አሠሪና ሠራተኛ - የአሠሪ ትርጓሜ ሰ/መ/ቁ 232984 ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም
አንድ ፕሮጀክት አንድ ድርጅት የተወሠነ ሥራን በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ አቅዶ የሚፈጽመዉ /የሚያከናዉነዉ/ ሥራ ወይም ተግባር በመሆኑ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 2(2) መሰረት ራሱን የቻለ የድርጅቱ ቅርንጫፍ ወይም ድርጅት ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም፡፡
ለተወሰነ ሥራ ወይም ጊዜ የተዯረገ የሥራ ዉሌ ሥራዉ ወይም ጊዜዉ በመጠናቀቁ ምክንያት የሠራተኛዉ የስራ ዉል ቢቋረጥ የድርጅቱ ወይም የፕሮጀክቱ ለዘለቄታዉ መዘጋት አለመዘጋት ከሥራ ዉሉ መቋረጥ ጋር የሚያገናኘዉ ነገር ስለማይኖር ለሠራተኛዉ የሚከፈል የስራ ስንብት ክፍያ አይኖርም፡፡
👉via ethiolawreviews
አንድ ፕሮጀክት አንድ ድርጅት የተወሠነ ሥራን በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ አቅዶ የሚፈጽመዉ /የሚያከናዉነዉ/ ሥራ ወይም ተግባር በመሆኑ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 2(2) መሰረት ራሱን የቻለ የድርጅቱ ቅርንጫፍ ወይም ድርጅት ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም፡፡
ለተወሰነ ሥራ ወይም ጊዜ የተዯረገ የሥራ ዉሌ ሥራዉ ወይም ጊዜዉ በመጠናቀቁ ምክንያት የሠራተኛዉ የስራ ዉል ቢቋረጥ የድርጅቱ ወይም የፕሮጀክቱ ለዘለቄታዉ መዘጋት አለመዘጋት ከሥራ ዉሉ መቋረጥ ጋር የሚያገናኘዉ ነገር ስለማይኖር ለሠራተኛዉ የሚከፈል የስራ ስንብት ክፍያ አይኖርም፡፡
👉via ethiolawreviews
የመሸሸግ ወንጀል
በንብረት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን አስምልክቶ በወንጀል ህጉ ከተደነገጉ በንብረት ላይ ከሚፈፀሙ ወንጀሎች መካከል የመሸሸግ ወንጀል አንዱ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የመሸሸግ ወንጀልን ምንነት እና የሚያስከትለውን ተጠያቂነት እንመለከታለን፡፡
የመሸሸግ ወንጀል ምንነት
በወንጀል ህጉ አንቀፅ 682 መሰረት መሸሸግ ማለት ዕቃው የተገኘው በአንድ ንብረት ላይ በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት መሆኑን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባ ይህንኑ ዕቃ በመግዛትም ሆነ በተውሶ፣ በስጦታ፣ በመያዣነት መቀበል ወይም በማናቸውም ይህን በመሳሰለ አኳኋን መውሰድ፣ መገልገል፣ ማስቀመጥ ወይም መደበቅ፣ አሳልፎ መሸጥ ወይም በመሸጥና በመለወጥ ስምምነት ውስጥ አገናኝ በመሆን መርዳት እንዲሁም የወንጀል ተግባር ባስገኘው ፍሬ የመጣ መሆኑን እያወቁ በዚሁ በወንጀል ድርጊት በተገኘ ዕቃ ምትክ በልዋጭ የተገኘውን ወይም በሽያጭ ዋጋ የተገዛውን ሌላ አይነት ነገር ወይም ጥሬ ገንዘብ መቀበል ነው፡፡
በዚህ መሰረት የመሸሸግ ወንጀል ተፈፅሟል ለማለት
ተሸሽጎ የተገኘው ዕቃ በአንድ ንብረት ላይ በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት የተገኘ ወይም የወንጀሉ ተግባር ባስገኘው ፍሬ የመጣ መሆን
