሙን፤አካለመጠን ያላደረሱ ልጆቹን አስተዳደግን እና የመሳሰሉትን አስመልክቶ በኑዛዜ ማስተላለፍ እና ግዴታዎችን ማስቀመጥ የሚችል ሲሆን ሟች ያደረጋቸው ኑዛዜዎች ተፈጻሚ እንዲሆኑ በሕጉ ላይ የተቀመጡ ፎርማሊቲዎች እና ሕጉ ግዴታ አድርጎ ያስቀመጣቸውን ድንጋጌዎች የተላለፈ እንደሆነ ኑዛዜው ፈራሽ እንዲሆን ኑዛዜው ጥቅሜን ጎድቶኛል የሚል ማንኛውም ሰው ሊጠይቅ ይችላል፡፡በውርስ ሕጉ ከተቀመጡ አስገዳጅ ሁኔታዎች መካከል ሟች ወደታች የሚቆጠር ተወላጅን ተቀባይነት ካለው ምክንያት ውጪ ከውርስ ሐብቱ ምንም እንዳያገኝ በማድረግ ከውርስ በመንቀል ወይንም በሕጉ ከሚያገኘው 1/4ኛ በታች እንዲያገኝ በማድረግ በኑዛዜ ሐብቱን ማከፋፈል አይፈቀድለትም፡፡ይህ በሆነ ግዜም ክፍፍሉ ጎድቶኛል ወይንም ከውርስ ተነቅዬያለሁ የሚለው ተወላጅ ኑዛዜው እንዲፈርስ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ታዲያ ሟች ያደረገው ኑዛዜ አይጸናም በሚል የሚቀርብ ክስ በማንኛውም ግዜ የሚቀርብ ሳይሆን በሕጉ በተቀመጠ የግዜ ገደብ ውስጥ ያልቀረበ እንደሆነ ጥያቄው በይርጋ ይታገዳል፡፡ይርጋ በሕግ ተለይቶ ከተቀመጠው የግዜ ገደብ በኋላ በአንድ ጉዳይ ክስ ለማቅረብ የሚከለከልበት የሕግ ጽንሰ ሀሰብ ሲሆን ይርጋ ያስፈለገበት ምክንያትም ከሳሽ በተገቢ ትጋት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል /ለማንቃት እና ተከሳሽም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃ እንዳያጣ ብሎም ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶች ፍትህን ከማስገኘት ይልቅ ለማጥቂያ በመሳሪያነት እንዳይውሉ ለመከላከል መሆኑን የህግ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡
በፍታብሔር ሕጉ አንቀጽ 973 አንድ ኑዛዜ ሲነበብ የነበሩ ወይም የተወከሉ ወራሾች በኑዛዜ የተነገረው ቃል አይጸናም ሲሉ ክስ የሚያቀርቡበትን የግዜ ገደብ አስቀምጧል፡፡በዚህ ድንጋጌ መሰረት ኑዛዜ ሲነበብ የነበሩ ወይንም የተወከሉ ሰወች ኑዛዜው አይጸናም የሚሉ እንደሆነ ይህንኑ ክስ የማቅረብ ሐሳባቸውን ለውርስ አጣሪው፤ለዚሁ ለተወከሉ ሽማግሌዎች ወይንም ለዳኞች ኑዛዜው በፈሰሰ / በተነበበ / በ15 ቀን ግዜ ውስጥ ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ይህ የግዜ ገደብ ለፍርድ ቤት ክስ የማቅረቢያ ግዜ ሳይሆን ክስ የማቅረብ ሀሳብን መግለጫ የሚሰጥበት ግዜ መሆኑን እና መግለጫው ከተሰጠ ወይንም በኑዛዜው ውስጥ የሰፈረው ከታወቀበት ግዜ አንስቶ በ 3 ወር ግዜ ውስጥ ክስ ያልቀረበ እንደሆነ ኑዛዜውን አስመልክቶ የሚቀርብ ክስ በይርጋ የሚታገድ መሆኑን ድንጋጌውን አስመልክቶ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 82585 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
ኑዛዜው ሲነበብ ያልነበሩ እንዲሁም ስለኑዛዜው መኖር ያላወቁ ሰወች ኑዛዜው ከተነበበ ከ 5 ዓመት በኋላ ስለ ኑዛዜው መጽናትም ሆነ ስለ ክፍያ አመዳደብ መቃወሚያ ማቅረብ አይችሉም፡፡በሌላ በኩል ሟች ያደረገው ኑዛዜ ተወላጅን ከውርስ የመንቀል ውጤት ያለው በመሆኑ እና ማግኘት ከሚገባው ከ1/4ኛ በታች እንዲያገኝ ያደረገ በመሆኑ እንዲፈርስ በሚል የሚቀርብ የዳኝነት ጥያቄ የሚታየው በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1123 መሰረት መሆኑን እና በ2 ዓመት ግዜ ውስጥ ጥያቄው ያልቀረበ እንደሆነ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 152134 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
በስተመጨረሻም ሟች ያደረገው ኑዛዜ በተናዛዡ ንብረት ላይ ሳይሆን በሌላ ሰው ንብረት ላይ መሆኑን ወይንም የሌላ ሰው ንብረት በኑዛዜው ላይ የተካተተ መሆኑን በመጥቀስ በባለንብረቱ የሚቀርብ የኑዛዜ ይፍረስልኝ ክስ ከላይ በተጠቀሱት ድንጋጌዎች መሰረት በይርጋ የማይታገድ ስለመሆኑ የሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 53223 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
