።።።።።። የሰበር መዝ/ቁ 212950 ።።። ።።።።።።።።።።። ያልታተመ ።።።።።።።
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
ጣሪያው የሚያፈሰው የዳኝነት ሥርዓታችን -
ሪፖርተር -
Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
https://www.ethiopianreporter.com/115318/
https://t.me/lawsocieties
ሪፖርተር -
Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
https://www.ethiopianreporter.com/115318/
https://t.me/lawsocieties
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀድሞ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ እና የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ሰለሞን አረዳ።
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties