አከፋፋይ ምረጡ ማለት እና ዋጋ ተምኜላችሁ ሽጡ ማለት ነፃ ገበያ ማለት አይደለም😝‼️
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ፦ ከዛሬ ጀምሮ ሲሚንቶ በየትኛውም ቦታ ቁጥጥር እና ክትትል ሳይደረግበት #በነጻ_ገበያ ይካሄዳል። ስለዚህ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች አከፋፋዮችን እና ቸርቻሪዎችን መምረጥ የፋብሪካዎቹ እድል ነው! የፋብሪካዎቹ የመሸጫ ዋጋ ለጊዜው ምርታማነት እስከሚጨምር ድረስ የፋብሪካ ዋጋ በስድስት ወር አንድ ጊዜ #በሚኒስቴሩ እንደሚወሰን ገልጿል።
#አማካይ_የሲሚንቶ_ዋጋ
- በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 590.3ብር
- አሁን ፋብሪካዎች ያስገቡት የመሸጫ ዋጋ ➤ 1014.6ብር
- እንዲሸጡ የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 758.1ብር
ታዲያ ይህ ማለት እኮ መባል ያለበት ሲሚንቶ አምራቾች አከፋፋይ መርጣችሁ በተተመነላችሁ ዋጋ ሽጡ እንጂ በትርጉም ደረጃ #ነፃ_ገበያ ማለት አይደለም!
በዋሲሁን በላይ
https://t.me/lawsocieties
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ፦ ከዛሬ ጀምሮ ሲሚንቶ በየትኛውም ቦታ ቁጥጥር እና ክትትል ሳይደረግበት #በነጻ_ገበያ ይካሄዳል። ስለዚህ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች አከፋፋዮችን እና ቸርቻሪዎችን መምረጥ የፋብሪካዎቹ እድል ነው! የፋብሪካዎቹ የመሸጫ ዋጋ ለጊዜው ምርታማነት እስከሚጨምር ድረስ የፋብሪካ ዋጋ በስድስት ወር አንድ ጊዜ #በሚኒስቴሩ እንደሚወሰን ገልጿል።
#አማካይ_የሲሚንቶ_ዋጋ
- በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 590.3ብር
- አሁን ፋብሪካዎች ያስገቡት የመሸጫ ዋጋ ➤ 1014.6ብር
- እንዲሸጡ የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 758.1ብር
ታዲያ ይህ ማለት እኮ መባል ያለበት ሲሚንቶ አምራቾች አከፋፋይ መርጣችሁ በተተመነላችሁ ዋጋ ሽጡ እንጂ በትርጉም ደረጃ #ነፃ_ገበያ ማለት አይደለም!
በዋሲሁን በላይ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በፓስተር ዮናታን አክሊሉ፣ በነቢይ ኢዩ ጩፋ እና የሚያገለግሉበት ቤተ ክርስቲያን ላይ ክስ መሠረተች
=======#===
ረቡዕ ታሕሳስ 12 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በፓስተር ዮናታን አክሊሉ፣ በአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተ ክርስቲያን፣ በክራይስት አርሚ ኢንተርናሽናል ቤተ ክርስቲያን እና በነቢይ ኢዩ ጩፋ ላይ ክስ መሠረተች።
በቤተክርስቲያንቷ ሕግ አገልግሎት መምሪያ በኩል ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት የተላከው ክስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ ንግግርና አደገኛ የሆነ የሃይማኖትን ክብር የሚነካ የአምልኮ ሥርዓትና እምነትን የሚያንቋሽሽ የዘለፋ እና ሐሰተኛ ንግግር በመፍጠር ለሁከትና ብጥብጥ መነሻ የሚሆን ድርጊት በፈጸሙ ግለሰቦችና ተባባሪ ተቋማት ላይ የወንጀል ምርመራ እንዲጣራ የሚጠይቅ ነው።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የክስ ዝርዝር ከሥር ተያይዟል።
https://t.me/NegereFej
=======#===
ረቡዕ ታሕሳስ 12 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በፓስተር ዮናታን አክሊሉ፣ በአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተ ክርስቲያን፣ በክራይስት አርሚ ኢንተርናሽናል ቤተ ክርስቲያን እና በነቢይ ኢዩ ጩፋ ላይ ክስ መሠረተች።
በቤተክርስቲያንቷ ሕግ አገልግሎት መምሪያ በኩል ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት የተላከው ክስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ ንግግርና አደገኛ የሆነ የሃይማኖትን ክብር የሚነካ የአምልኮ ሥርዓትና እምነትን የሚያንቋሽሽ የዘለፋ እና ሐሰተኛ ንግግር በመፍጠር ለሁከትና ብጥብጥ መነሻ የሚሆን ድርጊት በፈጸሙ ግለሰቦችና ተባባሪ ተቋማት ላይ የወንጀል ምርመራ እንዲጣራ የሚጠይቅ ነው።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የክስ ዝርዝር ከሥር ተያይዟል።
https://t.me/NegereFej
220830.pdf
825.3 KB
ከባንክ ሂሳቤ ላይ ገንዘብ አላአግባብ ወጪ በመደረጉ ባንኩ ገንዘቡን እንዲመልስ የሚል ክስ ሲቀርብ የፎረንሲክ ምረመራውን ውጤት ብቻ መሠረት በማድረግ ባንኩን ለክሱ ኃላፊ ማድረግ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነው።
በወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ በሲስተሙ ላይ ከተመለከተዉ የፊርማ ናሙና ጋር ተመሳሳይ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ የወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ ከናሙና ፊርማ ጋር የሚመሳሰል መሆን አለመሆኑ ገለልተኛ በሆነ አካል ታይቶ መረጋገጥ ይኖርበታል።
በመሆኑም ክስ ከቀረበበት ባንክ ዉጪ በሌሎች ባንኮች ከወጪ ማዛዣ ክፍያ ጋር በተያያዘ ልምድ ባላቸዉ የባንክ ባለሙያዎች እንዲታይ በማድረግ ባንኩ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ግዴታዉን የተወጣ መሆን አለመሆኑ ማረጋገጥ ይገባል፡፡ የባለሂሳቡ ባንክ ደብተር ቀርቦ ሂሳቡ ተቀንሶ የተጻፈ መሆን አለመሆኑ ሆነ የባለሂሳቡ መታወቂያ በማየት ባንኩ ያረጋገጠ መሆን አለመሆኑ ደግሞ በሰው ማስረጃ ሆኖ የባንክ ሂሳብ ደብተሩ ካለ በማስቀረብ መረጋገጥ ይኖርበታል።
ሰ/መ/ቁ. 220830 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Bank #law #lawyer
#SAMUELGIRMA
Join 👈
https://t.me/lawsocieties
በወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ በሲስተሙ ላይ ከተመለከተዉ የፊርማ ናሙና ጋር ተመሳሳይ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ የወጪ ማዘዣው ላይ የተመለከተዉ ፊርማ ከናሙና ፊርማ ጋር የሚመሳሰል መሆን አለመሆኑ ገለልተኛ በሆነ አካል ታይቶ መረጋገጥ ይኖርበታል።
በመሆኑም ክስ ከቀረበበት ባንክ ዉጪ በሌሎች ባንኮች ከወጪ ማዛዣ ክፍያ ጋር በተያያዘ ልምድ ባላቸዉ የባንክ ባለሙያዎች እንዲታይ በማድረግ ባንኩ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ግዴታዉን የተወጣ መሆን አለመሆኑ ማረጋገጥ ይገባል፡፡ የባለሂሳቡ ባንክ ደብተር ቀርቦ ሂሳቡ ተቀንሶ የተጻፈ መሆን አለመሆኑ ሆነ የባለሂሳቡ መታወቂያ በማየት ባንኩ ያረጋገጠ መሆን አለመሆኑ ደግሞ በሰው ማስረጃ ሆኖ የባንክ ሂሳብ ደብተሩ ካለ በማስቀረብ መረጋገጥ ይኖርበታል።
ሰ/መ/ቁ. 220830 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Bank #law #lawyer
#SAMUELGIRMA
Join 👈
https://t.me/lawsocieties
One_person_private_limited_Company_vs_Limited_Liability_Partnership.pdf
174.7 KB
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (One-person private limited Company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership)
Via በአበጀ ካሣሁን
Via በአበጀ ካሣሁን
አዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013
1. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
(One person private limited Company)
2. የህብረት ሽርክና ማህበር
(General partnership)
3. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር
(Limited Partnership)
4. የአሽሙር ሽርክና ማህበር
(Joint venture)
5. የአክሲዮን ማህበር
(Share compary)
6. ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል
(Private limited company)
https://t.me/lawsocieties
1. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
(One person private limited Company)
2. የህብረት ሽርክና ማህበር
(General partnership)
3. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር
(Limited Partnership)
4. የአሽሙር ሽርክና ማህበር
(Joint venture)
5. የአክሲዮን ማህበር
(Share compary)
6. ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል
(Private limited company)
https://t.me/lawsocieties
🔷Vacancy for Law office🔷
1. Junior Accountant
2. Junior Cashier and secretary
3. Accountant 1-2 year experience
4. Guday Asfetsami (ጉዳይ አስፈፃሚ)
👉 How to Apply 👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
lawsocieties@gmail.com