ውድ አንባቢዎች ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ኑዛዜ አይጸናም በሚል ክስ የሚቀርብበት የግዜ ገደብን አስመልክቶ በፍታብሔር ሕጉ ውስጥ የተጠቀሱ የይርጋ ድንጋጌዎች የሰበር ሰሚ ችሎት ድንጋጌዎቹን አስመልክቶ ከሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጓሜ ጋር በማገናዘብ የቀረበ ሲሆን በሸሪአ ሕጉ የውርስ መብትን መጠየቅ የሚያበቃበት የግዜ ገደብ /የይርጋ ጽንሰ ሐሳብ መኖሩን፤ስለ ይርጋ መርህ ፍትሀዊነት እና ሌሎችም ተመሳሳይ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሸረአ ሕግ ምሁር በሆኑት ኡስታዝ ሙስጠፋ ሐሚድ ሳምንት የሚቀርብ ይሆናል፡፡መልካም ሳምንት!
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
👇👇👇👇👇👇👇👇
ውድ አንባቢዎች እንዴት ሰንበታችኋል!አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ ያፈራውን ንብረት በኑዛዜ ለወራሾቹ ማስተላለፍ የሚችል ስለመሆኑ በፍታብሔር ሕጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ኑዛዜ በሚደረግበት አግባብ /ፎርማሊቲ/ መሰረት በግልጽ የሚደረግ ፤በተናዛዡ ጽሁፍ የሚደረግ እና በቃል የሚደረግ ኑዛዜ ተብሎ በሶስት ይከፈላል፡፡በግልጽ የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ እየተናገረ ማናቸውም ሌላ ሰው የሚጽፈው ሲሆን በ 4 ምስክሮች ፊት ወይንም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው ተቋም ቀርቦ ከተደረገ በሁለት ምስክሮች ፊት ካልተደረገ ፈራሽ ነው፡፡
በተናዛዡ ጽሁፍ የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ ራሱ በሙሉ ካልጻፈው ፈራሽ ይሆናል፤ተናዛዡ በኮምፒዩተር የሚጽፈው እንደሆንም እያንዳንዱ ገጽ ላይ በእጅ ጽሁፍ ራሱ የጻፈው መሆኑን ካላረጋገጠ በቀር ፈራሽ ይሆናል፡፡በቃል የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዡ የሞቱ መቅረብ ተሰምቶት በሁለት ምስከሮች ፊት የሚያደርገው የኑዛዜ አይነት ሲሆን ግምቱ ከብር 500 ከሆነ ንብረት በላይ በቃል ኑዛዜ ማስተላለፍ አይቻልም፡፡
አንድ ሰው ከላይ ከተቀመጡት በአንዱ ፎርም ንብረቱን እና የንብረቱን አስተዳደር፤የቀብር ስነስርዓት አፈጻጸሙን፤አካለመጠን ያላደረሱ ልጆቹን አስተዳደግን እና የመሳሰሉትን አስመልክቶ በኑዛዜ ማስተላለፍ እና ግዴታዎችን ማስቀመጥ የሚችል ሲሆን ሟች ያደረጋቸው ኑዛዜዎች ተፈጻሚ እንዲሆኑ በሕጉ ላይ የተቀመጡ ፎርማሊቲዎች እና ሕጉ ግዴታ አድርጎ ያስቀመጣቸውን ድንጋጌዎች የተላለፈ እንደሆነ ኑዛዜው ፈራሽ እንዲሆን ኑዛዜው ጥቅሜን ጎድቶኛል የሚል ማንኛውም ሰው ሊጠይቅ ይችላል፡፡በውርስ ሕጉ ከተቀመጡ አስገዳጅ ሁኔታዎች መካከል ሟች ወደታች የሚቆጠር ተወላጅን ተቀባይነት ካለው ምክንያት ውጪ ከውርስ ሐብቱ ምንም እንዳያገኝ በማድረግ ከውርስ በመንቀል ወይንም በሕጉ ከሚያገኘው 1/4ኛ በታች እንዲያገኝ በማድረግ በኑዛዜ ሐብቱን ማከፋፈል አይፈቀድለትም፡፡ይህ በሆነ ግዜም ክፍፍሉ ጎድቶኛል ወይንም ከውርስ ተነቅዬያለሁ የሚለው ተወላጅ ኑዛዜው እንዲፈርስ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ታዲያ ሟች ያደረገው ኑዛዜ አይጸናም በሚል የሚቀርብ ክስ በማንኛውም ግዜ የሚቀርብ ሳይሆን በሕጉ በተቀመጠ የግዜ ገደብ ውስጥ ያልቀረበ እንደሆነ ጥያቄው በይርጋ ይታገዳል፡፡ይርጋ በሕግ ተለይቶ ከተቀመጠው የግዜ ገደብ በኋላ በአንድ ጉዳይ ክስ ለማቅረብ የሚከለከልበት የሕግ ጽንሰ ሀሰብ ሲሆን ይርጋ ያስፈለገበት ምክንያትም ከሳሽ በተገቢ ትጋት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል /ለማንቃት እና ተከሳሽም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃ እንዳያጣ ብሎም ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶች ፍትህን ከማስገኘት ይልቅ ለማጥቂያ በመሳሪያነት እንዳይውሉ ለመከላከል መሆኑን የህግ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡
በፍታብሔር ሕጉ አንቀጽ 973 አንድ ኑዛዜ ሲነበብ የነበሩ ወይም የተወከሉ ወራሾች በኑዛዜ የተነገረው ቃል አይጸናም ሲሉ ክስ የሚያቀርቡበትን የግዜ ገደብ አስቀምጧል፡፡በዚህ ድንጋጌ መሰረት ኑዛዜ ሲነበብ የነበሩ ወይንም የተወከሉ ሰወች ኑዛዜው አይጸናም የሚሉ እንደሆነ ይህንኑ ክስ የማቅረብ ሐሳባቸውን ለውርስ አጣሪው፤ለዚሁ ለተወከሉ ሽማግሌዎች ወይንም ለዳኞች ኑዛዜው በፈሰሰ / በተነበበ / በ15 ቀን ግዜ ውስጥ ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ይህ የግዜ ገደብ ለፍርድ ቤት ክስ የማቅረቢያ ግዜ ሳይሆን ክስ የማቅረብ ሀሳብን መግለጫ የሚሰጥበት ግዜ መሆኑን እና መግለጫው ከተሰጠ ወይንም በኑዛዜው ውስጥ የሰፈረው ከታወቀበት ግዜ አንስቶ በ 3 ወር ግዜ ውስጥ ክስ ያልቀረበ እንደሆነ ኑዛዜውን አስመልክቶ የሚቀርብ ክስ በይርጋ የሚታገድ መሆኑን ድንጋጌውን አስመልክቶ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 82585 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
ኑዛዜው ሲነበብ ያልነበሩ እንዲሁም ስለኑዛዜው መኖር ያላወቁ ሰወች ኑዛዜው ከተነበበ ከ 5 ዓመት በኋላ ስለ ኑዛዜው መጽናትም ሆነ ስለ ክፍያ አመዳደብ መቃወሚያ ማቅረብ አይችሉም፡፡በሌላ በኩል ሟች ያደረገው ኑዛዜ ተወላጅን ከውርስ የመንቀል ውጤት ያለው በመሆኑ እና ማግኘት ከሚገባው ከ1/4ኛ በታች እንዲያገኝ ያደረገ በመሆኑ እንዲፈርስ በሚል የሚቀርብ የዳኝነት ጥያቄ የሚታየው በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1123 መሰረት መሆኑን እና በ2 ዓመት ግዜ ውስጥ ጥያቄው ያልቀረበ እንደሆነ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 152134 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
በስተመጨረሻም ሟች ያደረገው ኑዛዜ በተናዛዡ ንብረት ላይ ሳይሆን በሌላ ሰው ንብረት ላይ መሆኑን ወይንም የሌላ ሰው ንብረት በኑዛዜው ላይ የተካተተ መሆኑን በመጥቀስ በባለንብረቱ የሚቀርብ የኑዛዜ ይፍረስልኝ ክስ ከላይ በተጠቀሱት ድንጋጌዎች መሰረት በይርጋ የማይታገድ ስለመሆኑ የሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 53223 አስገዳጅ የሕግ ትርጓሜ ሰጥቶበታል፡፡
ውድ አንባቢዎች ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ኑዛዜ አይጸናም በሚል ክስ የሚቀርብበት የግዜ ገደብን አስመልክቶ በፍታብሔር ሕጉ ውስጥ የተጠቀሱ የይርጋ ድንጋጌዎች የሰበር ሰሚ ችሎት ድንጋጌዎቹን አስመልክቶ ከሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጓሜ ጋር በማገናዘብ የቀረበ ሲሆን በሸሪአ ሕጉ የውርስ መብትን መጠየቅ የሚያበቃበት የግዜ ገደብ /የይርጋ ጽንሰ ሐሳብ መኖሩን፤ስለ ይርጋ መርህ ፍትሀዊነት እና ሌሎችም ተመሳሳይ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሸረአ ሕግ ምሁር በሆኑት ኡስታዝ ሙስጠፋ ሐሚድ ሳምንት የሚቀርብ ይሆናል፡፡መልካም ሳምንት!
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍15❤5
July 28, 2023
July 28, 2023
ውልና ማስረጃ ምን አለ❓
በየትኛውም ቦታ ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) ጉዳይ አላችሁ❓
👉ውክልና
👉 ብድር ውል
👉 የሺያጭ ውል
👉ቃለ ጉባዔ
👉ሼር መግዛት /መሸጥ..........
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎች በአሉበት ቦታ ሁነው መረጃውን ይሰጡና በባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ ዋትስአፕ ወይም በኢሜል ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምን ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ስለ አስፈላጊ ሰነድ መረጃ በነፃ ይገኛሉ።