ሸሻጊው ዕቃው በወንጀል ምክንያት መገኘቱን ማወቅ ወይም መገመት ሲገባው በቸልተኝነት ወንጀሉን የፈፀመ መሆን
በወንጀል ተግባር የተገኘን ዕቃ የገዛ፣ የተቀበለ፣ የወሰደ፣ የተገለገለ ወይም በመሰል ድርጊት ውስጥ የተገኘ መሆን አለበት፡፡
የመሸሸግ ወንጀል የህግ ተጠያቂነት
ከላይ በተገለፀው ሁኔታ የመሸሸግ ወንጀል አስቦ የፈፀመ ማንም ሰው በቀላል እስራት ወይም ከባድ በሆነ ጊዜ ከአምስት አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና በመቀጮ ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ በቸልተኝነት የተፈፀመ እንደሆነ ከአንድ አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት የሚያስቀጣ ይሆናል፡፡
ከባድ መሸሸግ
የመሸሸግ ወንጀል የተፈፀመው
በሰዎች ወይም በንብረት ላይ ወንጀል ለመፈፀም የተቋቋመ ቡድን አባልነት እንደሆነ
ወንጀል ፈፃሚው የተሰጠውን የሥራ ወይም የንግድ ፍቃድ በወንጀል የተገኘን ንብረት ለመሸሸግ ተገልግሎበት እንደሆነ
ወንጀል ፈፃሚው የሸሸገው ንብረት የውንብድና፣ የዘረፋ፣ የባህር ውንብድና፣ የቅሚያ፣ የማስፈራራት ፍሬ መሆኑን ወይም ዕቃው የተገኘው ከመከላከያ ሠራዊት ንብረት ወይም በጠቅላላው ከመንግስት ሀብት ውስጥ መሆኑን እያወቀ እንደሆነ
ወንጀሉ ከባድ የመሸሸግ ወንጀል የሚሆን ሲሆን ፈፃሚውም አስራ አምስት አመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ ብር ሀያ ሺህ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊቀጣ እንደሚችል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ህብረተሰቡ በማወቅም ወይም በቸልተኝነት በእንድ የወንጀል ድርጊት አማካኝነት የተገኘን ንብረት መግዛት፣ መዋስ፣ በስጦታ ወይም በመያዣነት መቀበል ወዘተ በወንጀል የሚያስቀጣ መሆኑን በመገንዘብ ዕቃዎችን ሲገዛም ሆነ በተለያዩ መንገዶች ሲቀበል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡
FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በንብረት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን አስምልክቶ በወንጀል ህጉ ከተደነገጉ በንብረት ላይ ከሚፈፀሙ ወንጀሎች መካከል የመሸሸግ ወንጀል አንዱ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የመሸሸግ ወንጀልን ምንነት እና የሚያስከትለውን ተጠያቂነት እንመለከታለን፡፡
የመሸሸግ ወንጀል ምንነት
በወንጀል ህጉ አንቀፅ 682 መሰረት መሸሸግ ማለት ዕቃው የተገኘው በአንድ ንብረት ላይ በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት መሆኑን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባ ይህንኑ ዕቃ በመግዛትም ሆነ በተውሶ፣ በስጦታ፣ በመያዣነት መቀበል ወይም በማናቸውም ይህን በመሳሰለ አኳኋን መውሰድ፣ መገልገል፣ ማስቀመጥ ወይም መደበቅ፣ አሳልፎ መሸጥ ወይም በመሸጥና በመለወጥ ስምምነት ውስጥ አገናኝ በመሆን መርዳት እንዲሁም የወንጀል ተግባር ባስገኘው ፍሬ የመጣ መሆኑን እያወቁ በዚሁ በወንጀል ድርጊት በተገኘ ዕቃ ምትክ በልዋጭ የተገኘውን ወይም በሽያጭ ዋጋ የተገዛውን ሌላ አይነት ነገር ወይም ጥሬ ገንዘብ መቀበል ነው፡፡
በዚህ መሰረት የመሸሸግ ወንጀል ተፈፅሟል ለማለት
ተሸሽጎ የተገኘው ዕቃ በአንድ ንብረት ላይ በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት የተገኘ ወይም የወንጀሉ ተግባር ባስገኘው ፍሬ የመጣ መሆን
ሸሻጊው ዕቃው በወንጀል ምክንያት መገኘቱን ማወቅ ወይም መገመት ሲገባው በቸልተኝነት ወንጀሉን የፈፀመ መሆን
በወንጀል ተግባር የተገኘን ዕቃ የገዛ፣ የተቀበለ፣ የወሰደ፣ የተገለገለ ወይም በመሰል ድርጊት ውስጥ የተገኘ መሆን አለበት፡፡
የመሸሸግ ወንጀል የህግ ተጠያቂነት
ከላይ በተገለፀው ሁኔታ የመሸሸግ ወንጀል አስቦ የፈፀመ ማንም ሰው በቀላል እስራት ወይም ከባድ በሆነ ጊዜ ከአምስት አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና በመቀጮ ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ በቸልተኝነት የተፈፀመ እንደሆነ ከአንድ አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት የሚያስቀጣ ይሆናል፡፡
ከባድ መሸሸግ
የመሸሸግ ወንጀል የተፈፀመው
በሰዎች ወይም በንብረት ላይ ወንጀል ለመፈፀም የተቋቋመ ቡድን አባልነት እንደሆነ
ወንጀል ፈፃሚው የተሰጠውን የሥራ ወይም የንግድ ፍቃድ በወንጀል የተገኘን ንብረት ለመሸሸግ ተገልግሎበት እንደሆነ
ወንጀል ፈፃሚው የሸሸገው ንብረት የውንብድና፣ የዘረፋ፣ የባህር ውንብድና፣ የቅሚያ፣ የማስፈራራት ፍሬ መሆኑን ወይም ዕቃው የተገኘው ከመከላከያ ሠራዊት ንብረት ወይም በጠቅላላው ከመንግስት ሀብት ውስጥ መሆኑን እያወቀ እንደሆነ
ወንጀሉ ከባድ የመሸሸግ ወንጀል የሚሆን ሲሆን ፈፃሚውም አስራ አምስት አመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ ብር ሀያ ሺህ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊቀጣ እንደሚችል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ህብረተሰቡ በማወቅም ወይም በቸልተኝነት በእንድ የወንጀል ድርጊት አማካኝነት የተገኘን ንብረት መግዛት፣ መዋስ፣ በስጦታ ወይም በመያዣነት መቀበል ወዘተ በወንጀል የሚያስቀጣ መሆኑን በመገንዘብ ዕቃዎችን ሲገዛም ሆነ በተለያዩ መንገዶች ሲቀበል ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡
FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#ከኢፕድ_ማህደር ‼️
48 ዓመታት ቀሚስ የለበሰው ወንድ ተከሰሰ
48 ዓመት ሙሉ እንደ ሴት ቀሚስ በመልበስ ሸዋዬ ደገፉ በመባል በሴት ስም ይጠራ የነበረ ተከሶ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡
ሸዋዬ ደገፉ የወንድ ጾታውን በመደበቅ ቀሚስ ለብሶ በሴት ስም በመጠራት ካሳለፈው 48 ዓመታት ውስጥ በናዝሬት 10 አመት፣ በአሰላ ከተማ አራት አመት፣ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ 11 አመት በታላላቅ ሰዎች ቤት በሴት ሥራ ሙያ እየተቀጠረ መኖሩን ገልጿል፡፡
ሸዋዬ የወንድነት ጾታው እንዳይታወቅበት በአገጩ ግራና ቀኝ በመጠኑ የሚበቅለውን ጢም በየዕለቱ ይላጫል፡፡ ጠጉረ በራ በመሆኑም ዘወትር እንደ ሴት ሻሽ ይጠመጥማል፡፡ የጆሮ ጉትቻም እንደማይለየው ታውቋል፡፡
ሸዋዬ በትውልድ አገሩ በየረርና ከርዩ አውራጃ በኢጀሬ ከህጻንነቱ ጊዜ ጀምሮ የሴት ቀሚስ ይለብስ እንደነበር ጠቅሶ ወደ ፊትም እስከ ዕለቱ ሞቱ ድረስ ቀሚስ መልበሱን እንደማይተው አስረድቷል፡፡
ተከሳሹ የሴቶቹን ሙያ አጠናቆ የሚያውቅ መሆኑን ገልጾ ከህጻንነቱ ጀምሮ ዘፈን የሚወድ፤ በዚህም ሙያ ብዙ ጊዜ እንደተጠቀመበት አረጋግጧል፡፡
ሸዋዬ ደገፉ በናዝሬት፣ በአሰላና በአዲስ አበባ እየተዘዋወረ ለ25 ዓመታት ተቀጥሮ በሚያገለግልበት ጊዜ የወንድነት ጾታው ያልታወቀበት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ሸዋዬ ዘመዶቹን ለመጠየቅ ወደ ትውልድ አገሩ ወደ ኤጀሬ ሲጓዝ ለጥቂት ጊዜ በናዝሬት ከተማ በሴት ሥራ ሙያ ተቀጥሮ ገንዘብ ለማግኘት ባለው ዕቅድ መሰረት በከተማው ውስጥ ሲዘዋወር ፖሊሶች በጥርጣሬ ያዙት፡፡ ከዚያም ሲጠየቅ ወንድ መሆኑንና በዚሁ በሴት ሁኔታ 48 አመታት ሙሉ መኖሩን አስረድቷል፡፡
በዚህም ጾታ የመለወጥና ቀሚስ የመልበስ አድራጎቱ ተከሶ አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ሆኖም በዚሁ ሁኔታ ለመኖር የፈለገበት ምክንያት በሚገባ እስኪጣራ ድረስ በዋስ መለቀቁ ታውቋል፡፡
የካቲት 6 ቀን 1963 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
48 ዓመታት ቀሚስ የለበሰው ወንድ ተከሰሰ
48 ዓመት ሙሉ እንደ ሴት ቀሚስ በመልበስ ሸዋዬ ደገፉ በመባል በሴት ስም ይጠራ የነበረ ተከሶ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡
ሸዋዬ ደገፉ የወንድ ጾታውን በመደበቅ ቀሚስ ለብሶ በሴት ስም በመጠራት ካሳለፈው 48 ዓመታት ውስጥ በናዝሬት 10 አመት፣ በአሰላ ከተማ አራት አመት፣ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ 11 አመት በታላላቅ ሰዎች ቤት በሴት ሥራ ሙያ እየተቀጠረ መኖሩን ገልጿል፡፡
ሸዋዬ የወንድነት ጾታው እንዳይታወቅበት በአገጩ ግራና ቀኝ በመጠኑ የሚበቅለውን ጢም በየዕለቱ ይላጫል፡፡ ጠጉረ በራ በመሆኑም ዘወትር እንደ ሴት ሻሽ ይጠመጥማል፡፡ የጆሮ ጉትቻም እንደማይለየው ታውቋል፡፡
ሸዋዬ በትውልድ አገሩ በየረርና ከርዩ አውራጃ በኢጀሬ ከህጻንነቱ ጊዜ ጀምሮ የሴት ቀሚስ ይለብስ እንደነበር ጠቅሶ ወደ ፊትም እስከ ዕለቱ ሞቱ ድረስ ቀሚስ መልበሱን እንደማይተው አስረድቷል፡፡
ተከሳሹ የሴቶቹን ሙያ አጠናቆ የሚያውቅ መሆኑን ገልጾ ከህጻንነቱ ጀምሮ ዘፈን የሚወድ፤ በዚህም ሙያ ብዙ ጊዜ እንደተጠቀመበት አረጋግጧል፡፡
ሸዋዬ ደገፉ በናዝሬት፣ በአሰላና በአዲስ አበባ እየተዘዋወረ ለ25 ዓመታት ተቀጥሮ በሚያገለግልበት ጊዜ የወንድነት ጾታው ያልታወቀበት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ሸዋዬ ዘመዶቹን ለመጠየቅ ወደ ትውልድ አገሩ ወደ ኤጀሬ ሲጓዝ ለጥቂት ጊዜ በናዝሬት ከተማ በሴት ሥራ ሙያ ተቀጥሮ ገንዘብ ለማግኘት ባለው ዕቅድ መሰረት በከተማው ውስጥ ሲዘዋወር ፖሊሶች በጥርጣሬ ያዙት፡፡ ከዚያም ሲጠየቅ ወንድ መሆኑንና በዚሁ በሴት ሁኔታ 48 አመታት ሙሉ መኖሩን አስረድቷል፡፡