Or
consultantentrust@gmail.com
Deadline
Jan 10, 2023
Share for your friends
👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
1. Junior Accountant
2. Junior Cashier and secretary
3. Accountant 1-2 year experience
4. Guday Asfetsami (ጉዳይ አስፈፃሚ)
👉 How to Apply 👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
lawsocieties@gmail.com
Or
consultantentrust@gmail.com
Deadline
Jan 10, 2023
Share for your friends
👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የወንጀል ምርመራና የፍርድ ቤቶች ሚና
በዚህ ጽሁፍ (Article) ዓላማም በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች[2] በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው፣ ፍርድ ቤቶች ከወንጀል ምርመራ ጋር ተያይዞ ተግባርና ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ በተግባር እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችስ ምንድን ናቸው የሚሉትን ፍሬ ጉዳዮች ከመረመረ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥና በጉዳዬ ዙሪያ ተጨማሪ የክርክርና የውይይት መነሻ ነጥብ ለመፍጠር ነው። ጽሁፉ በሁለት ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን በመጀመሪያው ክፍል ‹‹በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር በተለይም በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው›› የሚለው የሚቀርብ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ‹‹የወንጀል ምርመራን ከመምራትና ከመቆጣጠር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቶች በኩል ምን ምን ችግሮች ይስተዋላሉ፣ ለችግሮቹ በመፍትሔነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ሃሳቦችን›› የሚነሱበት ይሆናል።
በስለሺ መኳንንት አንዳርጌ
https://www.abyssinialaw.com/blog/criminal-investigation-and-the-role-of-courts
https://t.me/lawsocieties
በዚህ ጽሁፍ (Article) ዓላማም በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች[2] በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው፣ ፍርድ ቤቶች ከወንጀል ምርመራ ጋር ተያይዞ ተግባርና ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ በተግባር እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችስ ምንድን ናቸው የሚሉትን ፍሬ ጉዳዮች ከመረመረ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥና በጉዳዬ ዙሪያ ተጨማሪ የክርክርና የውይይት መነሻ ነጥብ ለመፍጠር ነው። ጽሁፉ በሁለት ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን በመጀመሪያው ክፍል ‹‹በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር በተለይም በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው›› የሚለው የሚቀርብ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ‹‹የወንጀል ምርመራን ከመምራትና ከመቆጣጠር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቶች በኩል ምን ምን ችግሮች ይስተዋላሉ፣ ለችግሮቹ በመፍትሔነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ሃሳቦችን›› የሚነሱበት ይሆናል።
በስለሺ መኳንንት አንዳርጌ
https://www.abyssinialaw.com/blog/criminal-investigation-and-the-role-of-courts
https://t.me/lawsocieties
Abyssinialaw
የወንጀል ምርመራና የፍርድ ቤቶች ሚና
መግቢያ
አንድን የወንጀል ተግባር በሕግ አግባብ አጣርቶና መርምሮ ወደ ፍርድ ሂደቱ ለማስገባትና ውሳኔ ለማሰጠት አስቀድመው ከሚከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል የመጀመሪያው የወንጀል የምርመራ ሥራ ነው። በመሰረታዊነት የወንጀል የምርመራ ተግባርን የማከናወን ኃላፊነትና ሥልጣን የፖሊስና የዐቃቤ ሕግ መሆ...