ይደውሉ:- 0909039999
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት (ውልና ማስረጃ) ሲፈልጉ
Emails:-
admin@entrustconsult.com
info@entrustconsult.com
consultantentrust@gmail.com
በየትኛውም ቦታ ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) ጉዳይ አላችሁ❓
👉ውክልና
👉 ብድር ውል
👉 የሺያጭ ውል
👉ቃለ ጉባዔ
👉ሼር መግዛት /መሸጥ..........
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎች በአሉበት ቦታ ሁነው መረጃውን ይሰጡና በባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ ዋትስአፕ ወይም በኢሜል ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምን ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ስለ አስፈላጊ ሰነድ መረጃ በነፃ ይገኛሉ።
ይደውሉ:- 0909039999
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት (ውልና ማስረጃ) ሲፈልጉ
Emails:-
admin@entrustconsult.com
info@entrustconsult.com
consultantentrust@gmail.com
Telegram
Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Consulting on HR
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
👍6
July 28, 2023
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
1. Power of attorney/ውክልና
2. Any contracts/ውል
3. Sales agreement/የሺያጭ ውል
4. Loan agreement/የብድር ውል
5. Share transfer or sales/ሼር ማስተላለፍና መሸጥ
6. Car and house sales agreement/ቤትና መኪና የመሸጥ እና የመግዛት ውል
- Do you need a power of attorney to act on your behalf in legal matters?
Don't worry, we have you covered. Just provide us with the information and we will write a professional power of attorney for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email.
You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it validated. Call us at 0909039999 for more details.
- Whether you are starting a new business, hiring an employee, renting a property, or buying a car, you need a contract to protect your rights and obligations. But writing a contract can be time-consuming and complicated. That's why we offer you a convenient and affordable service to write any contract for you online.
Just provide us with the information and we will write a customized contract for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it signed. Call us at 0909039999 for more information.
- Are you looking for a sales agreement to sell or buy goods or services? We can help you with that. Just provide us with the information and we will write a clear and concise sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it finalized. Call us at 0909039999 for more assistance.