በዚህም ጾታ የመለወጥና ቀሚስ የመልበስ አድራጎቱ ተከሶ አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ሆኖም በዚሁ ሁኔታ ለመኖር የፈለገበት ምክንያት በሚገባ እስኪጣራ ድረስ በዋስ መለቀቁ ታውቋል፡፡
የካቲት 6 ቀን 1963 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
ለ 48 ዓመታት ቀሚስ የለበሰው ወንድ ተከሰሰለ
48 ዓመት ሙሉ እንደ ሴት ቀሚስ በመልበስ ሸዋዬ ደገፉ በመባል በሴት ስም ይጠራ የነበረ ተከሶ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡
ሸዋዬ ደገፉ የወንድ ጾታውን በመደበቅ ቀሚስ ለብሶ በሴት ስም በመጠራት ካሳለፈው 48 ዓመታት ውስጥ በናዝሬት 10 አመት፣ በአሰላ ከተማ አራት አመት፣ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ 11 አመት በታላላቅ ሰዎች ቤት በሴት ሥራ ሙያ እየተቀጠረ መኖሩን ገልጿል፡፡
ሸዋዬ የወንድነት ጾታው እንዳይታወቅበት በአገጩ ግራና ቀኝ በመጠኑ የሚበቅለውን ጢም በየዕለቱ ይላጫል፡፡ ጠጉረ በራ በመሆኑም ዘወትር እንደ ሴት ሻሽ ይጠመጥማል፡፡ የጆሮ ጉትቻም እንደማይለየው ታውቋል፡፡
ሸዋዬ በትውልድ አገሩ በየረርና ከርዩ አውራጃ በኢጀሬ ከህጻንነቱ ጊዜ ጀምሮ የሴት ቀሚስ ይለብስ እንደነበር ጠቅሶ ወደ ፊትም እስከ ዕለቱ ሞቱ ድረስ ቀሚስ መልበሱን እንደማይተው አስረድቷል፡፡
ተከሳሹ የሴቶቹን ሙያ አጠናቆ የሚያውቅ መሆኑን ገልጾ ከህጻንነቱ ጀምሮ ዘፈን የሚወድ፤ በዚህም ሙያ ብዙ ጊዜ እንደተጠቀመበት አረጋግጧል፡፡
ሸዋዬ ደገፉ በናዝሬት፣ በአሰላና በአዲስ አበባ እየተዘዋወረ ለ25 ዓመታት ተቀጥሮ በሚያገለግልበት ጊዜ የወንድነት ጾታው ያልታወቀበት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ሸዋዬ ዘመዶቹን ለመጠየቅ ወደ ትውልድ አገሩ ወደ ኤጀሬ ሲጓዝ ለጥቂት ጊዜ በናዝሬት ከተማ በሴት ሥራ ሙያ ተቀጥሮ ገንዘብ ለማግኘት ባለው ዕቅድ መሰረት በከተማው ውስጥ ሲዘዋወር ፖሊሶች በጥርጣሬ ያዙት፡፡ ከዚያም ሲጠየቅ ወንድ መሆኑንና በዚሁ በሴት ሁኔታ 48 አመታት ሙሉ መኖሩን አስረድቷል፡፡
በዚህም ጾታ የመለወጥና ቀሚስ የመልበስ አድራጎቱ ተከሶ አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡
48 ዓመት ሙሉ እንደ ሴት ቀሚስ በመልበስ ሸዋዬ ደገፉ በመባል በሴት ስም ይጠራ የነበረ ተከሶ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡
ሸዋዬ ደገፉ የወንድ ጾታውን በመደበቅ ቀሚስ ለብሶ በሴት ስም በመጠራት ካሳለፈው 48 ዓመታት ውስጥ በናዝሬት 10 አመት፣ በአሰላ ከተማ አራት አመት፣ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ 11 አመት በታላላቅ ሰዎች ቤት በሴት ሥራ ሙያ እየተቀጠረ መኖሩን ገልጿል፡፡
ሸዋዬ የወንድነት ጾታው እንዳይታወቅበት በአገጩ ግራና ቀኝ በመጠኑ የሚበቅለውን ጢም በየዕለቱ ይላጫል፡፡ ጠጉረ በራ በመሆኑም ዘወትር እንደ ሴት ሻሽ ይጠመጥማል፡፡ የጆሮ ጉትቻም እንደማይለየው ታውቋል፡፡
