በመኪና የሚደርስ ጉዳት ሃላፊነት የማን ነዉ ❓
የመኪና አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማንቀሳቀስ ወይም ለመንዳት ያልተፈቀደለት ሰው እንኳን ቢሆን መኪናዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል ::
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 2ዐ81 /1/ እንደሚያመለክተዉ : "አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማሽከርከር ያልተፈቀደለት ሰው ሆኖ ይህ ያልተፈቀደለት ግለሰብ እየነዳ ጉዳት ቢያደርስ የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል" :: ነገር ግን አደጋው በደረሰ ጊዜ መኪናው ተስርቆበት ከሆነና ይህንንም ማስረዳት ከቻለ የመኪናዉ ባለቤት ለደረሰዉ ጉዳት አላፊ አይሆንም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥር 2ዐ82/1/ መሠረት አንድ ሰው መኪናውን ለግል ጥቅሙ ሲገለገልበት መኪናው ጉዳት ካደረሰ ለደረሰው ጉዳት አላፊ ሊሆን የሚችለው ይህ ሰው ነው፡፡
አንድ የመኪና ባለቤት መኪናውን ለማንቀሳቀስ ሠራተኛ ሊቀጥር ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ መኪናዉ ጉዳት ያደረሰዉ በሠራተኛው ጥፋት ካለሆነ በስተቀር በቁጥር 2ዐ82/2/ መሠረት መኪናዉ ላደረሰዉ ጉዳት አላፊ የሚሆነው የመኪናዉ ባለቤት ነው፡፡
ሳሙኤል ግርማ
#ሕግ_አገልግሎት_
#Ethiopia #LegalService #Lawyer #Samuel Girma
የመኪና አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማንቀሳቀስ ወይም ለመንዳት ያልተፈቀደለት ሰው እንኳን ቢሆን መኪናዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል ::
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 2ዐ81 /1/ እንደሚያመለክተዉ : "አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማሽከርከር ያልተፈቀደለት ሰው ሆኖ ይህ ያልተፈቀደለት ግለሰብ እየነዳ ጉዳት ቢያደርስ የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል" :: ነገር ግን አደጋው በደረሰ ጊዜ መኪናው ተስርቆበት ከሆነና ይህንንም ማስረዳት ከቻለ የመኪናዉ ባለቤት ለደረሰዉ ጉዳት አላፊ አይሆንም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥር 2ዐ82/1/ መሠረት አንድ ሰው መኪናውን ለግል ጥቅሙ ሲገለገልበት መኪናው ጉዳት ካደረሰ ለደረሰው ጉዳት አላፊ ሊሆን የሚችለው ይህ ሰው ነው፡፡
አንድ የመኪና ባለቤት መኪናውን ለማንቀሳቀስ ሠራተኛ ሊቀጥር ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ መኪናዉ ጉዳት ያደረሰዉ በሠራተኛው ጥፋት ካለሆነ በስተቀር በቁጥር 2ዐ82/2/ መሠረት መኪናዉ ላደረሰዉ ጉዳት አላፊ የሚሆነው የመኪናዉ ባለቤት ነው፡፡
ሳሙኤል ግርማ
#ሕግ_አገልግሎት_
#Ethiopia #LegalService #Lawyer #Samuel Girma
ዛሬ እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከባለፈው ሳምንት የቀጠለ👇👇👇👇
እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/