- Do you need a loan agreement to borrow or lend money? We can help you with that too. Just provide us with the information and we will write a secure and fair loan agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it approved. Call us at 0909039999 for more support.
- Do you want to transfer or sell your shares in a company?
We can help you with that as well. Just provide us with the information and we will write a valid and legal share transfer or sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it executed.
Call us at 0909039999 for more guidance.
- Do you want to sell or buy a car or a house?
We can help you with that also. Just provide us with the information and we will write a comprehensive and accurate car or house sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it completed.
Call us at 0909039999 for more advice.
- Do you want to make a testament to distribute your assets after your death?
We can help you with that too. Just provide us with the information and we will write a lawful and effective testament for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it witnessed.
Call us at 0909039999 for more consultation.
We also offer free information about important documents on our website https://t.me/EntrustConsultant
. Don't hesitate to contact us if you need document verification and registration service.
We are here to serve you online anytime, anywhere! 😊
2. Any contracts/ውል
3. Sales agreement/የሺያጭ ውል
4. Loan agreement/የብድር ውል
5. Share transfer or sales/ሼር ማስተላለፍና መሸጥ
6. Car and house sales agreement/ቤትና መኪና የመሸጥ እና የመግዛት ውል
- Do you need a power of attorney to act on your behalf in legal matters?
Don't worry, we have you covered. Just provide us with the information and we will write a professional power of attorney for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email.
You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it validated. Call us at 0909039999 for more details.
- Whether you are starting a new business, hiring an employee, renting a property, or buying a car, you need a contract to protect your rights and obligations. But writing a contract can be time-consuming and complicated. That's why we offer you a convenient and affordable service to write any contract for you online.
Just provide us with the information and we will write a customized contract for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it signed. Call us at 0909039999 for more information.
- Are you looking for a sales agreement to sell or buy goods or services? We can help you with that. Just provide us with the information and we will write a clear and concise sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it finalized. Call us at 0909039999 for more assistance.
- Do you need a loan agreement to borrow or lend money? We can help you with that too. Just provide us with the information and we will write a secure and fair loan agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it approved. Call us at 0909039999 for more support.
- Do you want to transfer or sell your shares in a company?
We can help you with that as well. Just provide us with the information and we will write a valid and legal share transfer or sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it executed.
Call us at 0909039999 for more guidance.
- Do you want to sell or buy a car or a house?
We can help you with that also. Just provide us with the information and we will write a comprehensive and accurate car or house sales agreement for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it completed.
Call us at 0909039999 for more advice.
- Do you want to make a testament to distribute your assets after your death?
We can help you with that too. Just provide us with the information and we will write a lawful and effective testament for you and send it to you via Telegram, WhatsApp or email. You can print it and go to document authentication and registration service (DARS) within 15 days to get it witnessed.
Call us at 0909039999 for more consultation.
We also offer free information about important documents on our website https://t.me/EntrustConsultant
. Don't hesitate to contact us if you need document verification and registration service.
We are here to serve you online anytime, anywhere! 😊
Telegram
Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Consulting on HR
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
👍16😁1
July 28, 2023
Forwarded from PIN NGO
Public Information Noble(PIN) ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል #ፒን is an NGO/CSO, Public Information Noble (PIN) is an NGO/CSO https://www.pinngo.org
working on the right to access information.
"Information is a key_let's promote access to all"
The NGO is looking for 22 volunteers from all professional background to work on Access to Information in Ethiopia.
The NGO aims to promote the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies.
The government has the responsibility to share information on request, except for a few information, namely third-party information, information that endangers the country's defense, security and international relations, and some information that is required by law to be kept secret. The volunteers will be engaged in the access to information in all government service providers and other sectors.
Although there is no salary, all volunteers will be certified.......
Follow us vis the following social medias:
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Website:👇👇👇👇👇
https://www.pinngo.org
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PublicInformationNoble
Twitter :👇👇👇👇👇
https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09
Facebook: 👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL
Emails:
support@pinngo.org
publicinformationnoble@gmail.com
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
working on the right to access information.
"Information is a key_let's promote access to all"
The NGO is looking for 22 volunteers from all professional background to work on Access to Information in Ethiopia.
The NGO aims to promote the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies.
The government has the responsibility to share information on request, except for a few information, namely third-party information, information that endangers the country's defense, security and international relations, and some information that is required by law to be kept secret. The volunteers will be engaged in the access to information in all government service providers and other sectors.