ሸዋዬ በትውልድ አገሩ በየረርና ከርዩ አውራጃ በኢጀሬ ከህጻንነቱ ጊዜ ጀምሮ የሴት ቀሚስ ይለብስ እንደነበር ጠቅሶ ወደ ፊትም እስከ ዕለቱ ሞቱ ድረስ ቀሚስ መልበሱን እንደማይተው አስረድቷል፡፡
ተከሳሹ የሴቶቹን ሙያ አጠናቆ የሚያውቅ መሆኑን ገልጾ ከህጻንነቱ ጀምሮ ዘፈን የሚወድ፤ በዚህም ሙያ ብዙ ጊዜ እንደተጠቀመበት አረጋግጧል፡፡
ሸዋዬ ደገፉ በናዝሬት፣ በአሰላና በአዲስ አበባ እየተዘዋወረ ለ25 ዓመታት ተቀጥሮ በሚያገለግልበት ጊዜ የወንድነት ጾታው ያልታወቀበት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ሸዋዬ ዘመዶቹን ለመጠየቅ ወደ ትውልድ አገሩ ወደ ኤጀሬ ሲጓዝ ለጥቂት ጊዜ በናዝሬት ከተማ በሴት ሥራ ሙያ ተቀጥሮ ገንዘብ ለማግኘት ባለው ዕቅድ መሰረት በከተማው ውስጥ ሲዘዋወር ፖሊሶች በጥርጣሬ ያዙት፡፡ ከዚያም ሲጠየቅ ወንድ መሆኑንና በዚሁ በሴት ሁኔታ 48 አመታት ሙሉ መኖሩን አስረድቷል፡፡
በዚህም ጾታ የመለወጥና ቀሚስ የመልበስ አድራጎቱ ተከሶ አዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡
አለሕግAleHig ️
ለ 48 ዓመታት ቀሚስ የለበሰው ወንድ ተከሰሰለ 48 ዓመት ሙሉ እንደ ሴት ቀሚስ በመልበስ ሸዋዬ ደገፉ በመባል በሴት ስም ይጠራ የነበረ ተከሶ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡ ሸዋዬ ደገፉ የወንድ ጾታውን በመደበቅ ቀሚስ ለብሶ በሴት ስም በመጠራት ካሳለፈው 48 ዓመታት ውስጥ በናዝሬት 10 አመት፣ በአሰላ ከተማ አራት አመት፣ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ 11 አመት በታላላቅ ሰዎች ቤት በሴት ሥራ ሙያ እየተቀጠረ…
ሆኖም በዚሁ ሁኔታ ለመኖር የፈለገበት ምክንያት በሚገባ እስኪጣራ ድረስ በዋስ መለቀቁ ታውቋል፡፡
ከኢፕድ_ማህደር ‼️
የካቲት 6 ቀን 1963 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
ከኢፕድ_ማህደር ‼️
የካቲት 6 ቀን 1963 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኤክሳይዝ_ታክሰ_ማሻሻያ_አዋጅ_ቁጥር_1287_2015.pdf
3.9 MB
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው ያጸደቀው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1285/2015
ሠ/መ/ቁጥር 222680 ጥቅምት 04 ቀን 2015 ዓ.ም
በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈዉ ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነዉ የሚለዉ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገዉ መሰረት በሕግ የታዘዘዉን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ዉል እንጂ ለማንኛዉም ዉል አይደለም፡፡
[በሌላ አነጋገር በድንጋጌው ላይ የተመለከተው የማስረጃ ደንብ ውልን ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ሳይደረግ ሆኖም ውሉ መኖሩ የታመነ /ያልተካደ/ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ላይ ተፈጻሚ አይሆንም።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties
በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈዉ ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነዉ የሚለዉ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገዉ መሰረት በሕግ የታዘዘዉን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ዉል እንጂ ለማንኛዉም ዉል አይደለም፡፡
[በሌላ አነጋገር በድንጋጌው ላይ የተመለከተው የማስረጃ ደንብ ውልን ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ሳይደረግ ሆኖም ውሉ መኖሩ የታመነ /ያልተካደ/ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ላይ ተፈጻሚ አይሆንም።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties
Forwarded from Tolossa Kenea
ከመውጫ ፈተና ጋር ተያይዘው ያሉ የአፈጻጸም ሂደቶችን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ስንንነጋገርበት እንደቆየንይታወሳል፡፡ በተለይ ለሕግ ትምህርት መውጫ ፈተና ድጋሚ የሚቀመጡ (re-sit) ተማሪዎችን ጉዳይ ብዙ ት/ቤቶች ስጠይቁ ቆይተዋል፡፡ በዚሁ አግባብ ተመሳሳይ በሆነ አግባብ ተግባራትን ለመፈጸም ከት/ሚ ጋር የደረስንበትን መግባባት እንደሚከተለው ለማጋራት ተሞክረዋል፡፡
የሕግ ትምህርት መውጫ ፈተና ከ12 ዓመታት በላይ በኤፌደሪ የፍትሕና ሕግ ኢንሰቲቲዩት፣ በህግ ት/ቤቶች ኮንሰርቲየም እና በፈተናዎች ድርጅት አማካኝነት እየተሰጠ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት ሁሉም የመውጫ ፈተናዎች አዲስ በወጣው መመሪያ ቁጥር 919/2014 መሰረት ብቻ፣ ወጥ በሆነ ሁኔታ በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲሰጥ በመወሰኑ ምክንያት ከዚህ ቀደም ፈተና ወስደው ያላለፉ የሕግ ተማሪዎችን በተመለከተ ወደ አድሱ ስርዓት የሚቀላቀሉበት የተለየ የሽግግር አቅጣጫ እንደምያስፈልግ መግባባት ተደርሰዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ት/ሚ ለተቋማት ደብዳቤ እንደምልክ ተነጋግረናል፡፡
አስከዚያ ድረስ ግን ሕግ ትምህርት የመውጫ ፈተና የሽግግር ሂደት በተሳካ ሁኔታ ይካሄድ ዘንድ
1. የሕግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በአዲሱ መመሪያ ብቻ መሰራት ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የሕግ ትምህርት መውጫ ፈተና በድጋሚ የሚቀመጡ ተማሪዎች መረጃ የየዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር እና የሕግ ት/ቤት በጋራ በመሆን እንዲያጠናቅሩ
2. በመውጫ ፈተናው በድጋሚ መቀመጥ የሚችሉ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሌጅስሌሽን መሠረት ግሬስ ፔሬዳቸው ያላለፈ መሆን ያለበት መሆኑ