አንድን የወንጀል ተግባር በሕግ አግባብ አጣርቶና መርምሮ ወደ ፍርድ ሂደቱ ለማስገባትና ውሳኔ ለማሰጠት አስቀድመው ከሚከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል የመጀመሪያው የወንጀል የምርመራ ሥራ ነው። በመሰረታዊነት የወንጀል የምርመራ ተግባርን የማከናወን ኃላፊነትና ሥልጣን የፖሊስና የዐቃቤ ሕግ መሆ...
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
ቦሌ አየር ማረፊያ ውስጥ ያለው ሙስና ቅኝት ይደረግበት!
ይህን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም ልድገመው። በተለይ ፓስፖርታቸው ላይ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ዜጎች ከሀገር ለመውጣት ከ30 ሺህ እስከ 80 ሺህ ብር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው። አልከፍልም ያሉ የንግድ ፈቃድ፣ የስራ ቅጥር ኮንትራት ወዘተ አምጡ እየተባሉ እየተሰቃዩ ነው።
የሚሄዱበት ሀገር ቪዛ ሰጥቷቸው አየር ማረፊያ ላይ የገንዘብ ድርድር ምን ማለት ነው?
ብዙዎች በዚህ ምክንያት ከጉዞ ተስተጓጉለው ከትምህርት፣ ከስብሰባ ወይም ከሌላ ያሰቡት ጉዳይ ሳይደርሱ ቀርተዋል። ግን እንዴት እንደሌሎች ሀገራት የሀገሪቱን ድንቅ መስህቦች ማስተዋወቂያ መሆን ይገባው የነበረ ተቋም ላይ እንዲህ አይነት ሙስና በፈጣጣው መጣ?
#GetReal with corruption!
Elias Meseret
ይህን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም ልድገመው። በተለይ ፓስፖርታቸው ላይ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ዜጎች ከሀገር ለመውጣት ከ30 ሺህ እስከ 80 ሺህ ብር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው። አልከፍልም ያሉ የንግድ ፈቃድ፣ የስራ ቅጥር ኮንትራት ወዘተ አምጡ እየተባሉ እየተሰቃዩ ነው።
የሚሄዱበት ሀገር ቪዛ ሰጥቷቸው አየር ማረፊያ ላይ የገንዘብ ድርድር ምን ማለት ነው?
ብዙዎች በዚህ ምክንያት ከጉዞ ተስተጓጉለው ከትምህርት፣ ከስብሰባ ወይም ከሌላ ያሰቡት ጉዳይ ሳይደርሱ ቀርተዋል። ግን እንዴት እንደሌሎች ሀገራት የሀገሪቱን ድንቅ መስህቦች ማስተዋወቂያ መሆን ይገባው የነበረ ተቋም ላይ እንዲህ አይነት ሙስና በፈጣጣው መጣ?
#GetReal with corruption!
Elias Meseret
ፖሊስ ተከሳሹን ፈልጎ እንዳጣ ቢናገርም ተከሳሹ ግን በድብቅ ችሎት እየገባ ክሱን አዳምጦ ይወጣ ነበር።
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/