Although there is no salary, all volunteers will be certified.......
Follow us vis the following social medias:
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Website:👇👇👇👇👇
https://www.pinngo.org
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PublicInformationNoble
Twitter :👇👇👇👇👇
https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09
Facebook: 👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL
Emails:
support@pinngo.org
publicinformationnoble@gmail.com
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
PIN NGO
Public Information Noble(PIN) is an NGO working on the right to access information.
information is power, let's share it together!
information is power, let's share it together!
❤7👍3
July 30, 2023
የመኪና ሽያጭ፡ የመኪና ሽያጭን በተመለከተ ሻጭ ከመኪናው ጋር በተገናኘ ከመኪናው ጋር የተያያዙ አስፈላጊ ሰነዶችን ለገዥ አሟልቶ ያስረከበ መሆኑ ከተረጋገጠ ገዥ ስመ ኃብቱ በስሜ አልተዘዋወረም በሚል ምክንያት ብቻ ውሉ እንዲፈርስ የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ስመ ሀብቱን ለማዞር አስፈለጊ ሁኔታዎችን አሟልቶ ስም እንዲዘዋወርለት ለሚመለከተው የአስተዳደር አካል ጥያቄ አቅርቦ መብቱ ሊረጋገጥለት ያልቻለ ሰው መብቱን የሚያስጠብቀው በሚመለከተው አከል ላይ በፍርድ ቤት ክስ በመመስረት እንጂ ውሉ እንዲፍርስለት በመጠየቅ አይደለም::
ቅጽ 12; ሰ/መ/ቁ 56569
ቅጽ 12; ሰ/መ/ቁ 56569
❤2👍1
August 1, 2023
በሠራተኛ ቅጥር ሂደት ስለሚፈፀም የኋላ ታሪክ ፍተሻ፣ አስፈላጊነት እና ሕጋዊነት
By: ኃይለማርያም ይርጋ
ይህ ጽሑፍ በቅጠር ወቅት የኋላ ታሪክ ፍተሻ አስፈላጊነት፣ በሃገራችን ተግባሩን የሚፈቅድ ወይም የሚከለክል ሕግ ስለመኖሩ፣ የሕግ ወሰን ወይም ቅድመ ሁኔታ ከኖረ ይህንኑ አክብሮ የኋላ ታሪክ ፍተሻ ስለሚደረግበት ሁኔታ አግባብነት ካላቸው የሃገራችን ሕጎችን አንፃር ይመለከታል።
https://www.abyssinialaw.com/blog/the-need-to-background-check-on-recruiting-employees
By: ኃይለማርያም ይርጋ
ይህ ጽሑፍ በቅጠር ወቅት የኋላ ታሪክ ፍተሻ አስፈላጊነት፣ በሃገራችን ተግባሩን የሚፈቅድ ወይም የሚከለክል ሕግ ስለመኖሩ፣ የሕግ ወሰን ወይም ቅድመ ሁኔታ ከኖረ ይህንኑ አክብሮ የኋላ ታሪክ ፍተሻ ስለሚደረግበት ሁኔታ አግባብነት ካላቸው የሃገራችን ሕጎችን አንፃር ይመለከታል።
https://www.abyssinialaw.com/blog/the-need-to-background-check-on-recruiting-employees
Abyssinialaw
በሠራተኛ ቅጥር ሂደት ስለሚፈፀም የኋላ ታሪክ ፍተሻ፣ አስፈላጊነት እና ሕጋዊነት
መግቢያ
በዚህ የውድድር ዘመን አሰሪዎች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ወይም ምርት በጥራት እና በፍጥነት ለደንበኞቻቸው ማቅረብ ይገባቸዋል። ከዚህም ባለፈ አንዳንድ ሙያዎች በባህሪያቸው በአደራና እምነት ላይ የተመሰረቱ (positions of trust) ስለሆነ ሰራተኛው ለዚህ የሥራ መደብ የተገባ መሆን ...
በዚህ የውድድር ዘመን አሰሪዎች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ወይም ምርት በጥራት እና በፍጥነት ለደንበኞቻቸው ማቅረብ ይገባቸዋል። ከዚህም ባለፈ አንዳንድ ሙያዎች በባህሪያቸው በአደራና እምነት ላይ የተመሰረቱ (positions of trust) ስለሆነ ሰራተኛው ለዚህ የሥራ መደብ የተገባ መሆን ...
👍2
August 1, 2023