3. የሚላከው ስም ዝርዝር ዳታ ውስጥ ከገባ በኋላ ትምህርት ሚኒስቴር በሚያወጣው ጥሪ መሰረት ተማሪዎች ኦን ላይን የሚመዘገቡ መሆኑ ለሚመለከታቸው ተማሪዎች አንዲገለጽ
4. በቀደመው የሕግ መውጫ ፈተና አስተዳደር የነበረው ኤግዘምሽን ከዚህ በኋላ የማይኖር መሆኑ ለድጋሚ ተፈታኞች እንዲገለጽ
5. ይህንን አፈጻጸም በተመለከተ ዩኒቨርሲቲዎች ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ
የሕግ ትምህርት መውጫ ፈተና ከ12 ዓመታት በላይ በኤፌደሪ የፍትሕና ሕግ ኢንሰቲቲዩት፣ በህግ ት/ቤቶች ኮንሰርቲየም እና በፈተናዎች ድርጅት አማካኝነት እየተሰጠ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት ሁሉም የመውጫ ፈተናዎች አዲስ በወጣው መመሪያ ቁጥር 919/2014 መሰረት ብቻ፣ ወጥ በሆነ ሁኔታ በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲሰጥ በመወሰኑ ምክንያት ከዚህ ቀደም ፈተና ወስደው ያላለፉ የሕግ ተማሪዎችን በተመለከተ ወደ አድሱ ስርዓት የሚቀላቀሉበት የተለየ የሽግግር አቅጣጫ እንደምያስፈልግ መግባባት ተደርሰዋል፡፡ በዚሁ መሰረት ት/ሚ ለተቋማት ደብዳቤ እንደምልክ ተነጋግረናል፡፡
አስከዚያ ድረስ ግን ሕግ ትምህርት የመውጫ ፈተና የሽግግር ሂደት በተሳካ ሁኔታ ይካሄድ ዘንድ
1. የሕግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በአዲሱ መመሪያ ብቻ መሰራት ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የሕግ ትምህርት መውጫ ፈተና በድጋሚ የሚቀመጡ ተማሪዎች መረጃ የየዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር እና የሕግ ት/ቤት በጋራ በመሆን እንዲያጠናቅሩ
2. በመውጫ ፈተናው በድጋሚ መቀመጥ የሚችሉ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሌጅስሌሽን መሠረት ግሬስ ፔሬዳቸው ያላለፈ መሆን ያለበት መሆኑ
3. የሚላከው ስም ዝርዝር ዳታ ውስጥ ከገባ በኋላ ትምህርት ሚኒስቴር በሚያወጣው ጥሪ መሰረት ተማሪዎች ኦን ላይን የሚመዘገቡ መሆኑ ለሚመለከታቸው ተማሪዎች አንዲገለጽ
4. በቀደመው የሕግ መውጫ ፈተና አስተዳደር የነበረው ኤግዘምሽን ከዚህ በኋላ የማይኖር መሆኑ ለድጋሚ ተፈታኞች እንዲገለጽ
5. ይህንን አፈጻጸም በተመለከተ ዩኒቨርሲቲዎች ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ
ወንጀል እንደተፈጸመ እኔ ነኝ ብሎ ሀላፊነት የወሰደ አካል ሳይሆርና ምርመራ ተጣርቶ የፈፃሚው ማንነት ሳይረጋገጥ ፤ በቅፅበት ወንጀሉን በሆኑ ቡድኖች ላይ የሚያላክኩ አካላት የመጀመሪያ ተጠርጣሪዎች ናቸው !!
© Kura Gebre
Via Amhara media network
አስተያየት ስጡበት?❓
© Kura Gebre
Via Amhara media network
አስተያየት ስጡበት?❓
01_Chamber_of_Commerce_to_MoJ_Draft_Proc_MOTRI_Legal_Service_Amharic.doc
191.5 KB
የንግድና ኢንደስትሪ ምክር ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ 341/1995